1 Samuel 13:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገሊኦም እብራውያን ድማ ንዮርዳኖስ ሰጊሮም ናብ ምድሪ ጋድን ጊልዓድን ከዱ። እንተ ሳኦል ግና ገና ኣብ ጊልጋል ነበረ፡ ኵሉ ህዝቢ ድማ እናንቀጥቀጠ ሰዓቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮርዳኖስንም ተሻግረው ወደ ጋድና ወደ ገለዓድ ምድር የሄዱ አሉ፤ ሳኦል ግን ገና በጌልጌላ ነበረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ፈርተው እርሱን መከተልን ትተው ተበተኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዕብራውያንም ዮርዳኖስን ተሻግረው ወደ ጋድና ወደ ገለዓድ ምድር ሄዱ፤ ሳኦል ግን ገና በጌልገላ ነበረ፥ ሕዝቡም ሁሉ ተንቀጥቅጠው ተከተሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዕብራውያንም አንዳንዶቹ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግረው ወደ ጋድና ወደ ገለዓድ ምድር ሄዱ። ሳኦል ግን ገና በጌልገላ ነበር፤ አብሮት የተሰለፈው ሠራዊት ሁሉ በፍርሃት ይንቀጠቀጥ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እብራዋቱዋፐ አማሬዳዋንቱ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒደ፥ ጋዳነ ጋላኣደ ጋድያ ቤድኖ። ሽን ሳኦል ገልጋላን አቴዳ፤ አናና ደእያ ኦላንቻቱ ኡባይ ያሻዉ ኮኮሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ibraawatuwaappe amareedawanttu Yorddaanoosa Shaafaa pinniide, Gaadanne Gala'aade gadiyaa beeddino. Shin Saa'ooli Gelggalan atteedda; aanana de'iyaa olanchchatuu ubbay yashshaw kokkoreeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaappe issi issi asati Yordaanoose pinnidi Gaadenne Gala7aade dere bida. Sa7ooli gidikko Gelgelan takkides; izara issife diza ola asay ubbay babbi kokkorides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሲ ኢሲ ኣሳቲ ዮርዳኖሴ ፒኒዲ ጋዴኔ ጋላኣዴ ዴሬ ቢዳ። ሳኦሊ ጊዲኮ ጌልጌላን ታኪዴስ፤ ኢዛራ ኢሲፌ ዲዛ ኦላ ኣሳይ ኡባይ ባቢ ኮኮሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እብራወታፐ ጉት ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ፥ ጋደነ ጋላዳ ቢታ ብዶሶና። ሽን ሳኦል ጋልጋላን አትስ፤ እያራ ደእያ ኦላንቾት ኡባይ ያሻን ኮኮርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ibraawetape guuthati Yordaanose shaafa pinnidi, Gaadenne Galada biitta bidosona. Shin Saa7oli Galgalan attis; iyara de7iya olanchoti ubbay yashshan kokoridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዕብራውያንም አንዳንዶቹ ዮርዳኖስን ተሻግረው ወደ ጋድና ወደ ገለዓድ ምድር ሄዱ። ሳኦል ግን በጌልገላ ቈየ፣ አብሮት የነበረውም ሰራዊት ሁሉ በፍርሀት ይንቀጠቀጥ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዕብራውያን መካከል አንዳንዶቹ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግረው ወደ ጋድና ወደ ገለዓድ ግዛቶች ሄዱ። ሳኦል ግን እስከዚህ ጊዜ ድረስ በጌልገላ ነበር፤ ከእርሱም ጋር የነበረው ሠራዊት ከፍርሃት የተነሣ ይንቀጠቀጥ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገሊኣቶም ዕብራውያን ከዓ ንዮርዳኖስ ተሳጊሮም ናብ ምድሪ ጋድን ገለዓድን ከዱ። ሳኦል ግና ገና ኣብ ጌልገላ ነበረ፤ ኵሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ህዝቢ ኸዓ ብፍርሒ እናንቀጥቀጡ ተኸተልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገሊኦም እብራውያን ከኣ ንዮርዳኖስ ተሳጊሮም ናብ ምድሪ ጋድን ጊልዓድን ከዱ። ሳኦል ድማ ገና ኣብ ጊልጋል ነበረ፡ ብዘለው እቶም ህዝቢ ኸኣ እናንቀጥቀጡ ሰዐብዎ። |