1 Samuel 14:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ መዓልቲ እቲኣ ድማ፡ ሳኦል ነቶም ህዝቢ፡ ኣነ ኣብ ልዕሊ ጸላእተይ ሕነይ ክፈዲ፡ ክሳዕ ምሸት ዝበልዕ ሰብ ርጉም እዩ” ብምባል፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ተጨነቑ። ስለዚ ካብቶም ሰባት ዝኾነ መግቢ ዝጠዓመ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም በዚያ ቀን ትልቅ በደል ፈጸመ፤ “ጠላ​ቶቼን እስ​ክ​በ​ቀል እስከ ማታ ድረስ መብል የሚ​በላ ሰው ርጉም ይሁን” ብሎ ሕዝ​ቡን አም​ሎ​አ​ቸው ነበ​ርና። ሕዝ​ቡም ሁሉ እህል አል​ቀ​መ​ሱም። ሀገ​ሩም ሁሉ ምሳ አል​በ​ላም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ሰዎች በዚያ ቀን ተጨነቁ፤ ሳኦል። ጠላቶቼን እስክበቀል እስከ ማታ ድረስ መብል የሚበላ ሰው ርጉም ይሁን ብሎ ሕዝቡን አምሎአቸው ነበርና። ሕዝቡም ሁሉ መብል አልቀመሱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል፥ “ዛሬ ጠላቶቼን ከመበቀሌ በፊት፥ እስከ ማታ ድረስ እህል የሚበላ ሰው የተረገመ ይሁን” ብሎ ሕዝቡን አስምሎ ስለ ነበር፥ በዚያች ዕለት የእስራኤል ሰዎች ተጨንቀው ዋሉ፤ ስለዚህ ከሕዝቡ አንድም እህል የቀመሰ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ እስራኤልያ አሳቱ ኮሻን ላባኔድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሳኦል አሳ፥ “ሳአይ ቃመናን ደእሺናነ ታን ታ ሞርከቶ ሀሉዋ ከሰናን ደእሽን፥ ቁማ ምያ ኡራይ ሸቀቴዳዋ ግዶ” ያጊደ አሳ ጫቁዋን ቃቼዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ኦላንቻቱዋፐ ቁማ ዶናኮ ሺሼዳ አሳይ ኦንነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Israa'eeliyaa asatuu koshaan labbaneeddino; ayaw gooppe, Saa'ooli asaa, «Sa'ay k'ammennan de'ishiinanne taani ta morkketoo haluwaa kesennaan de'ishshin, k'uma miyaa uray shek'etteeddawaa gido» yaagiide asaa c'aak'uwaan k'achcheeda. Hewaa diraw, olanchchatuwaappe k'umaa doonaakko shiishsheedda Asay ooninne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli, «Hach ta morkketa bolla halo kessanaappe sinththan omars gakkanaas kath mida asi qanggettidaade gido» giidi izi dereza caaqeththida gishshas he gallas Isra7eele asay ceecen pe7ides; hessa gishshas deraappe issaadeyka kath doonan gelththibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ፥ «ሃች ታ ሞርኬታ ቦላ ሃሎ ኬሳናፔ ሲንን ኦማርስ ጋካናስ ካ ሚዳ ኣሲ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ» ጊዲ ኢዚ ዴሬዛ ጫቄዳ ጊሻስ ሄ ጋላስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጬጬን ፔኢዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዴራፔ ኢሳዴይካ ካ ዶናን ጌልቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ እስራኤለ አሳይ ኮሻን ላባንዶሶና። ሳኦል፥ “ሳእ ቃማናፐ ስን ታኒ ታ ሞርከታ ሀሎ ከዮና ደእሽን፥ ካ ምያ ኦንካ ባደትዳይሳ ግዶ” ያግድ አሳ ጫቅስድ ዎስ። ሄሳ ግሾ፥ ኦላንቾታፐ ካ ዶናኮ ሺሽዳ አስ ኦንካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Isra7eele asay koshan labbanidosona. Saa7oli, “Sa7i qammanaape sinthe taani ta morketa halo keyonna de7ishin, kathi miya oonika baadetidaysa gido” yaagidi asaa caaqisidi wothis. Hessa gisho, olanchotape kathi doonako shiishida asi oonika baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል፣ “ዛሬ ጠላቶቼን ከመበቀሌ በፊት እስከ ማታ ድረስ እህል የሚበላ ሰው የተረገመ ይሁን” ብሎ ሕዝቡን አምሎ ስለ ነበር፣ በዚያች ዕለት የእስራኤል ሰዎች ተጨንቀው ዋሉ፤ ስለዚህ ከሕዝቡ አንድም እህል የቀመሰ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ቀን እስራኤላውያን በራብ ደከሙ፤ ምክንያቱም ሳኦል “ጠላቶቼን እስክበቀል ድረስ ዛሬ እህል ውሃ የሚቀምስ ማናቸውም ሰው የተረገመ ይሁን!” ብሎ ሕዝቡን በማስማል ማንም ሰው እህል ውሃ እንዳይቀምስ ትእዛዝ ሰጥቶ ነበር። ከዚህም የተነሣ ሁሉም ምንም ነገር ሳይቀምሱ ቀኑን ሙሉ ዋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ሳኦል “ንፀላእተይ ሕነ ኽሳዕ ዝፈድዮም፥ ክሳዕ ምሸት እንጀራ ዝበልዕ ሰብ ርጉም ይኹን” ኢሉ ነቶም ህዝቢ ኣምሒልዎም ስለ ዝነበረ፥ ሰብ እስራኤል ደኺሞም ነበሩ። ካብቶም ህዝቢ ኸዓ እንጀራ ዝጠዓመ ሓደ እኳ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ሰብ እስራኤል፡ ላህሊሆም ነበሩ፡ ሳኦል ግና ነቶም ህዝቢ፡ ንጸላእተይ ሕነ ኽሳዕ ዝፈዲ፡ ክሳዕ ምሸት እንጌራ ዚበልዕ ሰብ ርጉም ይኹን፡ ኢሉ ረገሞም። ኲሉ ህዝቢ ኸኣ እንጌራ ኣይጠዐመን።