1 Samuel 13:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ሕጂ ናብ ጊልጋል ኪመጹኒ እዮም፡ ኣነውን ናብ እግዚኣብሄር ኣይለመንኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ፦ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን አሁን ወደ እኔ ወደ ጌል​ጌላ ይወ​ር​ዱ​ብ​ኛል፤ እኔም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፊት አል​ለ​መ​ን​ሁም አልሁ፤ ስለ​ዚ​ህም ደፍሬ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕ​ትን አሳ​ረ​ግሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰለዚህ። ፍልስጥኤማውያን አሁን ወደ ጌልገላ ይወርዱብኛል፥ እኔም የእግዚአብሔርን ሞገስ አልለመንሁም አልሁ፤ ስለዚህም ሳልታገሥ የሚቃጠልን መሥዋዕት አሳረግሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ወርደው ወደ ጌልገላ ይመጡብኛል፤ እኔም የጌታን ርዳታ አልለመንሁም፥ ብዬ አሰብሁ። ስለዚህ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ግድ ሆነብኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ፕልስጼማቱ ታናና ኦለታናዉ ሀእ ገልጋላ ዎናዋንታ፤ ታን መና ጎዳ ማዱዋ ኦቻበይከ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ጹግያ ያርሹዋ ታን ያርሻናዉ ኮሸ’ ጋደ ቆፓድ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Piliss's'eematuu taananna olettanaw ha"i Gelggala wod'd'anawantta; taani Med'inaa Godaa maaduwaa oochchabeykke; hewaa diraw, s'uuggiyaa yarshshuwaa taani yarshshanaw koshshe› gaade k'oppaad» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Hessa gishshas Filisxeeme asay duge Gelgela ta bolla yaana; tani GODAAPPE teemay yaana mala woossabeekke› ga qoppadis; hessa gishshas xuugettiza yarsho shiishshanayssi taas attonttaaz gidides» gi zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ሄሳ ጊሻስ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ዱጌ ጌልጌላ ታ ቦላ ያና፤ ታኒ ጎዳፔ ቴማይ ያና ማላ ዎሳቤኬ› ጋ ቆፓዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሺሻናይሲ ታስ ኣቶንታዝ ጊዲዴስ» ጊ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ‘ፍልስፄመት ታራ ኦለታናዉ ጋልጋላ ዎና ሀኖሶና፤ ታኒ ጎዳ ማዶ ኦይቻብከ’ ጋዳ ቆፓስ። ያትን፥ ፁሳ ያርሾ ያርሻናይስ ታዉ አቶናባ ግድስ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ‘Filisxeemeti taara oletanaw Galgala wodhana hanoosona; taani Godaa maado oychabike’ gada qopas. Yaatin, xuussa yarsho yarshanaysi taw attonnaba gidis” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ወርደው ወደ ጌልገላ ይመጡብኛል፤ እኔም የእግዚአብሔርን ሞገስ አልለመንሁም’ ብዬ አሰብሁ። ስለዚህ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ግድ ሆነብኝ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ‘ፍልስጥኤማውያን ገና በጌልገላ ሳለሁ አደጋ ሊጥሉብኝ ነው የእግዚአብሔርንም ርዳታ ገና አለመንኩም’ ብዬ አሰብኩ፤ መሥዋዕት ማቅረብ እንደሚገባኝም ተረዳሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ‘ገና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከይፀለኹ እንተለኹ፥ ፍልስጥኤማውያን ናባይ ናብ ጌልገላ ሕዚ ኽወርዱ እዮም’ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ ደፊረ ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕረብኩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ገና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከይጸሌኹ ኸሎኹ፡ ፍልስጥኤማውያን ናባይ ናብ ጊልጋል ሕጂ ኺወርዱ እዮም ኢለ ደፊረ ዚሐርር መስዋእቲ ኣዕረግኩ፡ በለ።