1 Samuel 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ካብ እስራኤል ሰለስተ ሽሕ ሰብ ሓረየ። ካብዚኣቶም ክልተ ሽሕ ምስ ሳኦል ኣብ ሚግማስን ኣብ ከረን ቤትኤልን፡ ሽሕ ድማ ምስ ዮናታን ኣብ ጊብዓ ኣብ ብንያም ነበሩ። ነቶም ዝተረፉ ህዝቢ ድማ ነፍሲ ወከፎም ናብ ድንኳኑ ሰደዶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያንጊዜም ሳኦል ሦስት ሺህ ሰዎችን ከእስራኤል መረጠ፤ ሁለቱም ሺህ በማኪማስና በቤቴል ተራራ ከሳኦል ጋር ነበሩ፤ አንዱም ሺህ በብንያም ገባዖን ከልጁ ከዮናታን ጋር ነበሩ፤ የቀረውንም ሕዝብ እያንዳንዱን ወደ ድንኳኑ አሰናበተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦል ሦስት ሺህ ሰዎች ከእስራኤል መረጠ፤ ሁለቱም ሺህ በማክማስና በቤቴል ተራራ ከሳኦል ጋር ነበሩ፥ አንዱም ሺህ በብንያም ጊብዓ ከዮናታን ጋር ነበሩ፤ የቀረውንም ሕዝብ እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ አሰናበተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦል ሦስት ሺህ ሰዎች ከእስራኤል መረጠ፤ ሁለቱ ሺህ በማክማስና በተራራማው አገር በቤቴል ከሳኦል ጋር፥ አንዱ ሺህ ደግሞ በብንያም ግዛት በጊብዓ ከዮናታን ጋር ነበሩ። የቀሩትን ሰዎች ግን ወደ ድንኳኖቻቸው እንዲሄዱ አሰናበተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ግዶፐ ሄዙ አሳ ዶሬዳ፤ ላኡ ሻአይ ምክማሳን፥ ቤቴለ ገዝያን ሳኦላና ደኤ፤ እት ሻአይ ቃይ ቢንያማን ደእያ ግብአን ዮናታናና ደኤ፤ አቴዳ አሳ ሳኦል ኡንቱንቱ ሶ ሶ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu giddoppe heezzu asaa dooreedda; laa"u sha"ay Mikimaasan, Beeteele gezziyaan Saa'oolanna de'ee; itti sha"ay k'ay Biiniyaaman de'iyaa Gib"an Yoonaataananna de'ee; atteeda asaa Saa'ooli unttunttu soo soo yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli Isra7eele asaappe 3,000 as doorides; 2,000 asi zumbullay dariza Beeteleninne Makimaasen Sa7oolera, 1,000 asi Biniyaame dere Gibi7an Yoonataanera dees; hankko derezi baso baso baana mala moyzides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ ኢስራኤሌ ኣሳፔ 3,000 ኣስ ዶሪዴስ፤ 2,000 ኣሲ ዙምቡላይ ዳሪዛ ቤቴሌኒኔ ማኪማሴን ሳኦሌራ፥ 1,000 ኣሲ ቢኒያሜ ዴሬ ጊቢኣን ዮናታኔራ ዴስ፤ ሃንኮ ዴሬዚ ባሶ ባሶ ባና ማላ ሞይዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለታ ግዶፈ ሄ ሙኩሉ አስ ዶርስ። ኤንታፈ ናምኡ ሙኩሉ አሳይ ምክማሳንነ ደረይ ዳርያ ቤተለ ቢታን ሳኦላራ ደኤስ። እስ ሙኩሉ አሳይ ቃስ ብንያመን ደእያ ግብአን ዮናታናራ ደኤስ፤ አትዳ አሳ ሳኦል ኤንታ ሶ ሶ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleta giddofe heedzu mukulu asi dooris. Entafe nam7u mukulu asay Mikmaasaninne derey dariya Beetele biittan Saa7olara de7ees. Issi mukulu asay qassi Biniyaamen de7iya Gib7an Yoonatanara de7ees; attida asaa Saa7oli enta soo soo yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦል ከእስራኤል ሦስት ሺሕ ሰዎች መረጠ። ሁለቱ ሺሕ በማክማስና በኰረብታማው አገር በቤቴል ከሳኦል ጋር፣ አንዱ ሺሕ ደግሞ በብንያም ግዛት በጊብዓ ከዮናታን ጋር ነበሩ። የቀሩትን ሰዎች ግን ወደየቤታቸው እንዲሄዱ አሰናበተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤል ሕዝብ መካከል የተውጣጡ ሦስት ሺህ ሰዎችን መረጠ፤ ከእነርሱ መካከል ሁለቱን ሺህ በሚክማስና በቤትኤል በሚገኘው ኮረብታማ አገር ከእርሱ ጋር እንዲሆኑ መደበ፤ አንዱን ሺህ ሰዎች ደግሞ ከልጁ ከዮናታን ጋር በማሰለፍ በብንያም ነገድ ግዛት ውስጥ ጊብዓ ተብሎ ወደሚጠራው ኮረብታማ አገር ላከ፤ ከዚህ የተረፉትን ሌሎች ሰዎች ግን ወደየቤታቸው አሰናበተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ካብ እስራኤል ሰለስተ ሽሕ ሰባት ሓረየ። ክልተ ሽሕ ምስኡ ኣብ ማክማስን ኣብ ኰረብታታት ቤቴልን ነበሩ። ሓደ ሽሕ ከዓ ምስ ዮናታን ኣብ ገባዖን ናይ ብንያም ነበሩ። ነቲ ዝተረፈ ህዝቢ ግና ንነፍሲ ወከፍ ነናብ ድንኳኑ ሰደዶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ካብ እስራኤል ሰለስተ ሽሕ ሰብኣይ ሐረየ፡ ክልተ ሽሕ ምስ ሳኦል ኣብ ሚኽማሽን ኣብ ከረን ቤትጊብዓ ናይ ብንያም ነበሩ። ነቲ ዝተረፈ ህዝቢ ግና ንነፍሲ ወከፍ ነናብ ድንኳኑ ሰደዶ። |