1 Samuel 14:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሰራዊትን ኣብ መሮርን ኣብ ኵሉ ህዝብን ራዕራዕ መጸ፣ እቶም ሓለውቲን ኣጥፋእቲን እውን ራዕራዕ በሉ፣ ምድሪ ድማ ተንቀጥቀጠት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰፈሩና በእርሻውም ድንጋጤ ሆነ፤ በሰፈሩ የተቀመጡ ሕዝብና የሚዋጉትም ሁሉ ተሸበሩ፤ መዋጋትም አልቻሉም፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ታላቅ ድንጋጤ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰፈሩም በእርሻውና በሕዝቡም ሁሉ መካከል ሽብር ነበረ፤ በሰፈሩ የተቀመጡና ለምርኮ የወጡት ተሸበሩ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ታላቅ ሽብር ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰፈር በእርሻ ላይና በሕዝብ ሁሉ መካከል ሽብር ሆነ፤ ከተማ ጠባቂዎችና አደጋ ጣዮችም ሁሉ ተቀጠቀጡ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ሽብሩም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ጋጻ ቢታን ደእያ ፕልስጼማ አሳቱ ዳጋሜድኖ፤ ቆፐናዋ ኦልያዋንቱነ ሄራን ደእያ ኦላንቻቱ ያሻዉ ኮኮሬድኖ። ቢታይካ ቃጼዳ፤ ሄዌነ፥ ጾሳፐ ኪተቴዳ ዳጋማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, gas'aa biittan de'iyaa Piliss's'eema asatuu dagammeeddino; k'oppenawaa oliyaawanttunne heeraan de'iyaa olanchchatuu yashshaw kokkoreeddinno. Biittaykka k'aas's'eedda; hewenne, S'oossaappe kiitetteedda dagamaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Guta giddon deraa bollaninne goshshata bollan shiroy dendides; kambe naagizaytinne daafa gaththizayti ubbay kokkorida; biittayka qaaxxides. He shirozikka Xoossafe kiitettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉታ ጊዶን ዴራ ቦላኒኔ ጎሻታ ቦላን ሺሮይ ዴንዲዴስ፤ ካምቤ ናጊዛይቲኔ ዳፋ ጋዛይቲ ኡባይ ኮኮሪዳ፤ ቢታይካ ቃጺዴስ። ሄ ሺሮዚካ ጾሳፌ ኪቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጉታንንን ጎሻን፥ ኦላስ ከይዳ አሳትነ ናጎን ደእያ ፍልስፄመት ዳጋምዶሶና። ቢት ቃፅስ፤ ሄ ዳጋማይ ፆሳፈ ኪተትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, gutanin goshshan, olas keyida asatinne naagon de7iya Filisxeemeti dagammidosona. Biitti qaaxis; he dagamay Xoossafe kiitetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰፈር በዕርሻ ላይና በሕዝብ ሁሉ መካከል ሽብር ሆነ፤ ከተማ ጠባቂዎችና አደጋ ጣዮችም ሁሉ ተንቀጠቀጡ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ሽብሩም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ ነበር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በገጠር የነበሩ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ተሸበሩ፤ አደጋ ጣዮችና በሰፈር የነበሩ ወታደሮችም ሁሉ በፍርሃት ተንቀጠቀጡ፤ እግዚአብሔር በላከባቸውም አስጨናቂ ሽብር መሬት ተንቀጠቀጠች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣብ ሰፈርን ኣብ በረኻን ኣብ ኵሉ ህዝቢ ፍልስጥኤምን ሽብር ኮነ፤ እቶም ጭፍራን እቶም ወረርትን ከዓ ኣንቀጥቀጡ። እግዚኣብሄር ፍርሓት ሰደደሎም፤ እታ ምድሪ ድማ ተናወፀት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣብ ሰፈርን ኣብ መሮርን ኣብ ብዘሎ ህዝብን ምሽባር ኰነ፡ እቶም ጭፍራን እቶም ወረርትን ንሳቶም ከኣ ተሸበሩ። ካብ ኣምላኽ ፍርሃት ኰነ፡ እታ ሃገር ድማ ኣይቀጥቀጠት። |