1 Samuel 11:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ዝመጹ ልኡኻት ድማ፡ ነቶም ኣብ ጊልዓድ ዝነበሩ ሰብ ያቤሽ ከምዚ በልዎም፡ ጽባሕ ጸሓይ ክትሃርም ከላ፡ ረድኤት ክትረክብ ኢኻ። እቶም ልኡኻት ድማ መጺኦም ንሰብ ያቤሽ ነገርዎም። ሕጉሳት ድማ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ጡ​ት​ንም መል​እ​ክ​ተ​ኞች፥ “የኢ​ያ​ቢስ ገለ​ዓ​ድን ሰዎች፦ ነገ ፀሐይ በተ​ኰሰ ጊዜ ድኅ​ነት ይሆ​ን​ላ​ች​ኋል በሉ​አ​ቸው” አሉ​አ​ቸው። መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችም ወደ ከተ​ማ​ዪቱ መጥ​ተው ለኢ​ያ​ቢስ ሰዎች ነገሩ፤ ደስም አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመጡትንም መልክተኞች። የኢያቢስ ገለዓድን ሰዎች። ነገ ፀሐይ በተኮሰ ጊዜ ማዳን ይሆንላችኋል በሉአቸው አሉአቸው። መልክተኞችም መጥተው ለኢያቢስ ሰዎች ነገሩ፤ ደስም አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያ ለመጡትም መልእክተኞች፥ “ለያቢሽ ገለዓድ ሰዎች፥ ‘ነገ ፀሓይ ሞቅ በሚልበት ጊዜ ነጻ ትሆናላችሁ’ ብላችሁ ንገሯቸው” አሏቸው። መልእክተኞቹም ሄደው ለያቢሽ ሰዎች ይህንኑ በነገሯቸው ጊዜ እጅግ ተደሰቱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኪተት ዬዳዋንታ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ቢደ ያቤሻ ጋላኣደ አሳቶ፥ ‘ዎንት አዋ ካዉቶ ዎደ፥ ኑን ህንተንታ አሻና’ ያጊደ ኦድተ” ያጌድኖ። ኪተቴዳዋንቱ ቢደ፥ ያቤሻ አሳቶ ሄዋ ኦዴድኖ፤ ኡንቱንቱካ ሎይ ናሸቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kiitetti yeeddawantta hawaadan yaageeddino; «Biide Yaabeesha Gala'aade asatoo, ‹Wontti awa kawutto wode, nuuni hinttentta ashshana› yaagiide odite» yaageeddino. Kiitetteeddawanttu biide, Yaabeesha asatoo hewaa odeeddino; unttunttukka loytsi nashetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaabuseppe kiitetti yida asatas, « ‹Wonto arshey ho7ishin intte la7a yedettana› giidi isttas yootite» gida. Kiitettidayti biidi hessa Yaabuse asaas yootiin asay ufayssan guppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቡሴፔ ኪቴቲ ዪዳ ኣሳታስ፥ « ‹ዎንቶ ኣርሼይ ሆኢሺን ኢንቴ ላኣ ዬዴታና› ጊዲ ኢስታስ ዮቲቴ» ጊዳ። ኪቴቲዳይቲ ቢዲ ሄሳ ያቢሴ ኣሳስ ዮቲን ኣሳይ ኡፋይሳን ጉፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኪተትዳ አሳይ፥ “ብድ ያበሳ ጋላዳ አሳስ፥ ‘ዎንቶ ፃልቀይ ምችያ ዎደ ኑኒ ህንተና አሻና ያግድ ኦድተ’ ” ያግዶሶና። ኪተትዳ አሳይ ብድ፥ ያበሳ አሳስ ሄሳ ኦድን፥ ኤንቲ ዳሮ ኡፋይትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kiitetida asay, “Bidi Yaabesa Galada asaas, ‘Wonto xalqey michiya wode nuuni hintena ashshana yaagidi odite’ ” yaagidosona. Kiitetida asay bidi, Yaabesa asaas hessa odin, enti daro ufaytidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ ለመጡትም መልእክተኞች፣ “ለኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች፣ ‘ነገ ፀሓይ ሞቅ በሚልበት ጊዜ ነጻ ትሆናላችሁ’ ብላችሁ ንገሯቸው” አሏቸው። መልእክተኞቹም ሄደው ለኢያቢስ ሰዎች ይህንኑ በነገሯቸው ጊዜ በደስታ ፈነደቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከያቤሽ የመጡትንም መልእክተኞች “ነገ ከቀትር በፊት የምናድናቸው መሆኑን ለሕዝባችሁ ንገሩ” አሉአቸው። መልእክቱንም ለያቤሽ ሰዎች በነገሩ ጊዜ የያቤሽ ሰዎች እጅግ ተደሰቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዝመፁ ልኡኻት ድማ “ንሰብ ኢያቤስ ናይ ገለዓድ ‘ፅባሕ ፀሓይ ምስ በርትዐት ምድሓን ክኾነልኩም እዩ’ ኢልኩም ንገርዎም” በልዎም። እቶም ልኡኻት ድማ ኸይዶም ንሰብ ኢያቤስ ነገርዎም፤ ንሳቶም ከዓ ተሓጐሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ዝመጹ ልኡኻት ድማ በልዎም፡ ንሰብ ያቤስጊልዓድ፡ ጽባሕ በርቂ ጸሓይ ምድሓን ክትረኽቡ ኢኹም፡ ኢልኩም በልዎም። እቶም ልኡኻት ድማ መጺኦም ንሰብ ያቤስ ነገርዎም፡ ንሳቶም ከኣ ተሐጐሱ።