1 Samuel 13:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን፡ እብራውያን ኣስያፍን ኲናትን ንርእሶም ኣይሰርሑን እዮም ኢሎም ስለ ዝበሉ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ኣንጠረኛ ኣይተረኽበን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም፥ “ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ” ብለው ነበርና በእስራኤል ምድር ሁሉ ብረት ሠሪ አልተገኘም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም። ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ ብለው ነበርና በእስራኤል ምድር ሁሉ ብረተ ሠሪ አልተገኘም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመላው የእስራኤል ምድር ብረት አቅልጦ ሠሪ አይገኝም ነበር፤ ምክንያቱም ፍልስጥኤማውያን፥ “ዕብራውያን ሰይፍ ወይም ጦር ለራሳቸው አይሥሩ” ብለው ስለ ነበር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳቱ፥ “እብራዌቱ አዳነ ቶራ ቆጾፕኖ” ጌዳ ድራዉ፥ እስራኤልያ ቢታ ኡባን ብራታ ቆጽያዌ ቤትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asatuu, «Ibraawetuu adaanne tooraa k'os's'oppino» geedda diraw, Israa'eeliyaa biittaa ubbaan birataa k'os's'iyaawe beettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti, «Isra7eeleti banttas mashsha woykko toora ooththofetto» gida gishshas kumeththa Isra7eele biittan wogacey deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜቲ፥ «ኢስራኤሌቲ ባንታስ ማሻ ዎይኮ ቶራ ኦፌቶ» ጊዳ ጊሻስ ኩሜ ኢስራኤሌ ቢታን ዎጋጬይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ አሳይ፥ “እብራወት ማሸነ ቶራ ቆፆፎ” ግዳ ግሾ፥ እስራኤለ ቢታን ብራታ ቆፅያ አስ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asay, “Ibraaweti mashshenne toora qoxofo” gida gisho, Isra7eele biittan birata qoxiya asi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያን፣ “ዕብራውያን ሰይፍ ወይም ጦር ለራሳቸው አይሥሩ” ብለው ስለ ነበር፣ በመላው የእስራኤል ምድር ብረት ቀጥቃጭ አልተገኘም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ ፍልስጥኤማውያን ቊጥጥር ያደርጉባቸው ስለ ነበር በዚያን ዘመን በእስራኤል ብረት አቅልጠው የሚሠሩ ጠቢባን አልነበሩም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ድማ “ዕብራውያን ሰይፊ ወይ ኲናት ኣይስርሑ” ኢሎም ስለ ዝነበሩ፥ ኣብ ኵሉ ሃገር እስራኤል ቀጥቃጢ ሓፂን ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ እብራውያን ሴፍ ወይ ኲናት ኣይስርሑ፡ ኢሎም ነበሩ እሞ፡ ኣብ ብዘሎ ሃገር እስራኤል ቀጥቃጥ ሓጺን ኣይነበረን። |