1 Samuel 14:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ድማ፡ “ኣታ ዮናታን፡ ብርግጽ ክትመውት ኢኻ እሞ፡ ኣምላኽ ከምዚን ካልእን ይገብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ፤ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዛሬ ፈጽመህ ትሞታለህ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም። እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዮናታን ሆይ፥ ፈጽመህ ትሞታለህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦልም፥ “ዮናታን፥ እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ፤ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዛሬ ፈጽመህ ትሞታለህ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዮናታና፥ ኔን ሀይቃና ዮፐ፥ ጾሳይ ታና ዎ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli hawaadan yaageedda; «Yoonaataanaa, neeni hayk'k'ana d'ayooppe, S'oossay taana wod'o!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oolikka, «Iita miish ta bolla ehida Yoonataanee! Neni hayqqontta aggiko GODAY ta bolla pirdo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊካ፥ «ኢታ ሚሽ ታ ቦላ ኤሂዳ ዮናታኔ! ኔኒ ሃይቆንታ ኣጊኮ ጎዳይ ታ ቦላ ፒርዶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል፥ “ዮናታና፥ ኔኒ ሀይቆና እፅኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli, “Yoonataana, neeni hayqonna ixiko, Xoossi tana pirdo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦልም፣ “ዮናታን፣ አንተ ካልተገደልህ እግዚአብሔር ይፍረድብኝ፣ የከፋም ነገር ያምጣብኝ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም “እግዚአብሔር ይፍረድብኝ፤ አንተ ከሞት ቅጣት አታመልጥም!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ “ኦ ዮናታን፥ ሎሚ እንተ ዘይሞይትካስ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይግበረኒ፤ ከምዙይውን ይወስኸኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ፡ ዎ ዮናታን፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበረኒ፡ ከምዚውን ይወስኸኒ፡ ሞት ክትመውት ኢኻ፡ በለ። |