1 Samuel 14:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ሳኦል ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ምሉእ ዕጫ ሃቦ። ሳኦልን ዮናታንን ድማ ተማረኹ፡ እቶም ሰብኡት ግና ኣምለጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም እግዚአብሔርን፥ “የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ ለእኔ ለባሪያህ ዛሬ ያልመለስህልኝ ስለ ምንድን ነው? ይህች በደል በእኔ፥ በልጄ በዮናታንም እንደ ሆነች አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ ተናገር። ዕጣው ይህን የሚገልጥ ከሆነ ለሕዝብህ ለእስራኤል እውነትን ግለጥ፥” አለ። ዕጣም በዮናታንና በሳኦል ላይ ወጣ፤ ሕዝቡም ነፃ ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን። እውነትን ግለጥ አለው። ሳኦልና ዮናታንም ተያዙ፤ ሕዝቡም ነጻ ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦል፥ “ትክክለኛውን መልስ ስጠኝ” ሲል ወደ እስራኤል አምላክ ወደ ጌታ ጸለየ፤ ዕጣው በሳኦልና በዮናታን ላይ ወደቀ፤ ሕዝቡም ነጻ ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳኦል መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ፥ “ታዉ ልከ ዛሩዋ እማ” ያጊደ ዎሴዳ። ሳማይ ሳኦላ ቦላነ ዮናታና ቦላ ዎና አሳይ ጌዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Saa'ooli Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa, «Taw likke zaaruwaa imma» yaagiide woosseedda. Saamay Saa'oola bollanne Yoonataana bolla wod'd'ina Asay geeyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Sa7ooli, «Taas suure zaaro imma» gi GODAA Isra7eele Xoossaako woossides; saamazi Sa7oole bollanne Yoonataane bolla wodhdhides; derezi xilli kezides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሳኦሊ፥ «ታስ ሱሬ ዛሮ ኢማ» ጊ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳኮ ዎሲዴስ፤ ሳማዚ ሳኦሌ ቦላኔ ዮናታኔ ቦላ ዎዴስ፤ ዴሬዚ ጺሊ ኬዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሳኦል፥ “ታዉ ልከ ዛሮ እማ” ያግድ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ዎስስ። ሳማይ ሳኦላ ቦላነ ዮናታና ቦላ ዎን አሳይ ጌይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Saa7oli, “Taw like zaaro imma” yaagidi Godaa Isra7eele Xoossaa woossis. Saamay Saa7ola bollanne Yoonataana bolla wodhin asay geeyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ በኋላ ሳኦል፣ “ትክክለኛውን መልስ ስጠኝ” ሲል ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ ዕጣው በሳኦልና በዮናታን ላይ ወደቀ፤ ሕዝቡም ነጻ ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “እግዚአብሔር ሆይ! ዛሬ ስለምን መልስ አልሰጠኸኝም? የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! በእነዚህ በተቀደሱ ድንጋዮች አማካይነት መልስ ስጠኝ፤ ይህን በደል የሠራነው ዮናታን ወይም እኔ ከሆንን በኡሪም አማካይነት፥ ይህን በደል የፈጸሙ ሕዝብህ እስራኤል ከሆኑ በቱሚም አማካይነት መልስ ስጠኝ።” መልሱም ዮናታንንና ሳኦልን ስላመለከተ ሕዝቡ ነጻ ሆኑ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ከዓ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ስለ ምንታይ ኢኻ ሎሚ ንኣይ ንባርያኻ ዘይመለስካለይ? እዝ በደል እዙይ ናተይ ወይ ናይ ዮናታን ወደይ እንተ ኾይኑ፥ ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ብኡሪም መልሰለይ፤ እዝ በደል እዙይ ናይ ህዝብኻ ህዝቢ እስራኤል እንተ ኾይኑ ግና ብቱሚም ጌርካ መልሰለይ” ኢሉ ፀለየ። ሽዑ እቲ ዕፃ ናብ ዮናታንን ሳኦልን በፅሐ፤ እቶም ህዝቢ ኸዓ ሓራ ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ነቲ ሓቂ ግለጾ፡ በሎ። ሽዑ ዮናታን ሳኦልን ብዕጭ ተወስዱ፡ እቶም ህዝቢ ኸኣ ሓራ ወጹ። |