1 Samuel 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና መንግስትኻ ኣይክትህሉን እያ፣ እግዚኣብሄር ከም ልቡ ሰብ ደለዮ፣ እግዚኣብሄር ድማ ነቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ ስለ ዘይሓለኻዮ፣ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ገዛኢ ኪኸውን ኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእንግዲህ ወዲያ ግን መንግሥትህ አይጸናም፤ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሆነ ሰው መርጦአል፤ እግዚአብሔርም ያዘዘህን አልጠበቅህምና እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ ንጉሥን ያነግሣል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም መንግሥትህ አይጸናም፤ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሆነ ሰው መርጦአል፤ እግዚአብሔርም ያዘዘህን አልጠበቅህምና እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ አለቃ ይሆን ዘንድ አዝዞታል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ግን መንግሥትህ አይጸናም፤ ጌታ እንደ ልቡ የሚሆንለትን ሰው አግኝቶአል፤ አንተ የጌታን ትእዛዝ ባለመጠበቅህም፥ እርሱን የሕዝቡ መሪ አድርጎ መርጦታል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስም ሀእ ነ ካዉተይ ጋምኤና፤ ኔን መና ጎዳ አዛዙዋ ናጋቤና ድራዉ፥ መና ጎዳይ ባረ ዎዛናዳን ኦያ አሳ ኮዬዳ፤ አ ባረ አሳ ሞዳናዳን ሱንዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Simmi ha"i ne kawutetsay gam"enna; neeni Med'inaa Godaa azazuwaa naagabeenna diraw, Med'inaa Goday bare wozanaadan ootsiyaa asaa koyeedda; Aa bare asaa mooddanaadan suntseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i gidikko ne kawoteththay minni eqqenna; be7a GODAY ba wozina mala haniza as demmides; neni GODAA azazo naagontta ixxida gishshas izi dereza kaaleththizaade gidana mala doorides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ጊዲኮ ኔ ካዎቴይ ሚኒ ኤቄና፤ ቤኣ ጎዳይ ባ ዎዚና ማላ ሃኒዛ ኣስ ዴሚዴስ፤ ኔኒ ጎዳ ኣዛዞ ናጎንታ ኢጺዳ ጊሻስ ኢዚ ዴሬዛ ካሌዛዴ ጊዳና ማላ ዶሪዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ ነ ካዎተይ ጋምኤና፤ ኔኒ ጎዳ ኪታ ናጋቦና ግሾ፥ ጎዳይ ባ ዎዛናዳ ኦያ አስ ደምስ፤ ባ አሳ ካለና መላ እያ ዶርስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i ne kawotethay gam7enna; neeni Godaa kiita naagaboonna gisho, Goday ba wozanaada oothiya asi demmis; ba asaa kaalethana mela iya dooris” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን መንግሥትህ አይጸናም፤ እነሆ፣ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሚሆንለትን ሰው አግኝቷል፤ አንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ባለመጠበቅህም፣ እርሱን የሕዝቡ መሪ አድርጎ መርጦታል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን መንግሥትህ ዘላቂ አይሆንም፤ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሚሆንለትን ሰው መርጦአል፤ እግዚአብሔር የሰጠህን ትእዛዝ ስላልጠበቅህ እርሱን በሕዝቡ ላይ መሪ ይሆን ዘንድ ቀብቶታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና እቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ ስለ ዘይሓለኻ፥ መንግስትኻ ኣይትቐውምን እያ። እግዚኣብሄር ከም ልቡ ዝኾነ ሰብ ረኺቡ፥ ንእኡ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ሸይምዎ ኣሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ግና እቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ ኣይሐሎኻን እሞ፡ መንግስትኻ ኣይትቐውምን እያ። እግዚኣብሄር ከም ልቡ ዝበለ ሰብኣይ ደልዪስ፡ ንእኡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ሹም ገበሮ። |