1 Samuel 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብተመሳሳሊ፡ እቶም ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ተሓቢኦም ዝነበሩ ኵሎም ሰብ እስራኤል፡ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ሰምዑ፡ ኣብቲ ውግእ ኣበርቲዖም ደድሕሪኦም ሰዓቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራራማውም በኤፍሬም ሀገር የተሸሸጉት እስራኤል ሁሉ ፍልስጥኤማውያን እንደ ሸሹ በሰሙ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ሊዋጉአቸው ተከተሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ሰዎች በተራራማው በኤፍሬም አገር የተሸሸጉት ሁሉ ፍልስጥኤማውያን እንደ ኰበለሉ በሰሙ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ሊዋጉአቸው ተከትለው ገሠገሡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራራማው የኤፍሬም አገር ተሸሽገው የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ ፍልስጥኤማውያኑ በሽሽት ላይ መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ፥ እነርሱም አጥብቀው በመከታተል ሊወጉአቸው አሳደዷቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ ገዝያን ቆሰት ኡቴዳ ሀራ እስራኤላቱካ ፕልስጼማቱ ባቃቲደ ደእያዋ ስሴድኖ። ኡንቱንቱካ የደርሱዋ ኡክያ አሳን ጋከቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireema gezziyaan k'osetti utteedda hara Israa'eelatuukka Piliss's'eematuu bak'atiidde de'iyaawaa siseeddino. Unttunttukka yederssuwaa uukkiyaa asan gaketeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme gezzen qotetti diza Isra7eele asay ubbay Filisxeeme asay baqatishe dizayssa siyidi minththidi kaaletti kaaletti yedeththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ጌዜን ቆቴቲ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ባቃቲሼ ዲዛይሳ ሲዪዲ ሚንዲ ካሌቲ ካሌቲ ዬዴዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ቆሰትዳ ሀራ እስራኤለትካ ፍልስፄመት ባቃተይሳ ስእዶሶና። ኤንትካ እስራኤለታራ ዋላከትድ የደ ኦይክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Derey dariya Efreema biittan qosetida hara Isra7eeletika Filisxeemeti baqateysa si7idosona. Entika Isra7eeletara walaketidi yedetho oykidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኰረብታማው የኤፍሬም አገር ተሸሽገው የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ ፍልስጥኤማውያኑ በሽሽት ላይ መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ፣ አጥብቀው በመከታተል አሳደዷቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኤፍሬም ኮረብታዎች ተደብቀው የነበሩ ሌሎች እስራኤላውያንም ፍልስጥኤማውያን በሽሽት ላይ መሆናቸውን ሰሙ፤ ስለዚህም ከወገን ጦር ጋር ተባብረው ፍልስጥኤማውያንን ማሳደድ ጀመሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ደጕዓ ኤፍሬም ተሓቢኦም ዝነበሩ ዅሎም ሰብ እስራኤል ድማ፥ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ሰምዑ፥ እግሪ እግሮም ስዒቦም ተዋግኡዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ከረን ኤፍሬም ተሐቢኦም ዝነበሩ ዂሎም ሰብ እስራኤል ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሀደሙ ምስ ሰምዑ፡ ንሳቶም ከኣ ደድሕሪኦም ናብቲ ውግእ ሰዐቡ። |