1 Samuel 13:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብመዓልቲ ውግእ ድማ፡ ካብቶም ምስ ሳኦልን ዮናታንን ዝነበሩ ሰባት፡ ሰይፊን ኲናትን ኣብ ኢድ ሓደ እኳ ኣይነበረን። ምስ ሳኦልን ምስ ወዱ ዮናታንን ግና ተረኺቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም በማ​ኪ​ማስ ጦር​ነት ጊዜ ሰይ​ፍና ጦር ከሳ​ኦ​ልና ከዮ​ና​ታን ጋር በነ​በሩ ሕዝብ ሁሉ እጅ አል​ተ​ገ​ኘም፤ ብቻ በሳ​ኦ​ልና በልጁ በዮ​ና​ታን ዘንድ ተገኘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም በሰልፍ ቀን ሰይፍና ጦር ከሳኦልና ከዮናታን ጋር በነበሩ ሕዝብ ሁሉ እጅ አልተገኘም፤ ብቻ በሳኦልና በልጁ በዮናታን ዘንድ ተገኘ። የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ ወደ ማክማስ መተላለፊያ ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጦርነቱ በተደረገበት ዕለት ከሳኦልና ከልጁ ከዮናታን በስተቀር፥ አብረዋቸው ከነበሩት ወታደሮች መካከል ሰይፍ ወይም ጦር የያዘ አንድም ሰው አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሳኦላናነ ዮናታናና ደእያ አሳ ኡባ ኩሽያን ኦላ ጋላስ ቶራይነ ማሻይ ባዋ፤ ሽን ሳኦላዉነ አ ናኣ ዮናታናዉ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Saa'oolannanne Yoonaataananna de'iyaa asaa ubbaa kushiyan olaa gallassi tooraynne mashshay baawa; shin Saa'oolawunne Aa na'aa Yoonataanaw de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas olazi dendida gallas Sa7ooleppenne iza naa Yoonataaneppe attiin isttara issife kezida olanchchata giddon mashsha woykko toora oykkida issi asikka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኦላዚ ዴንዲዳ ጋላስ ሳኦሌፔኔ ኢዛ ና ዮናታኔፔ ኣቲን ኢስታራ ኢሲፌ ኬዚዳ ኦላንቻታ ጊዶን ማሻ ዎይኮ ቶራ ኦይኪዳ ኢሲ ኣሲካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኦላ ጋላስ ሳኦልነ እያ ናኣ ዮናታን አትሽን፥ ሀራታ ኩሸን ቶርነ ማሽ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ola gallas Saa7olinne iya na7aa Yoonataani attishin, harata kushen toorinne mashshi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጦርነቱ በተደረገበት ዕለት ከሳኦልና ከልጁ ከዮናታን በስተቀር፣ አብረዋቸው ከነበሩት ወታደሮች መካከል ሰይፍ ወይም ጦር የያዘ አንድም ሰው አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም የተነሣ በጦርነቱ ቀን ከሳኦልና ከልጁ ከዮናታን በቀር በእስራኤላውያን ወታደሮች መካከል ሰይፍና ጦር የያዙ አልነበሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብመዓልቲ ውግእ ብዘይ ሳኦልን ዮናታን ወዱን፥ እቶም ምስኣቶም ዝነበሩ ህዝቢ ሰይፊ ኾነ ዂናት ኣይነበሮምን።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ብመዓልቲ ውግእ ኣብ ኢድ ኲሉ እቲ ምስ ሳኦልን ምስ ዮናታንን ዝነበረ ህዝቢ ሴፍ ወይ ኲናት ኣይተረኸበን፡ ምስ ሳኦልን ምስ ዮናታን ወዱን ግና ተረኽበ።