1 Samuel 12:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ነቶም ህዝቢ በሎም፦ ኣይትፍራህ፡ እዚ ዅሉ ክፉእ ጌርኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ሕዝቡን ሁሉ አላቸው፥ “አትፍሩ፤ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ አምልኩት እንጂ እግዚአብሔርን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። አትፍሩ፤ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ አምልኩት እንጂ እግዚአብሔርን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም እንዲህ ብሎ መለሰ፤ “አትፍሩ፤ ይህን ሁሉ ክፋት አድርጋችኋል፤ ሆኖም ጌታን በፍጹም ልባችሁ አምልኩት እንጂ ጌታን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ሳመል አሳዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ያዮፕተ፤ ቱሙካ ህንተንቱ ሀ ኢታተ ኡባ ኦድታ፤ ሽን ህንተንቱ ኩመን ዎዛናፐ መና ጎዳዉ ኪተትተፐ አትና፥ መና ጎዳ ካልያዋ አጎፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Sammeeli asaw hawaadan yaageedda; «Yayyoppite; tumukka hinttenttu ha iitatetsaa ubbaa ootseeddita; shin hinttenttu kumentsaa wozanaappe Med'inaa Godaw kiitettiteppe attina, Med'inaa Godaa kaalliyaawaa aggoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameelikka isttas, «Babofte; hayssa ha iita ubbaa ooththideta; gido attiin intte kumeththa wozinappe GODAAS goynnite; GODAA kaallanaappe guye goopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊካ ኢስታስ፥ «ባቦፍቴ፤ ሃይሳ ሃ ኢታ ኡባ ኦዴታ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ኩሜ ዎዚናፔ ጎዳስ ጎይኒቴ፤ ጎዳ ካላናፔ ጉዬ ጎፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል አሳኮ፥ “ያዮፍተ፤ ህንተ ሀ ኢታተ ኡባ ኦደታ፤ ሽን ህንተ ኩመ ዎዛናን ጎዳስ ኪተትተ፤ እያ ካሎ አጎፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli asaako, “Yayyofite; hinte ha iitatetha ubbaa oothideta; shin hinte kumetha wozanan Godaas kiitetite; iya kaalo aggofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም እንዲህ ብሎ መለሰ፤ “አትፍሩ፤ ይህን ሁሉ ክፋት አድርጋችኋል፤ ሆኖም እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ አምልኩት እንጂ እግዚአብሔርን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “አይዞአችሁ አትፍሩ፤ ይህን የመሰለ ክፉ ነገር ያደረጋችኹ ብትሆኑ እንኳ በሙሉ ልባችሁ እርሱን አገልግሉት እንጂ ፊታችሁን ከእግዚአብሔር ወደ ሌላ አትመልሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ነቶም ህዝቢ ኸምዙይ በሎም፦ “ኣይትፍርሑ፤ ምግባርስ ነዝ ዅሉ ኽፉእ ነገር እዙይ ጌርኩምዎ ኢኹም፤ ግና ንእግዚኣብሄር ምኽታል ኣይትሕደጉ፤ ብምሉእ ልብኹም ደኣ ንእኡ ኣገልግልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ነቶም ህዝቢ በሎም፡ ኣይትፍርሁ፡ ምግባርሲ እዚ ዂሉ ኽፋእ እዚ ንስኻትኩም ጌርኩምዎ ኢኹም፡ ግናኸ ንእግዚኣብሄር ካብ ምስዓብ ኣይትዝበሉ፡ ብምሉእ ልብኹም ደኣ ንእግዚኣብሄር ኣገልግልዎ። |