1 Samuel 12:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ምስ ረስዕዎ ድማ፡ ኣብ ኢድ ሲሰራ ኣዛዚ ሰራዊት ሓዞርን ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ኣብ ኢድ ንጉስ ሞኣብን ሸጦም፡ ንሳቶም ድማ ተዋግኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ካ​ቸ​ው​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ረሱ፤ ለአ​ሶር ሠራ​ዊ​ትም አለቃ ለሲ​ሣራ እጅ፥ ለፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም እጅ፥ ለሞ​ዓ​ብም ንጉሥ እጅ አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም ወጉ​አ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረሱ፥ ለአሶር ሠራዊትም አለቃ ለሲሣራ እጅ፥ ለፍልስጥኤማውያንም እጅ፥ ለሞዓብም ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱ ግን አምላካቸውን ጌታን ረሱት፤ ስለዚህ ለሓጾር የጦር አዛዥ ለሲሣራ፥ ለፍልስጥኤማውያንና ለሞዓብ ንጉሥ አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን እስራኤልያ አሳቱ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ዶጌድኖ፤ ጾሳይ ኡንቱንታ ሀጾራ ኦላንቻቱ ጋዳዋ ሲሳራ ኩሽያን፥ ፕልስጼማ አሳቱዋ ኩሽያንነ ሞኣበ ካትያ ኩሽያን አደ እምና ኡንቱንታ ኦሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin Israa'eeliyaa asatuu Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa dogeeddino; S'oossay unttuntta Has'oora olanchchatuu gadaawaa Siisaara kushiyan, Piliss's'eema asatuwaa kushiyaaninne Moo'aabe kaatiyaa kushiyan aatsiide immina unttuntta oleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Istti gidikko GODAA bantta Xoossaa balida; hessa gishshas izi Haxoore dere ola gadawa Sisaaras, Filisxeemessinne Mo7aabe kawos istta aaththi immides. Isttika Isra7eele asaa xoonida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስቲ ጊዲኮ ጎዳ ባንታ ጾሳ ባሊዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሃጾሬ ዴሬ ኦላ ጋዳዋ ሲሳራስ፥ ፊሊስጼሜሲኔ ሞኣቤ ካዎስ ኢስታ ኣ ኢሚዴስ። ኢስቲካ ኢስራኤሌ ኣሳ ጾኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን እስራኤለ አሳይ ጎዳ ባንታ ፆሳ ዶግዶሶና። ጎዳይ ኤንታ ሀፆራ ቶራ ሞጮና ስሳራ ኩሸን፥ ፍልስፄመ አሳ ኩሸንነ ሞአበ ካዋ ኩሸን አድ እምን ኤንታ ኦልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin Isra7eele asay Godaa banta Xoossaa dogidosona. Goday enta Haxoora tora mocona Sisaara kushen, Filisxeeme asaa kusheninne Moo7abe kawa kushen aathidi immin enta olidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነርሱ ግን አምላካቸውን እግዚአብሔርን ረሱት፤ ስለዚህ ለሐጾር የጦር አዛዥ ለሲሣራ፣ ለፍልስጥኤማውያንና ለሞዓብ ንጉሥ አሳልፎ ሸጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ሕዝቡ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ረሱ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሓጾር ሠራዊት አዛዥ ለነበረው ለሲሣራ፥ ለፍልስጥኤማውያን፥ ለሞአብም ንጉሥ አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም እስራኤላውያንን ድል ነሡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሳቶም ግና ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ረስዕዎ፤ ንሱ ኸዓ ናብ ኢድ ሲሳራ ሓለቓ ሰራዊት ኣሶርን ናብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ናብ ኢድ ንጉስ ሞኣብን ኣሕሊፉ ሃቦም፤ ንሳቶም ድማ ተዋግእዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ግና ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ረስዕዎ፡ ንሱ ኸኣ ኣብ ኢድ ሲሰራ፡ ሓለቓ ሰራዊት ሓጾርን። ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ኣብ ኢድ ንጉስ ሞኣብን ኣሕሊፉ ሀቦም፡ ንሳቶም ድማ ተዋግእዎም።