1 Samuel 14:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮናታን ድማ፡ ኣቦይ ነታ ምድሪ ኣብ ዕግርግር ኣእተዋ። ካብዚ መዓር እዚ ሒደት ስለ ዝጠዓምኩ፡ ኣዒንተይ ከመይ ከም ዝበርሃ እንሆ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮናታንም “አባቴ ምድሪቱን አስቸገረ፤ ከዚህ ማር ጥቂት ብቀምስ ዐይኔ እንደ በራ እዩ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮናታንም። አባቴ ምድሪቱን አስቸገረ፤ ከዚህ ማር ጥቂት ብቀምስ ዓይኔ እንደ በራ እዩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮናታንም እንዲህ አለ፤ “አባቴ በምድሪቱ ላይ ችግር ፈጥሯል፤ ከዚህ ማር ጥቂት በቀመስሁ ጊዜ ዐይኔ እንዴት እንደ በራ ተመልከቱ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ዮናታን ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ አዉ ቢታዉ መቶ መዳ። ታን ሀ ኤሳፐ ላፋ ላጭና ታ አይፊ አይ ኬሻ ዶየቴደንቶ በአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Yoonataani hawaadan yaageedda; «Ta aawuu biittaw meto med'd'eedda. Taani ha eessaappe laafa laac'c'ina ta ayfii ay keeshshaa dooyetteeddentto be'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataaneykka, «Ta aaway biitta bolla meto medhdhides; hanno eessayfe ta guuth baadhida wode ta ayfey waani xeellidaakko be7ite! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮናታኔይካ፥ «ታ ኣዋይ ቢታ ቦላ ሜቶ ሜዴስ፤ ሃኖ ኤሳይፌ ታ ጉ ባዳ ዎዴ ታ ኣይፌይ ዋኒ ጼሊዳኮ ቤኢቴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮናታን፥ “ታ አዋይ ቢታስ መቶ መስ። ታኒ ሀ ኤሳፈ ጉራ ላጭዳ አይ መላ ምንዳኮ በአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataani, “Ta aaway biittas meto medhis. Taani ha eessaafe guuthara laaccida ay mela minnidaako be7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮናታንም እንዲህ አለ፤ “አባቴ በምድሪቱ ላይ ችግር ፈጥሯል፤ ከዚህ ማር ጥቂት በቀመስሁ ጊዜ ዐይኔ እንዴት እንደ በራ ተመልከቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮናታንም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “አባቴ በሕዝባችን ላይ የፈጠረው ችግር ምን ያኽል ከባድ ነው! ትንሽ ማር. አግኝቼ በመብላት ብርታት አግኝቼ ዐይኔ እንደ በራ ተመልከት! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዮናታን “ኣቦይ ነዛ ምድሪ ጐዲኡዋ። ካብዝ መዓር እዙይ ስለ ዝጠዓምኩ ኣዒንተይ ከም ዝበርሃ ረአዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዮናታን፡ ኣቦኡ ነዛ ሃገር ጐድኣ። ካብዚ መዓር እዚ ሒደት ስለ ዝጠዓምኩ፡ ኣዒንተይ ከም ዝበርሃ፡ በጃኹም ርኣዩ፡ |