1 Samuel 14:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ እቲ ዮናታን ናብ ሓለዋ ፍልስጥኤማውያን ኪሓልፍ ዝደለየ መሳለጥያታት፡ ብሓደ ሸነኽ በሊሕ ከውሒ፡ በቲ ኻልእ ሸነኽ ድማ በሊሕ ከውሒ ነበረ። ስም እቲ ሓደ ቦዘስ፡ ስም እቲ ኻልኣይ ድማ ሰኔ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮና​ታ​ንም ወደ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ሰፈር ሊሻ​ገ​ር​በት በወ​ደ​ደው መተ​ላ​ለ​ፊያ መካ​ከል በወ​ዲህ አንድ ሾጣጣ፥ በወ​ዲ​ህም አንድ ሾጣጣ ድን​ጋ​ዮች ነበሩ፤ የአ​ን​ዱም ስም ባዚስ፥ የሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ስም ሴና ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮናታንም ወደ ፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ሊሻገርበት በወደደው መተላለፊያ መካከል በወዲህ አንድ ሾጣጣ በወዲህ አንድ ሾጣጣ ድንጋዮች ነበሩ፤ የአንዱም ስም ቦጼጽ የሁለተኛውም ስም ሴኔ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮናታን ወደ ፍልስጥኤማውያን ጦር ሰፈር ለመሻገር በፈለገበት መተላለፊያ ግራና ቀኝ ሁለት ሾጣጣ ድንጋዮች ነበሩ፤ የአንዱ ስም ቦጼጽ ሲሆን፥ ሌላው ሴኔ ተብሎ ይጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮናታን ፕልስጼማቱ ሺቄዳ ሳኣ ጋካናዉ ፕናናዉ ቆፕያ ፕኑዋስ ላኡ ባጋናካ ጼራይ ጽንእ ጌዳ ዎልቃማ ዛላቱ ደኢኖ፤ እቱዋ ሱንይ ቦዴጻ፤ ላኤንዋ ሱንይ ሴና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoonataani Piliss's'eematuu shiik'k'eedda sa'aa gakkanaw pinnanaw k'oppiyaa pinuwaassi laa"u baggaanakka s'eeray s'in"i geedda wolk'k'aama zaallatuu de'iino; ittuwaa suntsay Bodees'a; laa'entsuwaa suntsay Seena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoonataaney Filisxeeme olanchchati dunkaani dizaso pinnana koyida purdeza bolla hadirsaranne ushachchara koyroyssi Booxexe, nam7anththozi Seene geetettiza nam7u zolddo zaallati deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮናታኔይ ፊሊስጼሜ ኦላንቻቲ ዱንካኒ ዲዛሶ ፒናና ኮዪዳ ፑርዴዛ ቦላ ሃዲርሳራኔ ኡሻቻራ ኮይሮይሲ ቦጼጼ፥ ናምኣንዚ ሴኔ ጌቴቲዛ ናምኡ ዞልዶ ዛላቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮናታን ፍልስፄመት ዱንካንዳ ጉታ ፕናናዉ ብያ ኦግያ ቦላ ኡሻቻ ባጋንነ ሀድርሳ ባጋን፥ እሶይ ቦፀፃ፥ ሀንኮይ ሳና ጌተትያ ናምኡ ፖፀትዳ ግታ ዛላት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoonataani Filisxeemeti dunkaanida gutaa pinnanaw biya ogiya bolla ushacha bagganinne haddirsa baggan, issoy Boxexa, hankoy Sana geetetiya nam7u pooxetida gita zaallati de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮናታን ወደ ፍልስጥኤማውያን ጦር ሰፈር ለመሻገር በፈለገበት መተላለፊያ ግራና ቀኝ አንዱ ቦጼጽ ሌላው ሴኔ የተባሉ ሁለት ሾጣጣ ዐለቶች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮናታን ወደ ፍልስጥኤማውያን ሰፈር ለመድረስ በሚክማስ መተላለፊያ መውጣት ነበረበት፤ በመተላለፊያውም ከግራና ከቀኝ ሁለት ሾጣጣ አለቶች ሲኖሩ የአንደኛው አለት ስም ቦጼጽ፥ የሁለተኛውም ስም ሴኔ ተብሎ ይጠራል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ዮናታን ናብ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ክሳገረላ ዝደለየ መሳገሪ፥ ብኽልቲኡ ወገና ጨላቝ ኣኻውሕ ነበረ። እቲ ሓደ ቦፄፅ፥ እቲ ኻልኣይ ድማ ሴኔ ይበሃል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ዮናታን ናብ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ኪሳገረላ ዝደለየ መሳገሪ ድማ ነቲ መሳገሪ ብሓደ ሸነኹ ኸኣ ጨላቚ ከውሒ፡ ነቲ መሳገሪ ብኻልኣይ ሸነኹ ኸኣ ጨላቚ ኸውሒ ነበረ፡ ስም ኣቲ ሓደ ቦጼጵ፡ ስም ቲ ኻልኣይ ድማ ሴኔህ ነበረ።