1 Samuel 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ምስ ረስዕዎ ድማ፡ ኣብ ኢድ ሲሰራ ኣዛዚ ሰራዊት ሓዞርን ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ኣብ ኢድ ንጉስ ሞኣብን ሸጦም፡ ንሳቶም ድማ ተዋግኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረሱ፤ ለአሶር ሠራዊትም አለቃ ለሲሣራ እጅ፥ ለፍልስጥኤማውያንም እጅ፥ ለሞዓብም ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ወጉአቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረሱ፥ ለአሶር ሠራዊትም አለቃ ለሲሣራ እጅ፥ ለፍልስጥኤማውያንም እጅ፥ ለሞዓብም ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱ ግን አምላካቸውን ጌታን ረሱት፤ ስለዚህ ለሓጾር የጦር አዛዥ ለሲሣራ፥ ለፍልስጥኤማውያንና ለሞዓብ ንጉሥ አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን እስራኤልያ አሳቱ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ዶጌድኖ፤ ጾሳይ ኡንቱንታ ሀጾራ ኦላንቻቱ ጋዳዋ ሲሳራ ኩሽያን፥ ፕልስጼማ አሳቱዋ ኩሽያንነ ሞኣበ ካትያ ኩሽያን አደ እምና ኡንቱንታ ኦሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin Israa'eeliyaa asatuu Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa dogeeddino; S'oossay unttuntta Has'oora olanchchatuu gadaawaa Siisaara kushiyan, Piliss's'eema asatuwaa kushiyaaninne Moo'aabe kaatiyaa kushiyan aatsiide immina unttuntta oleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Istti gidikko GODAA bantta Xoossaa balida; hessa gishshas izi Haxoore dere ola gadawa Sisaaras, Filisxeemessinne Mo7aabe kawos istta aaththi immides. Isttika Isra7eele asaa xoonida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስቲ ጊዲኮ ጎዳ ባንታ ጾሳ ባሊዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሃጾሬ ዴሬ ኦላ ጋዳዋ ሲሳራስ፥ ፊሊስጼሜሲኔ ሞኣቤ ካዎስ ኢስታ ኣ ኢሚዴስ። ኢስቲካ ኢስራኤሌ ኣሳ ጾኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን እስራኤለ አሳይ ጎዳ ባንታ ፆሳ ዶግዶሶና። ጎዳይ ኤንታ ሀፆራ ቶራ ሞጮና ስሳራ ኩሸን፥ ፍልስፄመ አሳ ኩሸንነ ሞአበ ካዋ ኩሸን አድ እምን ኤንታ ኦልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin Isra7eele asay Godaa banta Xoossaa dogidosona. Goday enta Haxoora tora mocona Sisaara kushen, Filisxeeme asaa kusheninne Moo7abe kawa kushen aathidi immin enta olidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነርሱ ግን አምላካቸውን እግዚአብሔርን ረሱት፤ ስለዚህ ለሐጾር የጦር አዛዥ ለሲሣራ፣ ለፍልስጥኤማውያንና ለሞዓብ ንጉሥ አሳልፎ ሸጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ሕዝቡ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ረሱ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሓጾር ሠራዊት አዛዥ ለነበረው ለሲሣራ፥ ለፍልስጥኤማውያን፥ ለሞአብም ንጉሥ አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም እስራኤላውያንን ድል ነሡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሳቶም ግና ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ረስዕዎ፤ ንሱ ኸዓ ናብ ኢድ ሲሳራ ሓለቓ ሰራዊት ኣሶርን ናብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ናብ ኢድ ንጉስ ሞኣብን ኣሕሊፉ ሃቦም፤ ንሳቶም ድማ ተዋግእዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ረስዕዎ፡ ንሱ ኸኣ ኣብ ኢድ ሲሰራ፡ ሓለቓ ሰራዊት ሓጾርን። ኣብ ኢድ ፍልስጥኤማውያንን ኣብ ኢድ ንጉስ ሞኣብን ኣሕሊፉ ሀቦም፡ ንሳቶም ድማ ተዋግእዎም። |