1 Samuel 12:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣይትዘናግዑ። ከንቱ እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምንም አይ​ደ​ሉ​ምና የማ​ይ​ረ​ቡ​ት​ንና የማ​ያ​ድ​ኑ​አ​ች​ሁን ለመ​ከ​ተል ከእ​ርሱ ፈቀቅ አት​በሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምናምንቴ ነውና የማይረባንና የማያድን ከንቱን ነገር ለመከተል ፈቀቅ አትበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሊጠቅሟችሁ ወይም ሊያድኗችሁ የማይችሉ ከንቱ ነገሮችን አትከተሉ፤ ምክንያቱም ከንቱ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማደና፥ አሸናነ ፓና ኤቃቱዋ ካሎፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ፓናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Maaddenna, ashshenanne patseena eek'atuwaa kaalloppite; ayaw gooppe, hewe patsennawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttena go7anaas woykko ashshanaas dandayontta shufuro miishshata kaallofte; istti hada.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴና ጎኣናስ ዎይኮ ኣሻናስ ዳንዳዮንታ ሹፉሮ ሚሻታ ካሎፍቴ፤ ኢስቲ ሃዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓናባ ግድያ ግሾ ማዶናነ አሾና ኤቃታ ካሎፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Pathonnaba gidiya gisho maaddonnanne ashshona eeqata kaallopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሊጠቅሟችሁ ወይም ሊያድኗችሁ የማይችሉ ምናምንቴ ነገሮችን አትከተሉ፤ ከንቱ ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዋጋቢስ የሆኑ ጣዖቶችን አታምልኩ፤ እነርሱ ሊረዱአችሁም ሆነ ሊያድኑአችሁ አይችሉም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዘይጠቕሙን ዘየድሕኑን ኣማልኽቲ፥ ከንቱ ስለ ዝኾኑ፥ ምስዓቦምውን ከንቱ እዩ እሞ፤ ኣይትስዓብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ዘይጠቕሙን ዘየድሕኑን፡ ከንቱ ስለ ዝዀኑ ምስዓቦም ክንቱ እዩ እሞ፡ ኣይተግልሱ።