1 Samuel 11:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ሳኦል ደድሕሪ ከብቲ ካብ መሮር ወጸ። ሽዑ ሳኦል፡ እቶም ህዝቢ እንታይ ጸገም ኣለዎም ዝበኽዩ፧ ዜና ሰብ ያቤሽ ድማ ነገሩሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ ሳኦል ከእርሻው አርፍዶ መጣ፤ ሳኦልም፥ “ሕዝቡ የሚያለቅስ ምን ሆኖ ነው?” አለ። የኢያቢስንም ሰዎች ነገር ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ ሳኦል በሬዎቹን ተከትሎ ከእርሻው መጣ፤ ሳኦልም። ሕዝቡ የሚያለቅስ ምን ሆኖ ነው? አለ። የኢያቢስንም ሰዎች ነገር ነገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ሳኦል በሬዎቹን እየነዳ ከእርሻ ተመለሰ፤ እርሱም፥ “ሕዝቡ የሚያለቅሰው ምን ሆኖ ነው?” ሲል ጠየቀ። እነርሱም የያቢሽ ሰዎች ያሏቸውን ነገሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሳኦል ባረ ቦራቱዋ ላጊደ ጎሻፐ ይያዌ፥ “አሳይ ዋኔዴ? አያዉ ዬኪ?” ያጊደ ኦቼዳ፤ ያቤሻ አሳይ ጌዳዋ አዉ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Saa'ooli bare booratuwaa laaggiide goshshaappe yiyaawe, «Asay waaneedee? Ayaw yeekkii?» yaagiide oochcheedda; Yaabeesha Asay geeddawaa aw odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Sa7ooli goshshasoppe boorata laaggi yishe, «Hayssi asay aazas yeekkizee?» gi oychchides; isttika Yaabuse asay isttas gidayssa izas yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሳኦሊ ጎሻሶፔ ቦራታ ላጊ ዪሼ፥ «ሃይሲ ኣሳይ ኣዛስ ዬኪዜ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ኢስቲካ ያቡሴ ኣሳይ ኢስታስ ጊዳይሳ ኢዛስ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ሳኦል ባ ቦራታ ላግድ ጎሻፈ ይሸ፥ “አሳይ ዋንዴ? አይስ ዬኮና?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ ያበሳ አሳይ ግዳባ እያዉ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Saa7oli ba boorata laaggidi goshshafe yishe, “Asay waanidee? Ayis yeekona?” yaagidi oychis. Enti Yaabesa asay gidaba iyaw odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ፣ ሳኦል በሬዎቹን እየነዳ ከዕርሻ ተመለሰ፤ እርሱም፣ “ሕዝቡ የሚያለቅሰው ምን ሆኖ ነው?” ሲል ጠየቀ። እነርሱም የኢያቢስ ሰዎች ያሏቸውን ነገሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦል በዚህ ጊዜ ጥንድ በሬዎቹን ይዞ ከዋለበት እርሻ በመመለስ ላይ ነበር፤ እርሱም “ምንድን ነው ነገሩ? ሰው ሁሉ የሚያለቅሰው ስለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀ፤ እነርሱም ከያቤሽ የመጡ መልእክተኞች የሚሉትን ወሬ ነገሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ድማ ሳኦል ኣብ ማሕረስ ውዒሉ፥ ኣብዑር እናዀብኰበ መፀ። “እዝ ህዝቢ ዝበኪ ዘሎ እንታይ ኮይኑ እዩ?” ድማ በለ። ንሳቶም ከዓ ነቲ ዘረባ ሰብ ኢያቤስ ንሳኦል ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ድማ፡ ሳኦል ደድሕሪ ኣብዑር ካብ መሮር ይኣቱ ነበረ። ሳኦል ከኣ፡ እዚ ህዝቢ ዚበኪ ዘሎ እንታይ ኰይኑ እዩ በለ። ንሳቶም ድማ እቲ ዘረባ ሰብ ያቤስ ነገርዎ። |