1 Samuel 15:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ንሳኦል፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ክቐብኣካ ልኢኹኒ ኣሎ፡ በሎ። ሽዑ ሕጂ ድምጺ ቃላት እግዚኣብሄር ስምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ሳኦ​ልን አለው፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ንጉሥ እን​ድ​ት​ሆን እቀ​ባህ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላከኝ፤ አሁ​ንም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስማ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ሳኦልን አለው። በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንድትሆን እቀባህ ዘንድ እግዚአብሔር ላከኝ፥ አሁንም የእግዚአብሔርን ድምፅ ስማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንድትሆን እንድቀባህ ጌታ ላከኝ፤ አሁንም የጌታን ቃል ስማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ሳኦላ፥ “ባረ አሳ እስራኤልያ ቦላ ኔን ካተታናዳን ኦካናዉ መና ጎዳይ ኪቴዳዌ ታና፤ መና ጎዳ ቃላ ስሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Saa'oola, «Bare asaa Israa'eeliyaa bolla neeni kaatetanaaddan okkanaw Med'inaa Goday kiitteeddawe taana; Med'inaa Godaa k'aalaa sisa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Sa7oole, «Ba dere Isra7eele bolla ta nena tiyada kawosana mala GODAY tana kiittides; hessa gishshas GODAAPPE yida kiita ezga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ሳኦሌ፥ «ባ ዴሬ ኢስራኤሌ ቦላ ታ ኔና ቲያዳ ካዎሳና ማላ ጎዳይ ታና ኪቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጎዳፔ ዪዳ ኪታ ኤዝጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ሳኦላኮ፥ “ባ አሳ እስራኤለ ቦላ ኔኒ ካዎታናዳ ትያና መላ ጎዳይ ኪትዳይ ታና። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ቃላ ስአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Saa7olako, “Ba asaa Isra7eele bolla neeni kawotanaada tiyana mela Goday kiittiday tana. Hessa gisho, Godaa qaala si7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ቀብቼ እንዳነግሥህ፣ እግዚአብሔር የላከው እኔን ነው፤ ስለዚህ ከእግዚአብሔር የመጣውን መልእክት አድምጥ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤል ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ቀብቼ እንዳነግሥህ እግዚአብሔር የላከኝ እኔ ነኝ፤ አሁንም ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር የሚለውን ስማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ንሳኦል፦ “እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ እስራኤል ንጉስ ክትከውን፥ ክቐብአካ ልኢኹኒ ነይሩ። ሕዚ ኸዓ ነቲ እግዚኣብሄር ዝብለካ ቓል ስማዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ ንሳኦል፡ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ እስራኤል ንጉስ ክትከውን፡ ክቐብኣካ እግዚኣብሄር ንኣይ ለኣኸኒ። ሕጂ ኸኣ ነቲ ደሃይ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ።