1 Samuel 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ፡ ፍልስጥኤማውያን ሕጂ ናብ ጊልጋል ኪመጹኒ እዮም፡ ኣነውን ናብ እግዚኣብሄር ኣይለመንኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ፦ ፍልስጥኤማውያን አሁን ወደ እኔ ወደ ጌልጌላ ይወርዱብኛል፤ እኔም የእግዚአብሔርን ፊት አልለመንሁም አልሁ፤ ስለዚህም ደፍሬ የሚቃጠል መሥዋዕትን አሳረግሁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰለዚህ። ፍልስጥኤማውያን አሁን ወደ ጌልገላ ይወርዱብኛል፥ እኔም የእግዚአብሔርን ሞገስ አልለመንሁም አልሁ፤ ስለዚህም ሳልታገሥ የሚቃጠልን መሥዋዕት አሳረግሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ወርደው ወደ ጌልገላ ይመጡብኛል፤ እኔም የጌታን ርዳታ አልለመንሁም፥ ብዬ አሰብሁ። ስለዚህ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ግድ ሆነብኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ፕልስጼማቱ ታናና ኦለታናዉ ሀእ ገልጋላ ዎናዋንታ፤ ታን መና ጎዳ ማዱዋ ኦቻበይከ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ጹግያ ያርሹዋ ታን ያርሻናዉ ኮሸ’ ጋደ ቆፓድ” ያጊደ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Piliss's'eematuu taananna olettanaw ha"i Gelggala wod'd'anawantta; taani Med'inaa Godaa maaduwaa oochchabeykke; hewaa diraw, s'uuggiyaa yarshshuwaa taani yarshshanaw koshshe› gaade k'oppaad» yaagiide zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Hessa gishshas Filisxeeme asay duge Gelgela ta bolla yaana; tani GODAAPPE teemay yaana mala woossabeekke› ga qoppadis; hessa gishshas xuugettiza yarsho shiishshanayssi taas attonttaaz gidides» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ሄሳ ጊሻስ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ዱጌ ጌልጌላ ታ ቦላ ያና፤ ታኒ ጎዳፔ ቴማይ ያና ማላ ዎሳቤኬ› ጋ ቆፓዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሺሻናይሲ ታስ ኣቶንታዝ ጊዲዴስ» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ‘ፍልስፄመት ታራ ኦለታናዉ ጋልጋላ ዎና ሀኖሶና፤ ታኒ ጎዳ ማዶ ኦይቻብከ’ ጋዳ ቆፓስ። ያትን፥ ፁሳ ያርሾ ያርሻናይስ ታዉ አቶናባ ግድስ” ያግድ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, ‘Filisxeemeti taara oletanaw Galgala wodhana hanoosona; taani Godaa maado oychabike’ gada qopas. Yaatin, xuussa yarsho yarshanaysi taw attonnaba gidis” yaagidi zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ወርደው ወደ ጌልገላ ይመጡብኛል፤ እኔም የእግዚአብሔርን ሞገስ አልለመንሁም’ ብዬ አሰብሁ። ስለዚህ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ግድ ሆነብኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ‘ፍልስጥኤማውያን ገና በጌልገላ ሳለሁ አደጋ ሊጥሉብኝ ነው የእግዚአብሔርንም ርዳታ ገና አለመንኩም’ ብዬ አሰብኩ፤ መሥዋዕት ማቅረብ እንደሚገባኝም ተረዳሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ‘ገና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከይፀለኹ እንተለኹ፥ ፍልስጥኤማውያን ናባይ ናብ ጌልገላ ሕዚ ኽወርዱ እዮም’ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ ደፊረ ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕረብኩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ገና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከይጸሌኹ ኸሎኹ፡ ፍልስጥኤማውያን ናባይ ናብ ጊልጋል ሕጂ ኺወርዱ እዮም ኢለ ደፊረ ዚሐርር መስዋእቲ ኣዕረግኩ፡ በለ። |