1 Samuel 14:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሰራዊትን ኣብ መሮርን ኣብ ኵሉ ህዝብን ራዕራዕ መጸ፣ እቶም ሓለውቲን ኣጥፋእቲን እውን ራዕራዕ በሉ፣ ምድሪ ድማ ተንቀጥቀጠት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ፈ​ሩና በእ​ር​ሻ​ውም ድን​ጋጤ ሆነ፤ በሰ​ፈሩ የተ​ቀ​መጡ ሕዝ​ብና የሚ​ዋ​ጉ​ትም ሁሉ ተሸ​በሩ፤ መዋ​ጋ​ትም አል​ቻ​ሉም፤ ምድ​ሪ​ቱም ተና​ወ​ጠች፤ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዘንድ ታላቅ ድን​ጋጤ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰፈሩም በእርሻውና በሕዝቡም ሁሉ መካከል ሽብር ነበረ፤ በሰፈሩ የተቀመጡና ለምርኮ የወጡት ተሸበሩ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ታላቅ ሽብር ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰፈር በእርሻ ላይና በሕዝብ ሁሉ መካከል ሽብር ሆነ፤ ከተማ ጠባቂዎችና አደጋ ጣዮችም ሁሉ ተቀጠቀጡ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ሽብሩም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ጋጻ ቢታን ደእያ ፕልስጼማ አሳቱ ዳጋሜድኖ፤ ቆፐናዋ ኦልያዋንቱነ ሄራን ደእያ ኦላንቻቱ ያሻዉ ኮኮሬድኖ። ቢታይካ ቃጼዳ፤ ሄዌነ፥ ጾሳፐ ኪተቴዳ ዳጋማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, gas'aa biittan de'iyaa Piliss's'eema asatuu dagammeeddino; k'oppenawaa oliyaawanttunne heeraan de'iyaa olanchchatuu yashshaw kokkoreeddinno. Biittaykka k'aas's'eedda; hewenne, S'oossaappe kiitetteedda dagamaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Guta giddon deraa bollaninne goshshata bollan shiroy dendides; kambe naagizaytinne daafa gaththizayti ubbay kokkorida; biittayka qaaxxides. He shirozikka Xoossafe kiitettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጉታ ጊዶን ዴራ ቦላኒኔ ጎሻታ ቦላን ሺሮይ ዴንዲዴስ፤ ካምቤ ናጊዛይቲኔ ዳፋ ጋዛይቲ ኡባይ ኮኮሪዳ፤ ቢታይካ ቃጺዴስ። ሄ ሺሮዚካ ጾሳፌ ኪቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጉታንንን ጎሻን፥ ኦላስ ከይዳ አሳትነ ናጎን ደእያ ፍልስፄመት ዳጋምዶሶና። ቢት ቃፅስ፤ ሄ ዳጋማይ ፆሳፈ ኪተትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, gutanin goshshan, olas keyida asatinne naagon de7iya Filisxeemeti dagammidosona. Biitti qaaxis; he dagamay Xoossafe kiitetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰፈር በዕርሻ ላይና በሕዝብ ሁሉ መካከል ሽብር ሆነ፤ ከተማ ጠባቂዎችና አደጋ ጣዮችም ሁሉ ተንቀጠቀጡ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ሽብሩም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ ነበር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በገጠር የነበሩ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ተሸበሩ፤ አደጋ ጣዮችና በሰፈር የነበሩ ወታደሮችም ሁሉ በፍርሃት ተንቀጠቀጡ፤ እግዚአብሔር በላከባቸውም አስጨናቂ ሽብር መሬት ተንቀጠቀጠች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣብ ሰፈርን ኣብ በረኻን ኣብ ኵሉ ህዝቢ ፍልስጥኤምን ሽብር ኮነ፤ እቶም ጭፍራን እቶም ወረርትን ከዓ ኣንቀጥቀጡ። እግዚኣብሄር ፍርሓት ሰደደሎም፤ እታ ምድሪ ድማ ተናወፀት።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣብ ሰፈርን ኣብ መሮርን ኣብ ብዘሎ ህዝብን ምሽባር ኰነ፡ እቶም ጭፍራን እቶም ወረርትን ንሳቶም ከኣ ተሸበሩ። ካብ ኣምላኽ ፍርሃት ኰነ፡ እታ ሃገር ድማ ኣይቀጥቀጠት።