1 Samuel 12:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጺ እግዚኣብሄር እንተ ዘይሰማዕኩም ግና፡ ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር እንተ ዓመጽኩም ግና፡ ኢድ እግዚኣብሄር ከምቲ ኣብ ልዕሊ ኣቦታትኩም ዝነበረት ኣብ ልዕሌኹም ክትከውን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ብታምፁ፥ በእናንተና በንጉሣችሁ ላይ የእግዚአብሔር እጅ ትመጣለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ብታምፁ፥ በእናንተና በንጉሣችሁ ላይ የእግዚአብሔር እጅ ትሆናለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታን የማትሰሙና የማትታዘዙ፥ በትእዛዛቱም ላይ የምታምጹ ከሆነ ግን፥ እጁ በአባቶቻችሁ ላይ እንደ ነበረች ሁሉ በእናንተም ላይ ትሆናለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳ ቃላዉ ህንተንቱ አዛዘተናን ዮፐነ አ አዛዞ ማካሎፐ፥ ጾሳ ፕርዳይ ካሰ ህንተንቱ አዎቱዋ ቦላ ዬዳዋዳን፥ ህንተንቱ ቦላካ ያናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Godaa k'aalaw hinttenttu azazettenan d'ayooppenne Aa azazoo makkalooppe, S'oossaa pirdday kase hinttenttu aawotuwaa bolla yeeddawaadan, hinttenttu bollakka yaanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin intte GODAAS azazettontta ixxidi iza azazo bolla makkalliko, iza kushey intte aawata bolla deexxida mala intte bollaka deexxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ጎዳስ ኣዛዜቶንታ ኢጺዲ ኢዛ ኣዛዞ ቦላ ማካሊኮ፥ ኢዛ ኩሼይ ኢንቴ ኣዋታ ቦላ ዴጺዳ ማላ ኢንቴ ቦላካ ዴጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ ጎዳ ቃላስ ኪተቶና እፅኮነ እያ ኪታ ቦላ ማካልኮ፥ ጎዳ ፕርዳይ ካሰ ህንተ አዋታ ቦላ ይዳይሳዳ ህንተ ቦላካ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte Godaa qaalas kiitetonna ixikonne iya kiitaa bolla makalliko, Godaa pirday kase hinte aawata bolla yidaysada hinte bollaka yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን የማትታዘዙና በትእዛዞቹም ላይ የምታምፁ ከሆነ ግን፣ እጁ በአባቶቻችሁ ላይ እንደ ነበረች ሁሉ በእናንተም ላይ ትሆናለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የእግዚአብሔርን ቃል ባታዳምጡ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ብታምፁ በእናንተና በንጉሣችሁ ላይ የእግዚአብሔር ቅጣት ይበረታባችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቃል እግዚኣብሄር እንተ ዘይሰሚዕኹም፥ ትእዛዝ እግዚኣብሄርውን እንተ ዘይሓሊኹም ግና ሽዑ ኸምቲ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም ዝቐፅዖም ንኣኻትኩምን ንንጉስኩምን ክቐፅዐኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንቓል እግዚኣብሄር እንተ ዘይሰማዕኩም፡ ንትእዛዝ እግዚኣብሄርውን እንተ ኣቤኹምዎ፡ ሽዑ ኢድ እግዚኣብሄር ከምቲ ነቦታትኩም እተጻረረት፡ ንኣኻትኩም ድማ ክትጻረረኩም እያ። |