1 Samuel 14:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ኣብ ጫፍ ጊብዓ ኣብ ትሕቲ ሓንቲ ኣብ ሚግሮን ዘላ ኦም ሮማን ተቐመጠ። እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰብኡት ድማ ኣስታት ሽዱሽተ ሚእቲ ሰብኣይ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም በመ​ጌ​ዶን ባለው በሮ​ማኑ ዛፍ በታች በኮ​ረ​ብ​ታው ላይ ተቀ​ምጦ ነበር፤ ከእ​ር​ሱም ጋር የነ​በ​ረው ሕዝብ ስድ​ስት መቶ የሚ​ያ​ህል ሰው ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም በመጌዶን ባለው በሮማኑ ዛፍ በታች በጊብዓ ዳርቻ ተቀምጦ ነበረ፤ ከእርሱም ጋር የነበረው ሕዝብ ስድስት መቶ የሚያህል ሰው ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦልም በጊብዓ ዳርቻ በሚግሮን ከአንድ የሮማን ዛፍ ሥር ሰፍሮ ነበር፤ ስድስት መቶ ያህል ሰዎችም አብረውት ነበሩ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሳኦል ግብኣ ማታን ምግሮናን፥ ሮማነ ጌተትያ ም ጋርሳን ደኤ። አናና ኡሱፑን ጼቱ አሳቱነ
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Saa'ooli Gib'aa matan Migiroonan, roomaanne geetettiyaa mitsaa garssan de'ee. Aanana usuppun s'eetu asatuunne
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Sa7ooli Gibi7appe matan Migeroone geetettizason oroomaane miththa garsan dunkaani uttides; usuppun xeet gidiza asati izara deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሳኦሊ ጊቢኣፔ ማታን ሚጌሮኔ ጌቴቲዛሶን ኦሮማኔ ሚ ጋርሳን ዱንካኒ ኡቲዴስ፤ ኡሱፑን ጼት ጊዲዛ ኣሳቲ ኢዛራ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ሳኦል ግብአ ማታን ምግሮናን፥ ኦሮማነ ም ጋርሳን ደኤስ። እያራ ኡሱፑን ፄቱ አሳት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Saa7oli Gib7a matan Migroonan, oromaane mitha garsan de7ees. Iyara usupun xeetu asati de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦልም በጊብዓ ዳርቻ መጌዶን በተባለ ስፍራ ከአንድ የሮማን ዛፍ ሥር ሰፍሮ ነበር፤ ስድስት መቶ ያህል ሰዎችም አብረውት ነበሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ጊዜ ሳኦል ከጊብዓ በጣም ሳይርቅ በሚግሮን በአንድ የሮማን ዛፍ ሥር ሰፍሮ ነበር፤ ከእርሱም ጋር ስድስት መቶ ያኽል ጭፍሮች ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ከዓ ኣብ ወሰን ጊብዓ፥ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ መጌዶል ዘላ ኦም ሮማን ተቐሚጡ ነበረ፤ እቲ ምስኡ ዝነበረ ህዝቢ ኸዓ ኣስታት ሽዱሽተ ሚእቲ ሰብ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ከኣ ኣብ ወሰን ጊብዓ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ ሚግሮን ዘላ ሮማን ተቐሚጡ ነበረ፡ እቲ ምስኡ ዝነበረ ህዝቢ ኸኣ ኣስታት ሹድሽተ ሚእቲ ሰብ ነበረ።