1 Samuel 11:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በዘቅ ምስ ቆጸሮም ድማ፡ ደቂ እስራኤል ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፡ ሰብ ይሁዳ ድማ ሰላሳ ሽሕ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በባማ ባለው በቤዜቅም ቈጠራቸው፤ የእስራኤልም ልጆች ሦስት መቶ ሺህ፥ የይሁዳም ሰዎች ሠላሳ ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤዜቅም ቈጠራቸው፤ የእስራኤልም ልጆች ሦስት መቶ ሺህ፥ የይሁዳም ሰዎች ሠላሳ ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦል ቤዜቅ በተባለ ስፍራ ሠራዊቱን በሰበሰበ ጊዜ፤ ቁጥራቸው ከእስራኤል ሦስት መቶ ሺህ፥ ከይሁዳም ሠላሳ ሺህ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል በዜቃን ኡንቱንታ ሺሺደ ፓይዴዳ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ሄዙ ጼቱ ሻአ፤ ይሁዳ አሳይ ሀታሙ ሻአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli Bezeek'an unttuntta shiishshiide paydeedda wode, Israa'eeliyaa Asay heezzu s'eetu sha"a; Yihudaa Asay hattamu sha"a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli Beezeqen ba ola asaa shiishshiin asaa qooday Isra7eeleppe 300,000, Yuhudappe 30,000 gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ ቤዜቄን ባ ኦላ ኣሳ ሺሺን ኣሳ ቆዳይ ኢስራኤሌፔ 300,000፥ ዩሁዳፔ 30,000 ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ቤዘቃን ኤንታ ሺሽድ ታይብዳ ዎደ እስራኤለ አሳይ ሄ ፄቱ ሙኩሉ፤ ይሁዳ አሳይ ሀስታሙ ሙኩሉ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli Beezeqan enta shiishidi taybida wode Isra7eele asay heedzu xeetu mukulu; Yihuda asay hastamu mukulu gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦል ቤዜቅ በተባለ ስፍራ ሰራዊቱን በሰበሰበ ጊዜ፤ ቍጥራቸው ከእስራኤል ሦስት መቶ ሺሕ፣ ከይሁዳም ሠላሳ ሺሕ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም ቤዜቅ በተባለ ስፍራ ሰበሰባቸው፤ የቊጥራቸውም ብዛት ከእስራኤል የመጡት ሦስት መቶ ሺህ ሲሆን ከይሁዳ የመጡት ሠላሳ ሺህ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ኣብ ቤዜቅ ምስ ቈፀሮም ደቂ እስራኤል ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፥ ደቂ ይሁዳ ኸዓ ሰላሳ ሽሕ ኮኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቤዜቅ ከኣ ቈጸሮም እሞ ደቂ እስራኤል ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፡ ይሁዳ ኸኣ ሰላሳ ሽሕ ኰነ። |