1 Samuel 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦልን ምስኡ ዝነበሩ ዅሎም ሰብኡትን ድማ ተኣኪቦም ናብ ውግእ ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልና ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተሰብስበው ወደ ውጊያው መጡ፤ እነሆም፥ የእያንዳንዱ ሰው ሰይፍ በባልንጀራው ላይ ነበረ፤ እጅግም ታላቅ ሽብር ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልና ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተሰብስበው ወደ ውጊያው መጡ፤ እነሆም፥ የእያንዳንዱ ሰው ሰይፍ በባልንጀራው ላይ ነበረ፥ እጅግም ታላቅ ድንጋጤ ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሳኦልና ሰዎቹ ተሰብስበው ወደ ውጊያው ሄዱ። እዚያም ፍልስጥኤማውያን ግራ በመጋባት በታላቅ ትርምስ እርስ በርሳቸው በሰይፍ ይጋደሉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳኦልነ አ አሳይ ኡባይ ሺቂደ፥ ኦላ ቤድኖ። ፕልስጼማ አሳቱ ኡባይ ሻቢረቲደ፥ ባረንቱ ማሻን እቱ እቱዋ ቡሳኪደ ደእያዋንታ ደሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Saa'oolinne Aa Asay ubbay shiik'iide, olaa beeddino. Piliss's'eema asatuu ubbay shabbirettiide, barenttu mashshaan ittuu ittuwaa busakkiidde de'iyaawantta demmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Sa7oolinne iza olanchchati issi bolla olaas bida; isttika Filisxeemeti bantta mashshan busakettishe gita shiro garsan dizayssa be7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኢሲ ቦላ ኦላስ ቢዳ፤ ኢስቲካ ፊሊስጼሜቲ ባንታ ማሻን ቡሳኬቲሼ ጊታ ሺሮ ጋርሳን ዲዛይሳ ቤኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሳኦልነ እያ ኦላንቾት ሺቅድ ኦላ ብዶሶና። ፍልስፄመ አሳ ኡባይ ሀናና ባ ይድ፥ ባንታ ማሻን እሶይ እሱዋ ቡዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Saa7olinne iya olanchoti shiiqidi olaa bidosona. Filisxeeme asa ubbay hanana ba dhayidi, banta mashshan issoy issuwa buthidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሳኦልና ሰዎቹ ተሰብስበው ወደ ውጊያው ሄዱ። እነርሱም ፍልስጥኤማውያን በሰይፋቸው እየተጨፋጨፉ በታላቅ ትርምስ ላይ ሆነው አገኟቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሳኦልና ወታደሮቹ ካሉበት በመንቀሳቀስ ወደ ውጊያው ሄዱ፦ እዚያም ፍልስጥኤማውያን ግራ በመጋባት እርስ በርሳቸው በሰይፍ ይጋደሉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦልን እቲ ዅሉ ምስኡ ዝነበረ ህዝብን ከዓ ተኣኪቦም ናብቲ ውግእ ኣተዉ። እንሆ ድማ ናይ ሕድሕድ ሰይፊ ኣብ ልዕሊ ብፃዩ ነበረ። የመና ብርቱዕ ድንጋፀ ኸዓ ኾነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦልን እቲ ምስኡ ዝነበረ ዂሉ ህዝብን ከኣ ተኣኪቦም ክሳዕ ናብቲ ውግእ ኣተው። እንሆ ድማ፡ ሴፍ ነፍሲ ወከፍ ናብ ብጻዮ ዀነ፡ ኣዝዩ ብርቱዕ ዕግርግር ከኣ ዀነ። |