1 Samuel 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኢደይ ዋላ ሓንቲ ከም ዘይረኸብኩም፡ ሎሚ ምስክር እዩ፡ ቅቡኡ ድማ ምስክር እዩ። ንሳቶም ድማ ምስክር እዩ ኢሎም መለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም፥ “በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ ዛሬ በዚህች ቀን እግዚአብሔር ምስክር ነው፤ እርሱ የቀባውም ምስክር ነው” አላቸው፤ እነርሱም፥ “አዎ ምስክር ነው” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ እግዚአብሔርና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው አላቸው፤ እነርሱም። ምስክር ነው አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም፥ “በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ ጌታና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው” አላቸው። እነርሱም፥ “እርሱ ምስክር ነው” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ታ ኩሽያን አያነ ደምቤናዎ መና ጎዳይነ እ ኦኬዳ ካቲነ ሀቼ ህንተንቱ ቦላን ማርካ” ያጌዳ። ኡንቱንቱካ፥ “ኤ፥ እ ማርካ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli unttuntta, «Hinttenttu ta kushiyan ayaanne demmibeennawoo Med'inaa Godaynne I okkeedda kaatiinne hachche hinttenttu bollan markka» yaageedda. Unttunttukka, «Ee, I markka» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameelikka, «Ta bolla intte ay wosokka demmonttayssas GODAYNNE izi tiydayssi hach intte bolla markka» gides. Derezikka «Ee izi markka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊካ፥ «ታ ቦላ ኢንቴ ኣይ ዎሶካ ዴሞንታይሳስ ጎዳይኔ ኢዚ ቲይዳይሲ ሃች ኢንቴ ቦላ ማርካ» ጊዴስ። ዴሬዚካ «ኤ ኢዚ ማርካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል፥ “ህንተ ታ ኩሸን አይ ባላካ ደምቦናይሳ ጎዳይነ እ ትይዳ ካዎይ ሀች ህንተ ቦላ ማርካ” ያግስ። አሳይ፥ “ኤ፥ ፆሳይ ማርካ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli, “Hinte ta kushen ay balaka demmiboonaysa Godaynne I tiyida kawoy hachi hinte bolla marka” yaagis. Asay, “Ee, Xoossay marka” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም፣ “በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ እግዚአብሔርና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው” አላቸው። እነርሱም፣ “እርሱ ምስክር ነው” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም “እንግዲህ ዛሬ በፊታችሁ ንጹሕ ሆኜ ስለ መገኘቴ እግዚአብሔርና እርሱ የመረጠው ንጉሥ ምስክሮች ናቸው” አለ። ሕዝቡም “አዎ! እግዚአብሔር ምስክር ነው!” ሲሉ መለሱለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ከዓ “ኣብ ኢደይ ምንም ከም ዘይረኸብኩምለይስ፥ በዛ መዓልቲ እዚኣ እግዚኣብሄርን እቲ ንሱ ዝቐብኦን ምስክር እዮም” በሎም። ንሳቶም ከዓ “ምስክር እዩ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ኣብ ኢደይ ገለ እኳ ኸም ዘይረኸብኩምለይሲ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ እግዚኣብሄር ምስክር እዩ፡ ቅቡኡውን ምስክር እዩ፡ በሎም። ንሳቶም ከኣ። ምስክር እዩ፡ በሉ። |