1 Samuel 13:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ግና መንግስትኻ ኣይክትህሉን እያ፣ እግዚኣብሄር ከም ልቡ ሰብ ደለዮ፣ እግዚኣብሄር ድማ ነቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ ስለ ዘይሓለኻዮ፣ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ገዛኢ ኪኸውን ኣዘዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲያ ግን መን​ግ​ሥ​ትህ አይ​ጸ​ናም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ልቡ የሆነ ሰው መር​ጦ​አል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያዘ​ዘ​ህን አል​ጠ​በ​ቅ​ህ​ምና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሕ​ዝቡ ላይ ንጉ​ሥን ያነ​ግ​ሣል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም መንግሥትህ አይጸናም፤ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሆነ ሰው መርጦአል፤ እግዚአብሔርም ያዘዘህን አልጠበቅህምና እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ አለቃ ይሆን ዘንድ አዝዞታል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁን ግን መንግሥትህ አይጸናም፤ ጌታ እንደ ልቡ የሚሆንለትን ሰው አግኝቶአል፤ አንተ የጌታን ትእዛዝ ባለመጠበቅህም፥ እርሱን የሕዝቡ መሪ አድርጎ መርጦታል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስም ሀእ ነ ካዉተይ ጋምኤና፤ ኔን መና ጎዳ አዛዙዋ ናጋቤና ድራዉ፥ መና ጎዳይ ባረ ዎዛናዳን ኦያ አሳ ኮዬዳ፤ አ ባረ አሳ ሞዳናዳን ሱንዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Simmi ha"i ne kawutetsay gam"enna; neeni Med'inaa Godaa azazuwaa naagabeenna diraw, Med'inaa Goday bare wozanaadan ootsiyaa asaa koyeedda; Aa bare asaa mooddanaadan suntseedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i gidikko ne kawoteththay minni eqqenna; be7a GODAY ba wozina mala haniza as demmides; neni GODAA azazo naagontta ixxida gishshas izi dereza kaaleththizaade gidana mala doorides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ጊዲኮ ኔ ካዎቴይ ሚኒ ኤቄና፤ ቤኣ ጎዳይ ባ ዎዚና ማላ ሃኒዛ ኣስ ዴሚዴስ፤ ኔኒ ጎዳ ኣዛዞ ናጎንታ ኢጺዳ ጊሻስ ኢዚ ዴሬዛ ካሌዛዴ ጊዳና ማላ ዶሪዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀእ ነ ካዎተይ ጋምኤና፤ ኔኒ ጎዳ ኪታ ናጋቦና ግሾ፥ ጎዳይ ባ ዎዛናዳ ኦያ አስ ደምስ፤ ባ አሳ ካለና መላ እያ ዶርስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ha77i ne kawotethay gam7enna; neeni Godaa kiita naagaboonna gisho, Goday ba wozanaada oothiya asi demmis; ba asaa kaalethana mela iya dooris” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁን ግን መንግሥትህ አይጸናም፤ እነሆ፣ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሚሆንለትን ሰው አግኝቷል፤ አንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ባለመጠበቅህም፣ እርሱን የሕዝቡ መሪ አድርጎ መርጦታል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁን ግን መንግሥትህ ዘላቂ አይሆንም፤ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሚሆንለትን ሰው መርጦአል፤ እግዚአብሔር የሰጠህን ትእዛዝ ስላልጠበቅህ እርሱን በሕዝቡ ላይ መሪ ይሆን ዘንድ ቀብቶታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ግና እቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ ስለ ዘይሓለኻ፥ መንግስትኻ ኣይትቐውምን እያ። እግዚኣብሄር ከም ልቡ ዝኾነ ሰብ ረኺቡ፥ ንእኡ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ሸይምዎ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ግና እቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ ኣይሐሎኻን እሞ፡ መንግስትኻ ኣይትቐውምን እያ። እግዚኣብሄር ከም ልቡ ዝበለ ሰብኣይ ደልዪስ፡ ንእኡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ሹም ገበሮ።