1 Samuel 14:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮናታን ድማ ነቲ ዕጥቁ ዝለበሰ መንእሰይ በሎ፦ ንዑ ናብቲ ሓለዋ እዞም ዘይግዙራት ንሰግር። ብደቒቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮና​ታ​ንም ጋሻ ጃግ​ሬ​ውን፥ “ና፥ ወደ እነ​ዚህ ቈላ​ፋን ሰፈር እን​ለፍ፤ በብዙ ወይም በጥ​ቂት ማዳን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አያ​ስ​ቸ​ግ​ረ​ው​ምና ምና​ል​ባት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይረ​ዳን ይሆ​ናል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮናታንም ጋሻ ጃግሬውን። ና፥ ወደ እነዚህ ቈላፋን ጭፍራ እንለፍ፤ በብዙ ወይም በጥቂት ማዳን እግዚአብሔርን አያስቸግረውምና ምናልባት እግዚአብሔር ይሠራልን ይሆናል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮናታን ወጣት ጋሻ ጃግሬውን፥ “ና፤ ወደነዚያ ያልተገረዙ ሰዎች ጦር ሰፈር እንሻገር፤ ምናልባትም ጌታ ይዋጋልን ይሆናል፤ በብዙም ሆነ በጥቂት ለማዳን ጌታን የሚያግደው የለምና” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮናታን ባረ ኦላ ሚሻ ቶክያ ዎዳላ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሃያ፤ ሀ ቃጻረትቤናዋንቱ ሺቄዳ ሳኣ አነ ሄፍን ቦይተ። ኦን ኤሪ፥ መና ጎዳይ ኑ ድራዉ ኦነንቶነ፤ መና ጎዳይ ዳሮ አሳን ግድና፥ ጉ አሳን ግድና፥ አሻናዋ አ ድግያባይ አያይነ ባዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoonaataani bare ola miishshaa tookkiyaa wodallaa hawaadan yaageedda; «Haaya; ha k'as's'arettibeennawanttu shiik'k'eedda sa'aa ane hefintsa boytte. Ooni erii, Med'inaa Goday nu diraw ootsanenttonne; Med'inaa Goday daro asan gidina, guutsa asan gidina, ashshanawaa Aa diggiyaabay ayaynne baawa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoonataaney izas gondalle oykkiza naateththaza, «Haa ya; qaxxarettontta olanchchata guta ane pinnoos; GODAY nu gishshas olettanaakko oonee erizay; GODAY guuththa asan gidiin daro asan ashshana giikko iza digganay deenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮናታኔይ ኢዛስ ጎንዳሌ ኦይኪዛ ናቴዛ፥ «ሃ ያ፤ ቃጻሬቶንታ ኦላንቻታ ጉታ ኣኔ ፒኖስ፤ ጎዳይ ኑ ጊሻስ ኦሌታናኮ ኦኔ ኤሪዛይ፤ ጎዳይ ጉ ኣሳን ጊዲን ዳሮ ኣሳን ኣሻና ጊኮ ኢዛ ዲጋናይ ዴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮናታን ባ ኦላ ሚሽያ ቶክያ ፓንኮ፥ “ሃያ፤ ሀ ቃፃረትቦና አሳይ ዱንካንዳ ጉታ አነ ቦስ። ጎዳይ ኑ ግሾ ኦለቶና አገና፤ ዳሮ አሳን ግድን ጉ አሳን፥ አሻናይስ ጎዳ ፆነና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoonataani ba ola miishiya tookiya panthaako, “Haaya; ha qaxaretiboona asay dunkaanida gutaa ane boos. Goday nu gisho oletonna aggenna; daro asan gidin guutha asan, ashshanaysi Godaa xoonenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮናታን ወጣት ጋሻ ጃግሬውን፣ “ና፤ ወደነዚያ ሸለፈታሞች ጦር ሰፈር እንሻገር፤ ምናልባትም እግዚአብሔር ይዋጋልን ይሆናል፤ በብዙም ሆነ በጥቂት ለማዳን እግዚአብሔርን የሚያግደው የለምና” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮናታን ጋሻ ጃግሬ የሆነውን ወጣት “ና ወደ እነዚያ ወደ አልተገረዙት ወገኖች የጦር ሰፈር እንሻገር እግዚአብሔር ይረዳን ይሆናል፤ በብዙም ሆነ በጥቂት እግዚአብሔር ማዳን አይሳነውም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮናታን ድማ ነቲ ኣፅዋሩ ዝስከም መንእሰይ “እግዚኣብሄር ብብዙሓት ኮነ ብውሑዳት ገይሩ ኸድሕን ይኽእል እዩ እሞ፥ ምናልባሽ እግዚኣብሄር ይሕግዘና ይኸውን፥ ንዓናይ፥ ናብ ጭፍራ እዞም ዘይግሩዛት ሰባት ንሳገር” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮናታን ድማ ነቲ መንእሰይ ጋሻ ዛግሬኡ፡ እግዚኣብሄር ብብዙሓት ኰነ ወይ ብሒዶት ገይሩ ምድሓን ዚኽልክሎ የልቦን እሞ፡ ምናልባሽ እግዚኣብሄር ገለ ይገብረልና ይኸውን፡ ንዓናይ፡ ናብ ጭፍራ እዞም ዘይግዙራት እዚኣቶም ንሳገር፡ በሎ።