1 Samuel 12:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ናብ ግብጺ ምስ ኣተወ፡ ኣቦታትኩም ድማ ንእግዚኣብሄር ምስ ጸውዑ፡ እግዚኣብሄር ንሙሴን ኣሮንን ለኣኾም፡ ንሳቶም ድማ ንኣቦታትኩም ካብ ግብጺ መሪሖም ኣብዛ ቦታ እዚኣ ከም ዝነብሩ ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብና ልጆቹ ወደ ግብጽ በገቡ ጊዜ ግብ​ጻ​ው​ያን አስ​ጨ​ነ​ቁ​አ​ቸው፤ አባ​ቶ​ቻ​ች​ሁም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኹ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴ​ንና አሮ​ንን ላከ፤ አባ​ቶ​ቻ​ች​ሁ​ንም ከግ​ብጽ አው​ጥ​ተው በዚህ ቦታ አኖ​ሩ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብና ልጆቹ ወደ ግብጽ በገቡ ጊዜ ግብጻውያን አስጨነቁአቸው፤ አባቶቻችሁም ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን ላከ፥ አባቶቻችሁንም ከግብጽ አውጥተው በዚህ ቦታ አኖሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብ ወደ ግብጽ ከገባ በኋላ፥ አባቶቻችሁ ጌታ እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጮኹ፤ ጌታም የቀድሞ አባቶቻችሁን ከግብጽ ምድር አውጥተው በዚህ ስፍራ እንዲኖሩ ያደረጉትን ሙሴንና አሮንን ላከላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብነ አ ሶ አሳይ ግብጼ ቢደ ደእሽን፥ ግብጼ አሳቱ ኡንቱንታ ናቄዳ ዎደ፥ ህንተንቱ አዎቱ መና ጎዳዉ ዋሴድኖ፤ መና ጎዳይ ሙሳነ አሮና ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱ ህንተንቱ አዎቱዋ ግብጼፐ ከሲደ፥ ሀዋን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobinne Aa soo Asay Gibs'e biide de'ishshin, Gibs'e asatuu unttuntta naak'k'eedda wode, hinttenttu aawotuu Med'inaa Godaw waasseeddino; Med'inaa Goday Musanne Aaroona kiitteedda; unttunttu hinttenttu aawotuwaa Gibs'eppe kessiide, hawaan wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Yaaqoobeynne izaso asay Gibxe gelidaappe guye intte aawati maado demmanaas GODAAKKO waassida; GODAYKKA intte aawata Gibxeppe kessidi hayssa ha sohozan daana mala ooththida Musenne Aaroone kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ያቆቤይኔ ኢዛሶ ኣሳይ ጊብጼ ጌሊዳፔ ጉዬ ኢንቴ ኣዋቲ ማዶ ዴማናስ ጎዳኮ ዋሲዳ፤ ጎዳይካ ኢንቴ ኣዋታ ጊብጼፔ ኬሲዲ ሃይሳ ሃ ሶሆዛን ዳና ማላ ኦዳ ሙሴኔ ኣሮኔ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብነ እያ ሶ አሳይ ግብፀን ደእሽን፥ ግብፀ አሳይ ኤንታ ኡንኤዳ ዎደ ህንተ ማይዛት ጎዳኮ ዋስዶሶና። ጎዳይ ሙሰነ አሮና ኪትስ፤ ኤንቲ ህንተ ማይዛታ ግብፀፈ ከስድ ሀይሳን ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobinne iya soo asay Gibxen de7ishin, Gibxe asay enta un7ethida wode hinte mayzati Godaako waassidosona. Goday Musenne Aarona kiittis; enti hinte mayzata Gibxefe kessidi haysan wothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ያዕቆብ ወደ ግብፅ ከገባ በኋላ፣ አባቶቻችሁ እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጮኹ፤ እግዚአብሔርም የቀድሞ አባቶቻችሁን ከግብፅ ምድር አውጥተው በዚህ ስፍራ እንዲኖሩ ያደረጉትን ሙሴንና አሮንን ላከላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብና ቤተሰቡ ወደ ግብጽ ወርደው በዚያ ሲኖሩ ግብጻውያን የጭቈና ቀንበር ጫኑባቸው፤ የቀድሞ አባቶቻቸውም ርዳታ ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን ላከላቸው፤ እነርሱም ከግብጽ መርተው በማውጣት በዚህች ምድር እንዲሰፍሩ አደረጉአቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ያእቆብ ኣብ ግብፂ ምስ ኣተወ፥ ግብፃውያን ከዓ ነቦታትኩም ምስ ኣጨነቑዎም፥ ኣቦታትኩምውን ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ፤ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ለኣኾም፤ ንሳቶም ከዓ ነቦታትኩም ካብ ግብፂ ኣውፅእዎም፤ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ድማ ኣቐመጥዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ኣብ ግብጺ ምስ ኣተወ፡ ኣቦታትኩም ድማ ናብ እግዚኣብሄር ምስ ተማህለሉ፡ ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ለኣኮም፡ ንሳቶም ከኣ ነቦታትኩም ካብ ግብጺ ኣውጽእዎም፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ድማ ኣቐመጥዎም።