1 Samuel 13:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እስራኤላውያን ግና ነፍሲ ወከፎም ክፍሎምን ፍላጻታቱን ሓርማዙን በትሩን ኪስሕሉ ናብ ፍልስጥኤማውያን ወረዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም ሁሉ ማረሻውንና ማጭዱን፥ መጥረቢያውንና መቈፈሪያውን ይስሉ ዘንድ ወደ ፍልስጥኤማውያን ይወርዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ የማረሻውን ጫፍና ማጭዱን መጥረቢያውንና መቆፈሪያውን ይስል ዘንድ ወደ ፍልስጥኤማውያን ይወርድ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እስራኤላውያን ሁሉ ማረሻቸውንና ዶማቸውን ለማሾል፥ መጥረቢያቸውንና ማጭዳቸውን ለማሳል ወደ ፍልስጥኤማውያን ይወርዱ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ኡባይ ባረንቱ ማራሻ ጼራ፥ ጎማ፥ ካልታነ ባጫ ፖሽሳናዉ ፕልስጼማ አሳቱዋኮ ቢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa ubbay barenttu maraashaa s'eeraa, gomaa, kalttaanne baac'aa poshissanaw Piliss's'eema asatuwaakko biino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele asay ubbay bantta maarashanne xoylle qoxisanaas, ba beyixetanne baacata poshisanaas duge Filisxeeme dere wodhdheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባንታ ማራሻኔ ጾይሌ ቆጺሳናስ፥ ባ ቤዪጼታኔ ባጫታ ፖሺሳናስ ዱጌ ፊሊስጼሜ ዴሬ ዎቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳይ ባንታ ማራሻ፥ ኮንተ፥ ካልታነ ባጫ ፖሽሳናዉ ፍልስፄመ ቦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele asay banta marasha, konte, kaltanne baaca poshisanaw Filisxeeme boosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እስራኤላውያን ሁሉ፣ ማረሻቸውንና ዶማቸውን ለማሾል፣ ጠገራቸውንና ማጭዳቸውን ለማሳል ወደ ፍልስጥኤማውያን ይወርዱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም እስራኤላውያን ማረሻቸውንና ዶማቸውን ለማሾል፥ መጥረቢያቸውንና ማጭዳቸውን ለማሳል ወደ ፍልስጥኤማውያን መውረድ ነበረባቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ብልሒ ማሕረሻን መባሮታትን ማሕፀታትን ማዕፂዳትን ምስ ጐተመ፥ ኵላቶም እስራኤል ናብ ፍልስጥኤማውያን ይወርዱ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ብልሒ መዓጺድን መባሮታትን ምስ ጐደመ፡ ሓንካሾታት ከኣ ንምቕናዕ፡ ኲላቶም እስራኤል ነፍሲ ወከፍ ማሕረሻኡን መባሮኡን ማሕጹኡን ኬትብዕ ኢሉ ናብ ፍልስጥኤማውያን ይወርድ ነበረ። |