1 Samuel 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሳሙኤል ነቶም ህዝቢ በሎም፦ ንሙሴን ንኣሮንን ዘዕበየ፡ ንኣቦታትኩም ድማ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ፥ “ሙሴንና አሮንን ያላቀ፥ አባቶቻችሁንም ከግብጽ ምድር ያወጣ እግዚአብሔር ምስክር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። ሙሴንና አሮንን ያላቀ፥ አባቶቻችሁንም ከግብጽ ምድር ያወጣ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሳሙኤል ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “ሙሴንና አሮንን የመረጠ፥ የቀድሞ አባቶቻችሁንም ከግብጽ ያወጣ ጌታ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል አሳ፥ “ሙሳነ አሮና ዶሬዳዌነ ህንተንቱ አዎቱዋ ግብጼፐ ከሴዳዌ መና ጎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli asaa, «Musanne Aaroona dooreeddawenne hinttenttu aawotuwaa Gibs'eppe kesseeddawe Med'inaa Godaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Sameeli derezas, «Musenne Aaroone dooriday, kase intte aawatakka Gibxeppe kessiday GODAA. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሳሜሊ ዴሬዛስ፥ «ሙሴኔ ኣሮኔ ዶሪዳይ፥ ካሴ ኢንቴ ኣዋታካ ጊብጼፔ ኬሲዳይ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ሳሜል፥ “ሙሰነ አሮና ዶርዳይነ ህንተ ማይዛታ ግብፀፈ ከስዳይ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Sameeli, “Musenne Aarona dooridaynne hinte mayzata Gibxefe kessiday Godaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሳሙኤል ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “ሙሴንና አሮንን የመረጠ፣ የቀድሞ አባቶቻችሁንም ከግብፅ ያወጣ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም የሚናገረውን ቃል በመቀጠል እንዲህ አለ፤ “ሙሴንና አሮንን የመረጠ፥ የቀድሞ አባቶቻችሁንም ከግብጽ ምድር ያወጣ እግዚአብሔር ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ነቶም ህዝቢ ኸምዙይ በሎም፦ “እቲ ንሙሴን ንኣሮንን ዝሓረዮም፤ ነቦታትኩም ከዓ ኻብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅኦም እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ነቶም ህዝቢ በሎም፡ እቲ ንሙሴን ንኣሮንን ዝገበሮም ነቦታትኩም ከኣ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየቦም እግዚኣብሄር ንሱ እዩ። |