1 Samuel 14:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንሳኦል ነዚ ነገርዎ፡ እንሆ፡ እቲ ህዝቢ ነቲ ደም ብምብላዕ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ይሓጥእ ኣሎ። ንሱ ድማ፡ በዲልካ ኢኻ፤ ሎሚ ዓቢ እምኒ ኣንከባሊልካለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሳኦልም፥ “እነሆ፥ ሕዝቡ ከደሙ ጋር በመብላታቸው እግዚአብሔርን በደሉ” ብለው ነገሩት። ሳኦልም በጌቴም “ትልቅ ድንጋይ አንከባልላችሁ አቅርቡልኝ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሳኦልም። እነሆ፥ ሕዝቡ ከደሙ ጋር በመብላታቸው እግዚአብሔርን በደሉ ብለው ነገሩት። ሳኦልም። እጅግ ተላለፋችሁ፤ አሁንም ትልቅ ድንጋይ አንከባልላችሁ አቅርቡልኝ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ለሳኦል፥ “እነሆ፤ ሕዝቡ ሥጋውን ከነደሙ በመብላት ጌታን እየበደለ ነው” ተብሎ ተነገረው። ሳኦልም፥ “ይህ የክሕደት ተግባር ነው! አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባላችሁ ወደዚህ አምጡልኝ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እት አሳይ ሳኦላ፥ “በአ፤ አሳይ ሱና ደእያ አሹዋ ሚደ፥ መና ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ እ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ናጋራ ኦድታ፤ ዎጋ ሹቻ ኤለካ ሃ ታኮ ጎንዶርስተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, itti Asay Saa'oola, «Be'a; Asay suutsaanna de'iyaa ashuwaa miidde, Med'inaa Godaa bolla nagaraa ootsee» yaageedda. Hewaappe guyye I unttuntta, «Hinttenttu nagaraa ootseeddita; wogga shuchchaa ellekka haa taakko gonddorssite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Sa7ooles, «Be7a asay yiiqetishe suuththara miidi GODAA qohishe dees» gi yootettides. Sa7oolikka, «Intte wogaa menththideta; hessa gishshas issi gita shuch bululissidi haa taas ehite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሌስ፥ «ቤኣ ኣሳይ ዪቄቲሼ ሱራ ሚዲ ጎዳ ቆሂሼ ዴስ» ጊ ዮቴቲዴስ። ሳኦሊካ፥ «ኢንቴ ዎጋ ሜንዴታ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢሲ ጊታ ሹች ቡሉሊሲዲ ሃ ታስ ኤሂቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ሳኦላኮ፥ “ሄኮ፥ አሳይ ሱራ ደእያ አሾ ምድ፥ ጎዳ ስንን ናጋራ ኦሶና” ያግስ። ሳኦል፥ “ህንተ ናጋራ ኦደታ፤ ግታ ሹቹ ጎንዶርስድ ኤለ ታኮ ሃ ሺሽተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi Saa7olako, “Heko, asay suuthara de7iya asho midi, Godaa sinthan nagara oothosona” yaagis. Saa7oli, “Hinte nagara oothideta; gita shuchu gondorsidi elle taako haa shiishite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ለሳኦል፣ “እነሆ፤ ሕዝቡ ሥጋውን ከነደሙ በመብላት እግዚአብሔርን እየበደለ ነው” ተብሎ ተነገረው። ሳኦልም፣ “ሕግ ተላልፋችኋል፤ በሉ አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባላችሁ አቅርቡልኝ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለሳኦልም “ተመልከት ሕዝቡ ደም ያለበትን ሥጋ በመብላታቸው በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት ሠርተዋል” የሚል ወሬ ደረሰው። ሳኦልም “ይህ የክሕደት ተግባር ነው! አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባላችሁ ወደዚህ አምጡልኝ” ሲል ጮኸባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ “እቲ ህዝቢ ምስ ደሙ ብምብላዑ ንእግዚኣብሄር ይብድል ኣሎ” ኢሎም ንሳኦል ነገርዎ። ንሱ ኸዓ “ንስኻትኩም ከዳዕኹም፤ ሕዚ ዓብዪ እምኒ ኣንከራሪኹም ኣምፅኡለይ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ፡ እቲ ህዝቢ ምስ ደሙ ብምብላዑ፡ እንሆ፡ ንእግዚኣብሄር ይብድሎ ኣሎ፡ ኢሎም ንሳኦል ነገርዎ። ንሱ ኸኣ፡ ከዲዕኩም በደልኩም፡ ሕጂ ዓብዪ እምኒ ኣንካራሪኹም ኣምጽኡለይ፡ በለ። |