1 Samuel 14:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንጎ እቲ ዮናታን ናብ ሓለዋ ፍልስጥኤማውያን ኪሓልፍ ዝደለየ መሳለጥያታት፡ ብሓደ ሸነኽ በሊሕ ከውሒ፡ በቲ ኻልእ ሸነኽ ድማ በሊሕ ከውሒ ነበረ። ስም እቲ ሓደ ቦዘስ፡ ስም እቲ ኻልኣይ ድማ ሰኔ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮናታንም ወደ ፍልስጥኤማውያን ሰፈር ሊሻገርበት በወደደው መተላለፊያ መካከል በወዲህ አንድ ሾጣጣ፥ በወዲህም አንድ ሾጣጣ ድንጋዮች ነበሩ፤ የአንዱም ስም ባዚስ፥ የሁለተኛውም ስም ሴና ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮናታንም ወደ ፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ሊሻገርበት በወደደው መተላለፊያ መካከል በወዲህ አንድ ሾጣጣ በወዲህ አንድ ሾጣጣ ድንጋዮች ነበሩ፤ የአንዱም ስም ቦጼጽ የሁለተኛውም ስም ሴኔ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮናታን ወደ ፍልስጥኤማውያን ጦር ሰፈር ለመሻገር በፈለገበት መተላለፊያ ግራና ቀኝ ሁለት ሾጣጣ ድንጋዮች ነበሩ፤ የአንዱ ስም ቦጼጽ ሲሆን፥ ሌላው ሴኔ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮናታን ፕልስጼማቱ ሺቄዳ ሳኣ ጋካናዉ ፕናናዉ ቆፕያ ፕኑዋስ ላኡ ባጋናካ ጼራይ ጽንእ ጌዳ ዎልቃማ ዛላቱ ደኢኖ፤ እቱዋ ሱንይ ቦዴጻ፤ ላኤንዋ ሱንይ ሴና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoonataani Piliss's'eematuu shiik'k'eedda sa'aa gakkanaw pinnanaw k'oppiyaa pinuwaassi laa"u baggaanakka s'eeray s'in"i geedda wolk'k'aama zaallatuu de'iino; ittuwaa suntsay Bodees'a; laa'entsuwaa suntsay Seena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataaney Filisxeeme olanchchati dunkaani dizaso pinnana koyida purdeza bolla hadirsaranne ushachchara koyroyssi Booxexe, nam7anththozi Seene geetettiza nam7u zolddo zaallati deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮናታኔይ ፊሊስጼሜ ኦላንቻቲ ዱንካኒ ዲዛሶ ፒናና ኮዪዳ ፑርዴዛ ቦላ ሃዲርሳራኔ ኡሻቻራ ኮይሮይሲ ቦጼጼ፥ ናምኣንዚ ሴኔ ጌቴቲዛ ናምኡ ዞልዶ ዛላቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮናታን ፍልስፄመት ዱንካንዳ ጉታ ፕናናዉ ብያ ኦግያ ቦላ ኡሻቻ ባጋንነ ሀድርሳ ባጋን፥ እሶይ ቦፀፃ፥ ሀንኮይ ሳና ጌተትያ ናምኡ ፖፀትዳ ግታ ዛላት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataani Filisxeemeti dunkaanida gutaa pinnanaw biya ogiya bolla ushacha bagganinne haddirsa baggan, issoy Boxexa, hankoy Sana geetetiya nam7u pooxetida gita zaallati de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮናታን ወደ ፍልስጥኤማውያን ጦር ሰፈር ለመሻገር በፈለገበት መተላለፊያ ግራና ቀኝ አንዱ ቦጼጽ ሌላው ሴኔ የተባሉ ሁለት ሾጣጣ ዐለቶች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮናታን ወደ ፍልስጥኤማውያን ሰፈር ለመድረስ በሚክማስ መተላለፊያ መውጣት ነበረበት፤ በመተላለፊያውም ከግራና ከቀኝ ሁለት ሾጣጣ አለቶች ሲኖሩ የአንደኛው አለት ስም ቦጼጽ፥ የሁለተኛውም ስም ሴኔ ተብሎ ይጠራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ዮናታን ናብ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ክሳገረላ ዝደለየ መሳገሪ፥ ብኽልቲኡ ወገና ጨላቝ ኣኻውሕ ነበረ። እቲ ሓደ ቦፄፅ፥ እቲ ኻልኣይ ድማ ሴኔ ይበሃል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ዮናታን ናብ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ኪሳገረላ ዝደለየ መሳገሪ ድማ ነቲ መሳገሪ ብሓደ ሸነኹ ኸኣ ጨላቚ ከውሒ፡ ነቲ መሳገሪ ብኻልኣይ ሸነኹ ኸኣ ጨላቚ ኸውሒ ነበረ፡ ስም ኣቲ ሓደ ቦጼጵ፡ ስም ቲ ኻልኣይ ድማ ሴኔህ ነበረ። |