1 Samuel 15:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ንሳኦል፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ፡ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ንጉስ ክትከውን ክቐብኣካ ልኢኹኒ ኣሎ፡ በሎ። ሽዑ ሕጂ ድምጺ ቃላት እግዚኣብሄር ስምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ሳኦልን አለው፥ “በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንድትሆን እቀባህ ዘንድ እግዚአብሔር ላከኝ፤ አሁንም የእግዚአብሔርን ቃል ስማ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ሳኦልን አለው። በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንድትሆን እቀባህ ዘንድ እግዚአብሔር ላከኝ፥ አሁንም የእግዚአብሔርን ድምፅ ስማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤል ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንድትሆን እንድቀባህ ጌታ ላከኝ፤ አሁንም የጌታን ቃል ስማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ሳኦላ፥ “ባረ አሳ እስራኤልያ ቦላ ኔን ካተታናዳን ኦካናዉ መና ጎዳይ ኪቴዳዌ ታና፤ መና ጎዳ ቃላ ስሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli Saa'oola, «Bare asaa Israa'eeliyaa bolla neeni kaatetanaaddan okkanaw Med'inaa Goday kiitteeddawe taana; Med'inaa Godaa k'aalaa sisa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli Sa7oole, «Ba dere Isra7eele bolla ta nena tiyada kawosana mala GODAY tana kiittides; hessa gishshas GODAAPPE yida kiita ezga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ ሳኦሌ፥ «ባ ዴሬ ኢስራኤሌ ቦላ ታ ኔና ቲያዳ ካዎሳና ማላ ጎዳይ ታና ኪቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጎዳፔ ዪዳ ኪታ ኤዝጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል ሳኦላኮ፥ “ባ አሳ እስራኤለ ቦላ ኔኒ ካዎታናዳ ትያና መላ ጎዳይ ኪትዳይ ታና። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ቃላ ስአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli Saa7olako, “Ba asaa Isra7eele bolla neeni kawotanaada tiyana mela Goday kiittiday tana. Hessa gisho, Godaa qaala si7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤል ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ቀብቼ እንዳነግሥህ፣ እግዚአብሔር የላከው እኔን ነው፤ ስለዚህ ከእግዚአብሔር የመጣውን መልእክት አድምጥ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤል ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ቀብቼ እንዳነግሥህ እግዚአብሔር የላከኝ እኔ ነኝ፤ አሁንም ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር የሚለውን ስማ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ንሳኦል፦ “እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ እስራኤል ንጉስ ክትከውን፥ ክቐብአካ ልኢኹኒ ነይሩ። ሕዚ ኸዓ ነቲ እግዚኣብሄር ዝብለካ ቓል ስማዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ንሳኦል፡ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ እስራኤል ንጉስ ክትከውን፡ ክቐብኣካ እግዚኣብሄር ንኣይ ለኣኸኒ። ሕጂ ኸኣ ነቲ ደሃይ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ። |