1 Samuel 13:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ተንሲኡ ካብ ጊልጋል ናብ ጊብዓ ኣብ ብንያም ደየበ። ሳኦል ድማ ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባት ኣስታት ሽዱሽተ ሚእቲ ሰብኡት ቆጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ከጌ​ል​ጌላ ተነ​ሥቶ መን​ገ​ዱን ሄደ፤ የቀ​ሩ​ትም ሕዝብ ሳኦ​ልን ተከ​ት​ለው ሰል​ፈ​ኞ​ቹን ሊገ​ናኙ ሄዱ። ከጌ​ል​ጌ​ላም ተነ​ሥ​ተው ወደ ብን​ያም ገባ​ዖን መጡ፤ ሳኦ​ልም ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትን ሕዝብ ቈጠረ፤ ስድ​ስት መቶም የሚ​ያ​ህሉ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ከጌልገላ ተነሥቶ መንገዱን ሄደ፤ የቀሩትም ሕዝብ ሳኦልን ተከተለው ሰልፈኞቹን ሊገናኙ ሄዱ። ከጌልገላም ተነሥተው ወደ ብንያም ጊብዓ መጡ፤ ሳኦልም ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሕዝብ ቈጠረ፥ ስድስት መቶም የሚያህሉ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያ ሳሙኤል ከጌልገላ ተነሥቶ በብንያም ግዛት ወዳለው ወደ ጊብዓ ሄደ። ሳኦልም አብረውት የነበሩትን ሰዎች ቆጠራቸው፤ ስድስት መቶ ያህል ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳመል ገልጋላፐ ደንዲደ፥ ቢንያማን ደእያ ግብኣ ቤዳ። ሳኦል ባረናና ደእያ አሳ ፓይዴዳ፤ አሳይ ኡሱፑን ጼቱ ኬሻ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Sammeeli Gelggalappe denddiide, Biiniyaaman de'iyaa Gib'aa beedda. Saa'ooli barenana de'iyaa asaa paydeedda; Asay usuppun s'eetu keeshshaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Sameeli Gelgelappe dendidi Biniyaamey ayssiza deren diza pude Gibi7a kezides; Sa7oolikka banara issife diza asata qoodides; istta qoodaykka 600 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ጌልጌላፔ ዴንዲዲ ቢኒያሜይ ኣይሲዛ ዴሬን ዲዛ ፑዴ ጊቢኣ ኬዚዴስ፤ ሳኦሊካ ባናራ ኢሲፌ ዲዛ ኣሳታ ቆዲዴስ፤ ኢስታ ቆዳይካ 600 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ጋልጋላፐ ደንድድ፥ ብንያመን ደእያ ግብአ ብስ። ሳኦል ባራ ደእያ አሳ ታይብን፥ አሳይ ኡሱፑን ፄቱ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Galgalape dendidi, Biniyaamen de7iya Gib7a bis. Saa7oli baara de7iya asaa taybin, asay usupun xeetu gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ በኋላ ሳሙኤል ከጌልገላ ተነሥቶ በብንያም ግዛት ወዳለው ወደ ጊብዓ ወጣ። ሳኦልም አብረውት የነበሩትን ሰዎች ቈጠራቸው፤ ብዛታቸውም ስድስት መቶ ያህል ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም ከጌልጌላ ተነሥቶ ሄደ፤ ሳኦልም ከወታደሮቹ ጋር ለመደባለቅ ሲሄድ የቀሩት ሰዎች ተከተሉት፤ ከጌልገላም ተነሥተው በብንያም ግዛት ወደምትገኘው ወደ ጊብዓ ሄዱ፤ ሳኦልም ሠራዊቱን በቈጠረ ጊዜ ብዛታቸው ስድስት መቶ ሆኖ ተገኘ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ ኻብ ጌልገላ ተልዒሉ፥ ናብ ገባዖን ናይ ብንያም ደየበ። ሳኦል ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ህዝቢ ቘፀሮም፤ ኣስታት ሽዱሽተ ሚእቲ ኸዓ ኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ ካብ ጊልጋል ተንሲኡ ናብ ጊብዓ ናብ ብንያም ደየበ። ሳኦል ከኣ ነቶም ምስኡ ዘለው ህዝቢ፡ ኣስታት ሹድሽተ ሚእቲ ሰብኣይ ቈጸሮም።