1 Samuel 13:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል፡ እንታይ ጌርካ፧ ሽዑ ሳኦል፡ እቶም ሰባት ካባይ ፋሕ ኢሎም ከም ዘለዉን ኣብተን ዝተመደበ መዓልትታት ከም ዘይመጻእካን፡ ፍልስጥኤማውያን ድማ ኣብ ሚግማስ ከም ዝተኣከቡን ስለ ዝረኣኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም፥ “ያደ​ረ​ግ​ኸው ምን​ድን ነው?” አለ። ሳኦ​ልም፥ “ሕዝቡ ከእኔ ተለ​ይ​ተው እንደ ተበ​ታ​ተኑ፥ አን​ተም በነ​ገ​ር​ኸኝ መሠ​ረት በቀ​ጠ​ሮው ቀን እን​ዳ​ል​መ​ጣህ፥ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ወደ ማኪ​ማስ እንደ ተሰ​በ​ሰቡ አየሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም። ያደረግኸው ምንድር ነው? አለ። ሳኦልም። ሕዝቡ ከእኔ ተለይተው እንደ ተበታተኑ፥ አንተም በቀጠሮው እንዳልመጣህ፥ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ማክማስ እንደ ተሰበሰቡ አየሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል ግን “ያደረግኸው ነገር ምንድነው?” ሲል ጠየቀው። ሳኦልም እንዲህ ሲል መለሰ፤ ሠራዊቱ መበታተኑን፥ አንተም በቀጠርኸው ጊዜ አለመምጣትህን፥ ፍልስጥኤማውያንም በማክማስ መሰብሰባቸውን አየሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ሳኦላ፥ “ሀዌ ኔን ኦዳዌ አዬ?” ያጌዳ። ሳኦል፥ “አሳይ ላለትያዋ፥ ኔንካ ጌዳ ዎደ ያቤናዋነ ፕልስጼማቱ ምክማሳን ሺቄዳዋ ታን በኣደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Saa'oola, «Hawe neeni ootseeddawe ayee?» yaageedda. Saa'ooli, «Asay laalettiyaawaa, neenikka geedda wode yabeennawaanne Piliss's'eematuu Mikimaasan shiik'eeddaawaa taani be'aade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, «Ne ay ooththadii?» giidi iza oychchides; Sa7oolikka izas, «Ola asay laalettidayssa, nekka barida saaten yontta aggidayssa, Filisxeeme asay Makimaasen shiiqidayssa be7adis;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ፥ «ኔ ኣይ ኦዲ?» ጊዲ ኢዛ ኦይቺዴስ፤ ሳኦሊካ ኢዛስ፥ «ኦላ ኣሳይ ላሌቲዳይሳ፥ ኔካ ባሪዳ ሳቴን ዮንታ ኣጊዳይሳ፥ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ማኪማሴን ሺቂዳይሳ ቤኣዲስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል፥ “ሀ ኔኒ ኦዳባይ አይቤ?” ያግድ ሳኦላ ኦይችስ። ሳኦል፥ “አሳይ ላለታናዉ ማትዳይሳ፥ ነካ ግዳ ዎድያን ያናዉ ጋምእዳይሳነ ፍልስፄመት ምክማሳን ሺቅዳይሳ ታኒ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, “Ha neeni oothidabay aybee?” yaagidi Saa7ola oychis. Saa7oli, “Asay laaletanaw matidaysa, neka gida wodiyan yaanaw gam7idaysanne Filisxeemeti Mikmaasan shiiqidaysa taani be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም፣ “ያደረግኸው ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። ሳኦልም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ሰራዊቱ መበታተኑን፣ አንተም በቀጠርኸው ጊዜ አለመምጣትህን፣ ፍልስጥኤማውያንም በማክማስ መሰብሰባቸውን አየሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤል ግን “ያደረግኸው ነገር ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። ሳኦልም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ሕዝቡ ሊከዱኝ ተቃርበው ነበር፤ አንተም በቀጠርከኝ ሰዓት ሳትመጣ ቀረህ፤ ከዚህም በላይ ፍልስጥኤማውያን መጥተው በሚክማስ ተሰለፉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ “እንታይ ግብሩ ኢኻ ዝገበርካ” በሎ። ሳኦል ከዓ “እቲ ህዝቢ ኻባይ ፋሕ ከም ዝበለ፥ ንስኻ ድማ በተን ዝተመደባ መዓልቲታት ከም ዘይመፃእኻ፥ ፍልስጥኤማውያንውን ኣብ ማክማስ ከም ዝተኣከቡ ረአኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ፡ እንታይ ግብሩ ገበርካ፡ በሎ። ሳኦል ከኣ፡ እቲ ህዝቢ ኻባይ ፋሕ ከም ዝበለ፡ ንስኻ ድማ በተን እተመደባ መዓልታትት ከም ዘይመጻእካ፡ ፍልስጥኤማውያንውን ኣብ ሚኽማሽ ከም እተኣከቡ ርኤኹ እሞ፡