1 Samuel 13:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ እስራኤል ድማ ሳኦል ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ከም ዝሰዓረ፡ እስራኤል ድማ ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ፍንፉን ነገር ከም ዘለዎ ሰምዐ። እቲ ህዝቢ ድማ ብድሕሪ ሳኦል ናብ ጊልጋል ተጸውዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ሳኦል የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ጭፍራ እንደ መታ፥ ደግ​ሞም እስ​ራ​ኤል በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ዘንድ እንደ በረቱ ሰሙ፤ ሕዝ​ቡም ደን​ፍ​ተው ሳኦ​ልን ለመ​ከ​ተል ወደ ጌል​ጌላ ተሰ​በ​ሰቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ሁሉ ሳኦል የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ እንደ መታ፥ ደግሞም እስራኤል በፍልስጥኤማውያን ዘንድ እንደ ተጸየፉ ሰሙ፤ ሕዝቡም ሳኦልን ለመከተል ወደ ጌልገላ ተሰበሰቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን ሁሉ፥ “ሳኦል የፍልስጥኤማውያንን ጦር ሰፈር መታ፤ እስራኤልም በፍልስጥኤማውያን ዘንድ የተጠሉ ሆኑ” የሚለውን ወሬ ሰሙ። ሕዝቡም ከሳኦል ጋር ለመሰለፍ ወደ ጌልገላ ተሰበሰቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ኡባይ፥ “ሳኦል ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ጭታ ቦላ ዎራጄዳ፤ ሀእ እስራኤልያ አሳይ ፕልስጼማ አሳዉ ሸነይያባ ግዴዳ” ያግያ ኦዱዋ ስሴዳ። አሳይ ሳኦላኮ ገልጋላ ጼሰቲደ ሺቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay ubbay, «Saa'ooli Piliss's'eema olanchchatuu c'itaa bolla woraajjeedda; ha"i Israa'eeliyaa Asay Piliss's'eema asaw sheneyiyaabaa gideedda» yaagiyaa oduwaa siseedda. Asay Saa'oolakko Gelggala s'eesettiide shiik'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele asay ubbay, «Sa7ooli Filisxeeme ola asay dizaso shocides; Isra7eele asay Filisxeeme asaa achchan tuna miishsha mala ixettides» giza wore siyides; derezikka Sa7oole kaallanaas Gelgelan shiiqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ፥ «ሳኦሊ ፊሊስጼሜ ኦላ ኣሳይ ዲዛሶ ሾጪዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኣቻን ቱና ሚሻ ማላ ኢጼቲዴስ» ጊዛ ዎሬ ሲዪዴስ፤ ዴሬዚካ ሳኦሌ ካላናስ ጌልጌላን ሺቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ፍልስፄመ አሳ ኦልድ ፆንዳይሳ እስራኤለ አሳይ ስእዶሶና፤ እስራኤለ አሳይ ፍልስፄመ አሳ ማታን እፀትዳይሳታ ግደይሳ ኤርዶሶና። እስራኤለ አሳይ ሳኦላ ካላናዉ ፄገትድ ጋልጋላን ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli Filisxeeme asaa olidi xoonidaysa Isra7eele asay si7idosona; Isra7eele asay Filisxeeme asaa matan ixetidaysata gideysa eridosona. Isra7eele asay Saa7ola kaallanaw xeegetidi Galgalan shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እስራኤላውያን ሁሉ፣ “ሳኦል የፍልስጥኤማውያንን ጦር ሰፈር መታ፤ እስራኤልም በፍልስጥኤማውያን ዘንድ እንደ ርኩስ ተቈጥራ ተጠላች” የሚለውን ወሬ ሰሙ፤ ሕዝቡም ሳኦልን ለመከተል ወደ ጌልገላ ተሰበሰቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል ፍልስጥኤማውያንን ድል እንዳደረገ እስራኤላውያን ሰሙ፤ እስራኤላውያንም በፍልስጥኤማውያን ዘንድ የተጠሉ መሆናቸውን ዐወቁ፤ ስለዚህ እስራኤላውያን ሁሉ ከሳኦል ጋር የሚሰለፉ መሆናቸውን ለመግለጥ በጌልገላ ተሰበሰቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እስራኤል ከዓ፥ ሳኦል ንዅሎም ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከም ዝወቕዖምን፥ እስራኤል ድማ ብፍልስጥኤማውያን ከም እተፀልኡን ሰምዑ። እቶም ህዝቢ ኸዓ ንሳኦል ንምኽታል ናብ ጌልገላ ተኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘለው እስራኤል ከኣ፡ ሳኦል ንጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ወቒዕዎም፡ እስራኤል ድማ ብፍልስጥኤማውያን ተፈንፊኑ እዩ፡ ኪብሉ ሰምዑ። እቶም ህዝቢ ኸኣ ንሳኦል ኪስዕቡ ናብ ጊልጋል ተኣከቡ።