1 Samuel 14:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብተመሳሳሊ፡ እቶም ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ተሓቢኦም ዝነበሩ ኵሎም ሰብ እስራኤል፡ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ሰምዑ፡ ኣብቲ ውግእ ኣበርቲዖም ደድሕሪኦም ሰዓቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ራ​ራ​ማ​ውም በኤ​ፍ​ሬም ሀገር የተ​ሸ​ሸ​ጉት እስ​ራ​ኤል ሁሉ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን እንደ ሸሹ በሰሙ ጊዜ እነ​ርሱ ደግሞ ሊዋ​ጉ​አ​ቸው ተከ​ተ​ሉ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእስራኤልም ሰዎች በተራራማው በኤፍሬም አገር የተሸሸጉት ሁሉ ፍልስጥኤማውያን እንደ ኰበለሉ በሰሙ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ሊዋጉአቸው ተከትለው ገሠገሡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተራራማው የኤፍሬም አገር ተሸሽገው የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ ፍልስጥኤማውያኑ በሽሽት ላይ መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ፥ እነርሱም አጥብቀው በመከታተል ሊወጉአቸው አሳደዷቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤፍሬማ ገዝያን ቆሰት ኡቴዳ ሀራ እስራኤላቱካ ፕልስጼማቱ ባቃቲደ ደእያዋ ስሴድኖ። ኡንቱንቱካ የደርሱዋ ኡክያ አሳን ጋከቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Efireema gezziyaan k'osetti utteedda hara Israa'eelatuukka Piliss's'eematuu bak'atiidde de'iyaawaa siseeddino. Unttunttukka yederssuwaa uukkiyaa asan gaketeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Efreeme gezzen qotetti diza Isra7eele asay ubbay Filisxeeme asay baqatishe dizayssa siyidi minththidi kaaletti kaaletti yedeththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤፍሬሜ ጌዜን ቆቴቲ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ባቃቲሼ ዲዛይሳ ሲዪዲ ሚንዲ ካሌቲ ካሌቲ ዬዴዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ቆሰትዳ ሀራ እስራኤለትካ ፍልስፄመት ባቃተይሳ ስእዶሶና። ኤንትካ እስራኤለታራ ዋላከትድ የደ ኦይክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Derey dariya Efreema biittan qosetida hara Isra7eeletika Filisxeemeti baqateysa si7idosona. Entika Isra7eeletara walaketidi yedetho oykidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኰረብታማው የኤፍሬም አገር ተሸሽገው የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ ፍልስጥኤማውያኑ በሽሽት ላይ መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ፣ አጥብቀው በመከታተል አሳደዷቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኤፍሬም ኮረብታዎች ተደብቀው የነበሩ ሌሎች እስራኤላውያንም ፍልስጥኤማውያን በሽሽት ላይ መሆናቸውን ሰሙ፤ ስለዚህም ከወገን ጦር ጋር ተባብረው ፍልስጥኤማውያንን ማሳደድ ጀመሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ደጕዓ ኤፍሬም ተሓቢኦም ዝነበሩ ዅሎም ሰብ እስራኤል ድማ፥ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ሰምዑ፥ እግሪ እግሮም ስዒቦም ተዋግኡዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣብ ከረን ኤፍሬም ተሐቢኦም ዝነበሩ ዂሎም ሰብ እስራኤል ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሀደሙ ምስ ሰምዑ፡ ንሳቶም ከኣ ደድሕሪኦም ናብቲ ውግእ ሰዐቡ።