1 Samuel 14:50 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስም ሰበይቲ ሳኦል ድማ ኣሂኖኣም ጓል ኣሒማዓዝ ነበረት። ስም እቲ ሓለቓ ሰራዊት ድማ ኣብኔር ወዲ ኔር ኣኮ ሳኦል ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳኦልም ሚስት ስም የአኪማኦስ ልጅ አኪናሆም ነበረች፤ የሠራዊቱም አለቃ ስም የሳኦል አጎት የኔር ልጅ አቤኔር ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳኦልም ሚስት ስም የአኪማአስ ልጅ አኪናሆም ነበረ፤ የሠራዊቱም አለቃ ስም የሳኦል አጎት የኔር ልጅ አበኔር ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳኦል ሚስት አሒኖዓም የምትባል የአሒማዓጽ ልጅ ነበረች፤ የሠራዊቱም አዛዥ አበኔር የሚባል የሳኦል አጎት የኔር ልጅ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ማቻታ አህማኣጻ ናቶ አህኖኣሞ። አ ኦላንቻቱ ጋዳዋይ አ አዉዋ እሻ ኔራ ናኣ አባኔራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa machata Ahima'aas'a naatto Ahino'aamo. Aa olanchchatuu gadaaway Aa aawuwaa ishaa Neera na'aa Abaneera. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oole machcheya Akimaase biyo Ahinahoomo geetettawus; izas ola gadawazi iza aawa isha Neere naa Abineere geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሌ ማቼያ ኣኪማሴ ቢዮ ኣሂናሆሞ ጌቴታዉስ፤ ኢዛስ ኦላ ጋዳዋዚ ኢዛ ኣዋ ኢሻ ኔሬ ና ኣቢኔሬ ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ማችያ፥ አክማሳ ናእያ አክናሆሞ። እያ ቶራ ሞጮናይ እያ አዋ እሻ ኔራ ናኣ አበኔራ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya machiya, Akmaasa na7iya Aknahoomo. Iya tora moconay iya aawa ishaa Neera na7aa Abeneera. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሳኦል ሚስት አኪናሆም የምትባል የአኪማአስ ልጅ ነበረች፤ የሰራዊቱም አዛዥ አበኔር የሚባል የአጎቱ የኔር ልጅ ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚስቱም አሒኖዓም ተብላ የምትጠራ የአሒማዓጽ ልጅ ነበረች፤ የሠራዊቱም አዛዥ አበኔር ተብሎ የሚጠራው የአጐቱ የኔር ልጅ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰበይቲ ሳኦል ኣኪናዓም ትብሃል ነበረት፤ ንሳ ጓል ኣሒማዓፅ እያ። ሓለቓ ሰራዊቱ ኸዓ ኣበኔር ይበሃል ነበረ። ኣበኔር ወዲ ኔር ሓወቦ ሳኦል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም ሰበይቲ ሳኦል ከኣ ኣሒኖኣም እዩ፡ ንሳ ጓል ኣሒማዓጽ እያ። ስም ሓለቓ ሰራዊቱ ኸኣ ኣብኔር እዩ፡ ንሱ ወዲ ኔር ሐወቦ ሳኦል ነበረ። |