1 Samuel 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ናብ ግብጺ ምስ ኣተወ፡ ኣቦታትኩም ድማ ንእግዚኣብሄር ምስ ጸውዑ፡ እግዚኣብሄር ንሙሴን ኣሮንን ለኣኾም፡ ንሳቶም ድማ ንኣቦታትኩም ካብ ግብጺ መሪሖም ኣብዛ ቦታ እዚኣ ከም ዝነብሩ ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብና ልጆቹ ወደ ግብጽ በገቡ ጊዜ ግብጻውያን አስጨነቁአቸው፤ አባቶቻችሁም ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን ላከ፤ አባቶቻችሁንም ከግብጽ አውጥተው በዚህ ቦታ አኖሩአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብና ልጆቹ ወደ ግብጽ በገቡ ጊዜ ግብጻውያን አስጨነቁአቸው፤ አባቶቻችሁም ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን ላከ፥ አባቶቻችሁንም ከግብጽ አውጥተው በዚህ ቦታ አኖሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብ ወደ ግብጽ ከገባ በኋላ፥ አባቶቻችሁ ጌታ እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጮኹ፤ ጌታም የቀድሞ አባቶቻችሁን ከግብጽ ምድር አውጥተው በዚህ ስፍራ እንዲኖሩ ያደረጉትን ሙሴንና አሮንን ላከላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብነ አ ሶ አሳይ ግብጼ ቢደ ደእሽን፥ ግብጼ አሳቱ ኡንቱንታ ናቄዳ ዎደ፥ ህንተንቱ አዎቱ መና ጎዳዉ ዋሴድኖ፤ መና ጎዳይ ሙሳነ አሮና ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱ ህንተንቱ አዎቱዋ ግብጼፐ ከሲደ፥ ሀዋን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobinne Aa soo Asay Gibs'e biide de'ishshin, Gibs'e asatuu unttuntta naak'k'eedda wode, hinttenttu aawotuu Med'inaa Godaw waasseeddino; Med'inaa Goday Musanne Aaroona kiitteedda; unttunttu hinttenttu aawotuwaa Gibs'eppe kessiide, hawaan wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Yaaqoobeynne izaso asay Gibxe gelidaappe guye intte aawati maado demmanaas GODAAKKO waassida; GODAYKKA intte aawata Gibxeppe kessidi hayssa ha sohozan daana mala ooththida Musenne Aaroone kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ያቆቤይኔ ኢዛሶ ኣሳይ ጊብጼ ጌሊዳፔ ጉዬ ኢንቴ ኣዋቲ ማዶ ዴማናስ ጎዳኮ ዋሲዳ፤ ጎዳይካ ኢንቴ ኣዋታ ጊብጼፔ ኬሲዲ ሃይሳ ሃ ሶሆዛን ዳና ማላ ኦዳ ሙሴኔ ኣሮኔ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብነ እያ ሶ አሳይ ግብፀን ደእሽን፥ ግብፀ አሳይ ኤንታ ኡንኤዳ ዎደ ህንተ ማይዛት ጎዳኮ ዋስዶሶና። ጎዳይ ሙሰነ አሮና ኪትስ፤ ኤንቲ ህንተ ማይዛታ ግብፀፈ ከስድ ሀይሳን ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobinne iya soo asay Gibxen de7ishin, Gibxe asay enta un7ethida wode hinte mayzati Godaako waassidosona. Goday Musenne Aarona kiittis; enti hinte mayzata Gibxefe kessidi haysan wothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ያዕቆብ ወደ ግብፅ ከገባ በኋላ፣ አባቶቻችሁ እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጮኹ፤ እግዚአብሔርም የቀድሞ አባቶቻችሁን ከግብፅ ምድር አውጥተው በዚህ ስፍራ እንዲኖሩ ያደረጉትን ሙሴንና አሮንን ላከላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብና ቤተሰቡ ወደ ግብጽ ወርደው በዚያ ሲኖሩ ግብጻውያን የጭቈና ቀንበር ጫኑባቸው፤ የቀድሞ አባቶቻቸውም ርዳታ ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን ላከላቸው፤ እነርሱም ከግብጽ መርተው በማውጣት በዚህች ምድር እንዲሰፍሩ አደረጉአቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ያእቆብ ኣብ ግብፂ ምስ ኣተወ፥ ግብፃውያን ከዓ ነቦታትኩም ምስ ኣጨነቑዎም፥ ኣቦታትኩምውን ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ፤ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ለኣኾም፤ ንሳቶም ከዓ ነቦታትኩም ካብ ግብፂ ኣውፅእዎም፤ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ድማ ኣቐመጥዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ኣብ ግብጺ ምስ ኣተወ፡ ኣቦታትኩም ድማ ናብ እግዚኣብሄር ምስ ተማህለሉ፡ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ለኣኮም፡ ንሳቶም ከኣ ነቦታትኩም ካብ ግብጺ ኣውጽእዎም፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ድማ ኣቐመጥዎም። |