1 Samuel 14:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዅሉ ዘመን ሳኦል ድማ ምስ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ውግእ ነበረ። ሳኦል ድማ ሓያል ሰብ ወይ ተባዕ ሰብኣይ ምስ ረኣየ ናብኡ ወሰዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሳኦልም ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጽኑ ውጊያ ነበረ፤ ሳኦልም ጽኑ ወይም ኀያል ሰው ባየ ጊዜ ወደ እርሱ ይሰበስብ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሳኦልም ዕድሜ ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጽኑ ውጊያ ነበረ፤ ሳኦልም ጽኑ ወይም ኃያል ሰው ባየ ጊዜ ወደ እርሱ ይሰበስብ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሳኦል ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ከባድ ጦርነት ነበረ፤ ሳኦልም ብርቱ ወይም ጀግና ሰው ባየ ቍጥር ወደ ራሱ ይሰበስብ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ደኤዳ ላይ ኡባን ፕልስጼማ አሳቱዋና ሱሎ ኦላ ኦለቲደ ደኤዳ። ምኖ አሳ ዎይ ጻላ አሳ ደሜዳ ዎደ ኡባን፥ እ ሄ ኡራ ባረ ኦላንቻቱዋን ጉጄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli de'eedda laytsaa ubbaan Piliss's'eema asatuwaana suulo olaa olettiide de'eedda. Mino asaa woy s'ala asaa demmeedda wode ubbaan, I he uraa bare olanchchatuwaan gujjee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oole kawoteththa wode ubbaan Filisxeemetara camo olay dees; hessa gishshas mino as woykko qara as be7ida wode ubbaan izaade baakko ehidi olanchchata giddo gelththees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሌ ካዎቴ ዎዴ ኡባን ፊሊስጼሜታራ ጫሞ ኦላይ ዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሚኖ ኣስ ዎይኮ ቃራ ኣስ ቤኢዳ ዎዴ ኡባን ኢዛዴ ባኮ ኤሂዲ ኦላንቻታ ጊዶ ጌልስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ደእዳ ላይ ኡባን ፍልስፄመታራ ሞርከተን ኦለትዳ መላ ደእስ። ምኖ አስ ዎይኮ ፃላ አስ ደምዳ ዎደ ኡባን እ ሄ ኡራ ባ ኦላንቾታን ጉጄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli de7ida laytha ubban Filisxeemetara morketethan oletida mela de7is. Mino asi woyko xaala asi demmida wode ubban I he uraa ba olanchotan gujees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሳኦል ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ከባድ ጦርነት ነበረ፤ ስለዚህ ሳኦል ብርቱ ወይም ጀግና ሰው ባየ ቍጥር ወደ ራሱ ወስዶ እንዲያገለግለው ያደርግ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦል በነበረበት ዘመን ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር በብርቱ ጠላትነት ሲዋጋ ኖረ፤ ስለዚህም ብርቱ ወይም ጀግና የሆነ ሰው ሲያገኝ እየመለመለ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ ያስመዘግበው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዅሉ ዘመን ሳኦል ከዓ ምስ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ውግእ ነበረ። ሳኦል ድማ ጅግና ሰብ ወይ ተዋጋኢ ሰብ እንተ ረአየ፥ ምስኡ ይወስዶ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዂሉ ዘበን ሳኦል ከኣ ምስ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ውግእ ነበረ። ሳኦል ድማ ጅግና ሰብ ወይ ተዋጋኢ ሰብ እንተ ረኣየ፡ ምስኡ ይወስዶ ነበረ። |