1 Samuel 12:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኢደይ ዋላ ሓንቲ ከም ዘይረኸብኩም፡ ሎሚ ምስክር እዩ፡ ቅቡኡ ድማ ምስክር እዩ። ንሳቶም ድማ ምስክር እዩ ኢሎም መለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም፥ “በእጄ ምንም እን​ዳ​ላ​ገ​ኛ​ችሁ ዛሬ በዚ​ህች ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ክር ነው፤ እርሱ የቀ​ባ​ውም ምስ​ክር ነው” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “አዎ ምስ​ክር ነው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ እግዚአብሔርና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው አላቸው፤ እነርሱም። ምስክር ነው አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም፥ “በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ ጌታና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው” አላቸው። እነርሱም፥ “እርሱ ምስክር ነው” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ታ ኩሽያን አያነ ደምቤናዎ መና ጎዳይነ እ ኦኬዳ ካቲነ ሀቼ ህንተንቱ ቦላን ማርካ” ያጌዳ። ኡንቱንቱካ፥ “ኤ፥ እ ማርካ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli unttuntta, «Hinttenttu ta kushiyan ayaanne demmibeennawoo Med'inaa Godaynne I okkeedda kaatiinne hachche hinttenttu bollan markka» yaageedda. Unttunttukka, «Ee, I markka» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameelikka, «Ta bolla intte ay wosokka demmonttayssas GODAYNNE izi tiydayssi hach intte bolla markka» gides. Derezikka «Ee izi markka» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊካ፥ «ታ ቦላ ኢንቴ ኣይ ዎሶካ ዴሞንታይሳስ ጎዳይኔ ኢዚ ቲይዳይሲ ሃች ኢንቴ ቦላ ማርካ» ጊዴስ። ዴሬዚካ «ኤ ኢዚ ማርካ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል፥ “ህንተ ታ ኩሸን አይ ባላካ ደምቦናይሳ ጎዳይነ እ ትይዳ ካዎይ ሀች ህንተ ቦላ ማርካ” ያግስ። አሳይ፥ “ኤ፥ ፆሳይ ማርካ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, “Hinte ta kushen ay balaka demmiboonaysa Godaynne I tiyida kawoy hachi hinte bolla marka” yaagis. Asay, “Ee, Xoossay marka” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም፣ “በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ እግዚአብሔርና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው” አላቸው። እነርሱም፣ “እርሱ ምስክር ነው” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም “እንግዲህ ዛሬ በፊታችሁ ንጹሕ ሆኜ ስለ መገኘቴ እግዚአብሔርና እርሱ የመረጠው ንጉሥ ምስክሮች ናቸው” አለ። ሕዝቡም “አዎ! እግዚአብሔር ምስክር ነው!” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ከዓ “ኣብ ኢደይ ምንም ከም ዘይረኸብኩምለይስ፥ በዛ መዓልቲ እዚኣ እግዚኣብሄርን እቲ ንሱ ዝቐብኦን ምስክር እዮም” በሎም። ንሳቶም ከዓ “ምስክር እዩ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ኣብ ኢደይ ገለ እኳ ኸም ዘይረኸብኩምለይሲ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ እግዚኣብሄር ምስክር እዩ፡ ቅቡኡውን ምስክር እዩ፡ በሎም። ንሳቶም ከኣ። ምስክር እዩ፡ በሉ።