1 Samuel 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦልን ወዱ ዮናታንን ምስኦም ዝነበሩ ሰባትን ድማ ኣብ ጊብዓ ኣብ ብንያም ተቐመጡ፣ ፍልስጥኤማውያን ግና ኣብ ሚግማስ ሰፈሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልና ልጁ ዮናታንም፥ ከእነርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ በብንያም ገባዖን ተቀምጠው አለቀሱ፤ ፍልስጥኤማውያንም በማኪማስ ሰፈሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልና ልጁ ዮናታንም ከእነርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ በብንያም ጊብዓ ተቀመጡ፤ ፍልስጥኤማውያንም በማክማስ ሰፈሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦል፥ ልጁ ዮናታንና ሠራዊታቸው በብንያም ግዛት ውስጥ ጌባዕ ተብላ በምትጠራው ስፍራ ነበሩ፤ የፍልስጥኤማውያን ወታደሮች ግን በሚክማስ ሰፍረው ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል፥ አ ናኣ ዮናታንነ ኡንቱንቱና ደእያ አሳይ ቢንያማን ደእያ ገባአን ሺቄድኖ፤ ፕልስጼማ አሳቱካ ምክማሳን ሺቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli, Aa na'aa Yoonataaninne unttunttunna de'iyaa Asay Biiniyaaman de'iyaa Gebaa'an shiik'k'eeddino; Piliss's'eema asatuukka Mikimaasan shiik'k'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti Makimaasen dunkaani uttida wode Sa7ooli, iza naa Yoonataaneynne isttara issife diza asati Biniyaamey ayssiza Geeba deren deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜቲ ማኪማሴን ዱንካኒ ኡቲዳ ዎዴ ሳኦሊ፥ ኢዛ ና ዮናታኔይኔ ኢስታራ ኢሲፌ ዲዛ ኣሳቲ ቢኒያሜይ ኣይሲዛ ጌባ ዴሬን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል፥ እያ ናኣ ዮናታንነ ኤንታራ ደእያ አሳይ ብንያመን ደእያ ግብአን ጋምእዶሶና፤ ፍልስፄመ አሳይ ምክማሳን ዱንካንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli, iya na7aa Yoonataaninne entara de7iya asay Biniyaamen de7iya Gib7an gam7idosona; Filisxeeme asay Mikmaasan dunkaanidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያን በማክማስ ሰፍረው በነበረበት ጊዜ ሳኦል፣ ልጁ ዮናታንና አብረዋቸው የነበሩት ሰዎች በብንያም ግዛት በምትገኘው በጊብዓ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦል፥ ልጁ ዮናታንና ሠራዊታቸው በብንያም ግዛት ውስጥ ጌባዕ ተብላ በምትጠራው ስፍራ መሸጉ፤ የፍልስጥኤማውያን ወታደሮችም ምሽግ በሚክማስ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦልን ዮናታን ወዱን እቶም ምስኣቶም ዝነበሩ ህዝብን ኣብ ገባዖን ናይ ብንያም ሰፊሮም ነበሩ፤ ፍልስጥኤማውያን ድማ ኣብ ማክማስ ሰፊሮም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦልን ዮናታን ወዱን እቲ ምሳታቶም ዘሎ ህዝብን ድማ ኣብ ጊብዓ ናይ ብንያም ተቐሚጦም ነበሩ፡ ፍልስጥኤማውያን ግና ኣብ ሚኽማሽ ሰፈሩ። |