1 Samuel 12:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጺ እግዚኣብሄር እንተ ዘይሰማዕኩም ግና፡ ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር እንተ ዓመጽኩም ግና፡ ኢድ እግዚኣብሄር ከምቲ ኣብ ልዕሊ ኣቦታትኩም ዝነበረት ኣብ ልዕሌኹም ክትከውን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ባት​ሰሙ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትእ​ዛዝ ላይ ብታ​ምፁ፥ በእ​ና​ን​ተና በን​ጉ​ሣ​ችሁ ላይ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ ትመ​ጣ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ብታምፁ፥ በእናንተና በንጉሣችሁ ላይ የእግዚአብሔር እጅ ትሆናለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታን የማትሰሙና የማትታዘዙ፥ በትእዛዛቱም ላይ የምታምጹ ከሆነ ግን፥ እጁ በአባቶቻችሁ ላይ እንደ ነበረች ሁሉ በእናንተም ላይ ትሆናለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳ ቃላዉ ህንተንቱ አዛዘተናን ዮፐነ አ አዛዞ ማካሎፐ፥ ጾሳ ፕርዳይ ካሰ ህንተንቱ አዎቱዋ ቦላ ዬዳዋዳን፥ ህንተንቱ ቦላካ ያናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Godaa k'aalaw hinttenttu azazettenan d'ayooppenne Aa azazoo makkalooppe, S'oossaa pirdday kase hinttenttu aawotuwaa bolla yeeddawaadan, hinttenttu bollakka yaanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte GODAAS azazettontta ixxidi iza azazo bolla makkalliko, iza kushey intte aawata bolla deexxida mala intte bollaka deexxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ጎዳስ ኣዛዜቶንታ ኢጺዲ ኢዛ ኣዛዞ ቦላ ማካሊኮ፥ ኢዛ ኩሼይ ኢንቴ ኣዋታ ቦላ ዴጺዳ ማላ ኢንቴ ቦላካ ዴጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ጎዳ ቃላስ ኪተቶና እፅኮነ እያ ኪታ ቦላ ማካልኮ፥ ጎዳ ፕርዳይ ካሰ ህንተ አዋታ ቦላ ይዳይሳዳ ህንተ ቦላካ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte Godaa qaalas kiitetonna ixikonne iya kiitaa bolla makalliko, Godaa pirday kase hinte aawata bolla yidaysada hinte bollaka yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን የማትታዘዙና በትእዛዞቹም ላይ የምታምፁ ከሆነ ግን፣ እጁ በአባቶቻችሁ ላይ እንደ ነበረች ሁሉ በእናንተም ላይ ትሆናለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የእግዚአብሔርን ቃል ባታዳምጡ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ብታምፁ በእናንተና በንጉሣችሁ ላይ የእግዚአብሔር ቅጣት ይበረታባችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቃል እግዚኣብሄር እንተ ዘይሰሚዕኹም፥ ትእዛዝ እግዚኣብሄርውን እንተ ዘይሓሊኹም ግና ሽዑ ኸምቲ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም ዝቐፅዖም ንኣኻትኩምን ንንጉስኩምን ክቐፅዐኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ንቓል እግዚኣብሄር እንተ ዘይሰማዕኩም፡ ንትእዛዝ እግዚኣብሄርውን እንተ ኣቤኹምዎ፡ ሽዑ ኢድ እግዚኣብሄር ከምቲ ነቦታትኩም እተጻረረት፡ ንኣኻትኩም ድማ ክትጻረረኩም እያ።