1 Samuel 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዮናታን፡ እንሆ፡ ናብዞም ሰባት እዚኣቶም ክንሰግር ኢና፡ ንርእስናውን ክንረኽበሎም ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮና​ታ​ንም አለው፥ “እነሆ፥ ወደ ሰዎቹ እና​ል​ፋ​ለን፤ ወደ እነ​ር​ሱም እን​ቀ​ር​ባ​ለን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮናታንም አለ። እነሆ፥ ወደ ሰዎቹ እናልፋለን እንገለጥላቸውማለን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮናታንም እንዲህ አለው፥ “እንግዲያውስ ና፤ ወደ ሰዎቹ እንሻገርና እንታያቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ዮናታን፥ “ያኖፐ ሃያ፤ ሄፍን አሳኮ ፕኒደ፥ አሳን በኤታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Yoonaataani, «Yaanooppe haaya; hefintsa asaakko pinniide, asan be'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoonataaney izas, «Histtiko haa ya; asay dizaso pinnidi ane asaas beettoos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮናታኔይ ኢዛስ፥ «ሂስቲኮ ሃያ፤ ኣሳይ ዲዛሶ ፒኒዲ ኣኔ ኣሳስ ቤቶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮናታን፥ “ያኮ ሃያ፤ ሄፍን ፕንድ አሳስ በንቶስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoonataani, “Yaako haaya; hefinthi pinnidi asaas bentoos.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮናታንም እንዲህ አለው፣ “እንግዲያውስ ና፤ ወደ ሰዎቹ እንሻገርና እንታያቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮናታንም እንዲህ አለው፤ “እሺ እንግዲያውስ ወደ ማዶ እንሻገርና ለፍልስጥኤማውያን ፊት ለፊት እንታያቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዮናታን “ንዓናይ እምበኣር ናብቶም ሰባት ንሳገር፤ ከም ዝሪኡና ኸዓ ንግበር።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዮናታን፡ እንሆ፡ ንሕና ናብቶም ሰባት ንሳገር፡ ንርኣዮም ከኣ።