1 Samuel 12:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር እንተ ፈራሕኹምዎን እንተ ኣገልገልኩምዎን ድምጹ እንተ ሰሚዕኩምን ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር እንተ ዘይዓመጽኩምን፡ ንስኻን እቲ ዚገዝኣኩም ንጉስን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ስዓብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ብት​ፈሩ፥ ብታ​መ​ል​ኩ​ትም፥ ቃሉ​ንም ብት​ሰሙ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትእ​ዛዝ ላይ ባታ​ምፁ፥ እና​ን​ተና በእ​ና​ንተ ላይ የነ​ገ​ሠው ንጉሥ አም​ላ​ካ​ች​ሁን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ብት​ከ​ተሉ፥ መል​ካም ይሆ​ን​ላ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርን ብትፈሩ ብታመልኩትም፥ ቃሉንም ብትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ባታምፁ፥ እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ብትከተሉ፥ መልካም ይሆንላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምትፈሩና የምታመልኩ፥ የምትታዘዙትና በትእዛዛቱ ላይ የማታምጹ ከሆነ፥ እንዲሁም እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን ጌታን ከተከተላችሁ፥ መልካም ይሆንላችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ህንተንቱ ያዮፐ፥ አዉ ኪተቶፐ፥ አ ቃላዉ አዛዘቶፐ፥ አ አዛዞ ማካለናን አጎፐነ ህንተንቱካ ህንተንቱ ቦላ ካተትያ ካቲካ ጾሳ ህንተንቱ ጾሳ ካሎፐ፥ ያቶፐ ሎአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw hinttenttu yayyooppe, aw kiitettooppe, Aa k'aalaw azazettooppe, Aa azazoo makkalennan aggooppenne hinttenttukka hinttenttu bolla kaatetiyaa kaatiikka S'oossaa hinttenttu S'oossaa kaallooppe, yaatooppe lo"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte GODAAS yayyiko goynniko, izas azazettikonne iza azazo bolla makkallontta aggiko, hessaththoka intteninne intte bolla kawotida kawozi GODAA intte Xoossaa kaalliko inttes lo7o gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጎዳስ ያዪኮ ጎይኒኮ፥ ኢዛስ ኣዛዜቲኮኔ ኢዛ ኣዛዞ ቦላ ማካሎንታ ኣጊኮ፥ ሄሳካ ኢንቴኒኔ ኢንቴ ቦላ ካዎቲዳ ካዎዚ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ካሊኮ ኢንቴስ ሎኦ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ጎዳስ ያይኮ፥ እያዉ ኪተትኮ፥ እያ ቃላ ስእኮ፥ እያ ኪታ ቦላ ማካሎና እፅኮ፥ ህንተነ ህንተ ቦላ ካዎትያ ካዎይ ጎዳ ህንተ ፆሳ ካልኮ ኡባባይ ሱራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte Godaas yayyiko, iyaw kiitetiko, iya qaala si7iko, iya kiitaa bolla makallonna ixiko, hintenne hinte bolla kawotiya kawoy Godaa hinte Xoossaa kaalliko ubbabay suurana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን የምትፈሩና የምታመልኩ፣ የምትታዘዙትና በትእዛዞቹ ላይ የማታምፁ ከሆነ፣ እንዲሁም እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ከተከተላችሁ መልካም ይሆንላችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን ብትፈሩና ብታመልኩት፥ ቃሉንም ብታዳምጡ፥ የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ብትጠብቁ፥ እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ብትከተሉ ሁሉ ነገር ይሠምርላችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር እንተ ፈሪሕኹምዎን እንተ ኣምሊኽኩምዎን ቃሉውን እንተ ሰሚዕኹምን ትእዛዙውን እንተ ሓሊኹምን፥ ንስኻትኩምን እቲ ኣብ ልዕሌኹም ዝነግስ ንጉስን ኵሉ ኽቐንዐኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር እንተ ትፈርህዎን እንተ ተገልግልዎን ቃሉውን እንተ ትሰምዑ ንትእዛዝ እግዚኣብሄር ከኣ እንተ ዘይኣቤኹምዎ፡ ንስኻትኩምን እቲ ኣብ ልዕሌኹም ዚነግስ ንጉስን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ስዒብኩምዎ ድማ፡ ደሓን።