1 Samuel 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ዝመጹ ልኡኻት ድማ፡ ነቶም ኣብ ጊልዓድ ዝነበሩ ሰብ ያቤሽ ከምዚ በልዎም፡ ጽባሕ ጸሓይ ክትሃርም ከላ፡ ረድኤት ክትረክብ ኢኻ። እቶም ልኡኻት ድማ መጺኦም ንሰብ ያቤሽ ነገርዎም። ሕጉሳት ድማ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመጡትንም መልእክተኞች፥ “የኢያቢስ ገለዓድን ሰዎች፦ ነገ ፀሐይ በተኰሰ ጊዜ ድኅነት ይሆንላችኋል በሉአቸው” አሉአቸው። መልእክተኞችም ወደ ከተማዪቱ መጥተው ለኢያቢስ ሰዎች ነገሩ፤ ደስም አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የመጡትንም መልክተኞች። የኢያቢስ ገለዓድን ሰዎች። ነገ ፀሐይ በተኮሰ ጊዜ ማዳን ይሆንላችኋል በሉአቸው አሉአቸው። መልክተኞችም መጥተው ለኢያቢስ ሰዎች ነገሩ፤ ደስም አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ ለመጡትም መልእክተኞች፥ “ለያቢሽ ገለዓድ ሰዎች፥ ‘ነገ ፀሓይ ሞቅ በሚልበት ጊዜ ነጻ ትሆናላችሁ’ ብላችሁ ንገሯቸው” አሏቸው። መልእክተኞቹም ሄደው ለያቢሽ ሰዎች ይህንኑ በነገሯቸው ጊዜ እጅግ ተደሰቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኪተት ዬዳዋንታ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ቢደ ያቤሻ ጋላኣደ አሳቶ፥ ‘ዎንት አዋ ካዉቶ ዎደ፥ ኑን ህንተንታ አሻና’ ያጊደ ኦድተ” ያጌድኖ። ኪተቴዳዋንቱ ቢደ፥ ያቤሻ አሳቶ ሄዋ ኦዴድኖ፤ ኡንቱንቱካ ሎይ ናሸቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu kiitetti yeeddawantta hawaadan yaageeddino; «Biide Yaabeesha Gala'aade asatoo, ‹Wontti awa kawutto wode, nuuni hinttentta ashshana› yaagiide odite» yaageeddino. Kiitetteeddawanttu biide, Yaabeesha asatoo hewaa odeeddino; unttunttukka loytsi nashetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaabuseppe kiitetti yida asatas, « ‹Wonto arshey ho7ishin intte la7a yedettana› giidi isttas yootite» gida. Kiitettidayti biidi hessa Yaabuse asaas yootiin asay ufayssan guppides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቡሴፔ ኪቴቲ ዪዳ ኣሳታስ፥ « ‹ዎንቶ ኣርሼይ ሆኢሺን ኢንቴ ላኣ ዬዴታና› ጊዲ ኢስታስ ዮቲቴ» ጊዳ። ኪቴቲዳይቲ ቢዲ ሄሳ ያቢሴ ኣሳስ ዮቲን ኣሳይ ኡፋይሳን ጉፒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኪተትዳ አሳይ፥ “ብድ ያበሳ ጋላዳ አሳስ፥ ‘ዎንቶ ፃልቀይ ምችያ ዎደ ኑኒ ህንተና አሻና ያግድ ኦድተ’ ” ያግዶሶና። ኪተትዳ አሳይ ብድ፥ ያበሳ አሳስ ሄሳ ኦድን፥ ኤንቲ ዳሮ ኡፋይትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiitetida asay, “Bidi Yaabesa Galada asaas, ‘Wonto xalqey michiya wode nuuni hintena ashshana yaagidi odite’ ” yaagidosona. Kiitetida asay bidi, Yaabesa asaas hessa odin, enti daro ufaytidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ ለመጡትም መልእክተኞች፣ “ለኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች፣ ‘ነገ ፀሓይ ሞቅ በሚልበት ጊዜ ነጻ ትሆናላችሁ’ ብላችሁ ንገሯቸው” አሏቸው። መልእክተኞቹም ሄደው ለኢያቢስ ሰዎች ይህንኑ በነገሯቸው ጊዜ በደስታ ፈነደቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከያቤሽ የመጡትንም መልእክተኞች “ነገ ከቀትር በፊት የምናድናቸው መሆኑን ለሕዝባችሁ ንገሩ” አሉአቸው። መልእክቱንም ለያቤሽ ሰዎች በነገሩ ጊዜ የያቤሽ ሰዎች እጅግ ተደሰቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝመፁ ልኡኻት ድማ “ንሰብ ኢያቤስ ናይ ገለዓድ ‘ፅባሕ ፀሓይ ምስ በርትዐት ምድሓን ክኾነልኩም እዩ’ ኢልኩም ንገርዎም” በልዎም። እቶም ልኡኻት ድማ ኸይዶም ንሰብ ኢያቤስ ነገርዎም፤ ንሳቶም ከዓ ተሓጐሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዝመጹ ልኡኻት ድማ በልዎም፡ ንሰብ ያቤስጊልዓድ፡ ጽባሕ በርቂ ጸሓይ ምድሓን ክትረኽቡ ኢኹም፡ ኢልኩም በልዎም። እቶም ልኡኻት ድማ መጺኦም ንሰብ ያቤስ ነገርዎም፡ ንሳቶም ከኣ ተሐጐሱ። |