1 Samuel 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሒያ ወዲ ኣሒቱብ፡ ሓው ኢካቦድ፡ ወዲ ፊንሃስ፡ ወዲ ኤሊ፡ ካህን እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ፡ ኣብ መንኵብ ተኸዲኑ። እቶም ህዝቢ ድማ ዮናታን ከም ዝጠፍአ ኣይፈለጡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዔሊ ልጅ፥ የፊንሐስ ልጅ፥ የዮካብድ ወንድም፥ የአኪጦብ ልጅ በሴሎ ለእግዚአብሔር ካህን የሆነ፥ ኤፉድም የለበሰ አኪያ አብሮ ነበር፤ ሕዝቡም ዮናታን እንደ ሄደ አላወቁም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኢካቦድ ወንድም የአኪጦብ ልጅ የፊንሐስ ልጅ የዔሊ ልጅ በሴሎ ለእግዚአብሔር ካህን የሆነ ኤፉድም የለበሰ አኪያ አብሮ ነበር፤ ሕዝቡ ዮናታን እንደ ሄደ አላወቁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤፉድ ይለብስ የነበረውም አኪያ በመካከላቸው ነበር። እርሱም በሴሎ የጌታ ካህን የነበረው የዔሊ ልጅ፥ የፊንሐስ ልጅ የኢካቦድ ወንድም የአኪጦብ ልጅ ነበር። ሕዝቡም ዮናታን አለመኖሩን አላወቁም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፉድያ ማዬዳ ቄሲ፥ አኪይ ደኢኖ። አኪይ እካቦዳ እሻነ አህጹባ ናኣ፤ አህጹብ ሴሎን መና ጎዳ ቄሰ ግዴዳ ኤላ ናአይ ፒንሃስ የሌዳዋ። ዮናታን ብ ክቼዳዋ አሳይ ኤርቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | eefuudiyaa mayyeedda k'eesii, Akiiyi de'iino. Akiiyi Ikaabooda ishaanne Ahis'uuba na'aa; Ahis'uubi Seelon Med'inaa Godaa k'eese gideedda Eeliya na'ay Piinihaasi yeleeddawaa. Yoonaataani bi kichcheeddawaa Asay eribeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eefude may7iza qeese Akayay isttara dees; izikka Seelon GODAA qeese gidi diza Eele naa, Finihaase naa, Ikaboode isha Ahixuube naa. Gido attiin Yoonataaney istta giddon donttayssa erida asi deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፉዴ ማይኢዛ ቄሴ ኣካያይ ኢስታራ ዴስ፤ ኢዚካ ሴሎን ጎዳ ቄሴ ጊዲ ዲዛ ኤሌ ና፥ ፊኒሃሴ ና፥ ኢካቦዴ ኢሻ ኣሂጹቤ ና። ጊዶ ኣቲን ዮናታኔይ ኢስታ ጊዶን ዶንታይሳ ኤሪዳ ኣሲ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሴሎን ጎዳ ካህነ ግድዳ ኤል ናአይ፥ ካህነይ ፍንሃስ የልዳ እካቦዳ እሻይ፥ አክፁባ ናአይ፥ አክይ ኤፉደ ማእድ፥ ኤንታ ግዶን ደኤስ። ዮናታን ኤንታ ግዶን ባይናይሳ ኦንካ ኤርቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Seelon Godaa kahine gidida Eeli na7ay, kahiney Finihaasi yelida Ikabooda ishay, Akxuuba na7ay, Akiyi efuude ma77idi, enta giddon de7ees. Yoonataani enta giddon baynaysa oonika eribeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤፉድ ይለብስ የነበረውም አኪያ በመካከላቸው ነበር። እርሱም በሴሎ የእግዚአብሔር ካህን የነበረው የዔሊ ልጅ፣ የፊንሐስ ልጅ የኢካቦድ ወንድም የአኪጦብ ልጅ ነበር። ዮናታን አለመኖሩን ግን ያወቀ ሰው አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሴሎ የእግዚአብሔር ካህን የነበረው የዔሊ ልጅ ካህኑ ፊንሐስ የወለደው የኢካቦድ ወንድም የአሒጡብ ልጅ አኪያ ኤፉድ ለብሶ ከእርሱ ጋር አብሮ ነበር። እነርሱም ዮናታን ወዴት እንደ ሄደ አላወቁም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤፉድ ዝፀውር ከዓ ኣሒያ ወዲ ኣኪጡብ፥ ወዲ ሓዉ ንኢካቦድ ምስኣቶም ነበረ። ኢካቦድ ወዲ ፊንሓስ፥ ወዲ እቲ ኣብ ሴሎ ኻህን እግዚኣብሄር ዝነበረ ኤሊ እዩ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ዮናታን ከም ዝኸደ ኣይፈልጥን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሒያ ወዲ ኣሒጡብ፡ ሓው ኢካባድ፡ ወዲ ፊንሃስ ወዲ ኤሊ፡ እቲ ኣብ ሺሎ ኻህን እግዚኣብሄር ዝነበረ፡ ኤፎድ ጾይሩ ነበረ። እቲ ህዝቢ ኸኣ ዮናታን ከም ዝኸደ ኣይፈልጥን ነበረ። |