1 Samuel 12:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር እንተ ፈራሕኹምዎን እንተ ኣገልገልኩምዎን ድምጹ እንተ ሰሚዕኩምን ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር እንተ ዘይዓመጽኩምን፡ ንስኻን እቲ ዚገዝኣኩም ንጉስን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ስዓብዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን ብትፈሩ፥ ብታመልኩትም፥ ቃሉንም ብትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ባታምፁ፥ እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ብትከተሉ፥ መልካም ይሆንላችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን ብትፈሩ ብታመልኩትም፥ ቃሉንም ብትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ባታምፁ፥ እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ብትከተሉ፥ መልካም ይሆንላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምትፈሩና የምታመልኩ፥ የምትታዘዙትና በትእዛዛቱ ላይ የማታምጹ ከሆነ፥ እንዲሁም እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን ጌታን ከተከተላችሁ፥ መልካም ይሆንላችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ህንተንቱ ያዮፐ፥ አዉ ኪተቶፐ፥ አ ቃላዉ አዛዘቶፐ፥ አ አዛዞ ማካለናን አጎፐነ ህንተንቱካ ህንተንቱ ቦላ ካተትያ ካቲካ ጾሳ ህንተንቱ ጾሳ ካሎፐ፥ ያቶፐ ሎአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw hinttenttu yayyooppe, aw kiitettooppe, Aa k'aalaw azazettooppe, Aa azazoo makkalennan aggooppenne hinttenttukka hinttenttu bolla kaatetiyaa kaatiikka S'oossaa hinttenttu S'oossaa kaallooppe, yaatooppe lo"a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte GODAAS yayyiko goynniko, izas azazettikonne iza azazo bolla makkallontta aggiko, hessaththoka intteninne intte bolla kawotida kawozi GODAA intte Xoossaa kaalliko inttes lo7o gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጎዳስ ያዪኮ ጎይኒኮ፥ ኢዛስ ኣዛዜቲኮኔ ኢዛ ኣዛዞ ቦላ ማካሎንታ ኣጊኮ፥ ሄሳካ ኢንቴኒኔ ኢንቴ ቦላ ካዎቲዳ ካዎዚ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ካሊኮ ኢንቴስ ሎኦ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ጎዳስ ያይኮ፥ እያዉ ኪተትኮ፥ እያ ቃላ ስእኮ፥ እያ ኪታ ቦላ ማካሎና እፅኮ፥ ህንተነ ህንተ ቦላ ካዎትያ ካዎይ ጎዳ ህንተ ፆሳ ካልኮ ኡባባይ ሱራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte Godaas yayyiko, iyaw kiitetiko, iya qaala si7iko, iya kiitaa bolla makallonna ixiko, hintenne hinte bolla kawotiya kawoy Godaa hinte Xoossaa kaalliko ubbabay suurana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን የምትፈሩና የምታመልኩ፣ የምትታዘዙትና በትእዛዞቹ ላይ የማታምፁ ከሆነ፣ እንዲሁም እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ከተከተላችሁ መልካም ይሆንላችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን ብትፈሩና ብታመልኩት፥ ቃሉንም ብታዳምጡ፥ የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ብትጠብቁ፥ እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ብትከተሉ ሁሉ ነገር ይሠምርላችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር እንተ ፈሪሕኹምዎን እንተ ኣምሊኽኩምዎን ቃሉውን እንተ ሰሚዕኹምን ትእዛዙውን እንተ ሓሊኹምን፥ ንስኻትኩምን እቲ ኣብ ልዕሌኹም ዝነግስ ንጉስን ኵሉ ኽቐንዐኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር እንተ ትፈርህዎን እንተ ተገልግልዎን ቃሉውን እንተ ትሰምዑ ንትእዛዝ እግዚኣብሄር ከኣ እንተ ዘይኣቤኹምዎ፡ ንስኻትኩምን እቲ ኣብ ልዕሌኹም ዚነግስ ንጉስን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ስዒብኩምዎ ድማ፡ ደሓን። |