1 Samuel 14:52 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዅሉ ዘመን ሳኦል ድማ ምስ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ውግእ ነበረ። ሳኦል ድማ ሓያል ሰብ ወይ ተባዕ ሰብኣይ ምስ ረኣየ ናብኡ ወሰዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሳ​ኦ​ልም ዘመን ሁሉ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ጋር ጽኑ ውጊያ ነበረ፤ ሳኦ​ልም ጽኑ ወይም ኀያል ሰው ባየ ጊዜ ወደ እርሱ ይሰ​በ​ስብ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሳኦልም ዕድሜ ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጽኑ ውጊያ ነበረ፤ ሳኦልም ጽኑ ወይም ኃያል ሰው ባየ ጊዜ ወደ እርሱ ይሰበስብ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሳኦል ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ከባድ ጦርነት ነበረ፤ ሳኦልም ብርቱ ወይም ጀግና ሰው ባየ ቍጥር ወደ ራሱ ይሰበስብ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ደኤዳ ላይ ኡባን ፕልስጼማ አሳቱዋና ሱሎ ኦላ ኦለቲደ ደኤዳ። ምኖ አሳ ዎይ ጻላ አሳ ደሜዳ ዎደ ኡባን፥ እ ሄ ኡራ ባረ ኦላንቻቱዋን ጉጄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli de'eedda laytsaa ubbaan Piliss's'eema asatuwaana suulo olaa olettiide de'eedda. Mino asaa woy s'ala asaa demmeedda wode ubbaan, I he uraa bare olanchchatuwaan gujjee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7oole kawoteththa wode ubbaan Filisxeemetara camo olay dees; hessa gishshas mino as woykko qara as be7ida wode ubbaan izaade baakko ehidi olanchchata giddo gelththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሌ ካዎቴ ዎዴ ኡባን ፊሊስጼሜታራ ጫሞ ኦላይ ዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሚኖ ኣስ ዎይኮ ቃራ ኣስ ቤኢዳ ዎዴ ኡባን ኢዛዴ ባኮ ኤሂዲ ኦላንቻታ ጊዶ ጌልስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ደእዳ ላይ ኡባን ፍልስፄመታራ ሞርከተን ኦለትዳ መላ ደእስ። ምኖ አስ ዎይኮ ፃላ አስ ደምዳ ዎደ ኡባን እ ሄ ኡራ ባ ኦላንቾታን ጉጄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli de7ida laytha ubban Filisxeemetara morketethan oletida mela de7is. Mino asi woyko xaala asi demmida wode ubban I he uraa ba olanchotan gujees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሳኦል ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ከባድ ጦርነት ነበረ፤ ስለዚህ ሳኦል ብርቱ ወይም ጀግና ሰው ባየ ቍጥር ወደ ራሱ ወስዶ እንዲያገለግለው ያደርግ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል በነበረበት ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር በብርቱ ጠላትነት ሲዋጋ ኖረ፤ ስለዚህም ብርቱ ወይም ጀግና የሆነ ሰው ሲያገኝ እየመለመለ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ ያስመዘግበው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዅሉ ዘመን ሳኦል ከዓ ምስ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ውግእ ነበረ። ሳኦል ድማ ጅግና ሰብ ወይ ተዋጋኢ ሰብ እንተ ረአየ፥ ምስኡ ይወስዶ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዂሉ ዘበን ሳኦል ከኣ ምስ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ውግእ ነበረ። ሳኦል ድማ ጅግና ሰብ ወይ ተዋጋኢ ሰብ እንተ ረኣየ፡ ምስኡ ይወስዶ ነበረ።