1 Samuel 11:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ሳኦል ደድሕሪ ከብቲ ካብ መሮር ወጸ። ሽዑ ሳኦል፡ እቶም ህዝቢ እንታይ ጸገም ኣለዎም ዝበኽዩ፧ ዜና ሰብ ያቤሽ ድማ ነገሩሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ሆም፥ ሳኦል ከእ​ር​ሻው አር​ፍዶ መጣ፤ ሳኦ​ልም፥ “ሕዝቡ የሚ​ያ​ለ​ቅስ ምን ሆኖ ነው?” አለ። የኢ​ያ​ቢ​ስ​ንም ሰዎች ነገር ነገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆም፥ ሳኦል በሬዎቹን ተከትሎ ከእርሻው መጣ፤ ሳኦልም። ሕዝቡ የሚያለቅስ ምን ሆኖ ነው? አለ። የኢያቢስንም ሰዎች ነገር ነገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ ሳኦል በሬዎቹን እየነዳ ከእርሻ ተመለሰ፤ እርሱም፥ “ሕዝቡ የሚያለቅሰው ምን ሆኖ ነው?” ሲል ጠየቀ። እነርሱም የያቢሽ ሰዎች ያሏቸውን ነገሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሳኦል ባረ ቦራቱዋ ላጊደ ጎሻፐ ይያዌ፥ “አሳይ ዋኔዴ? አያዉ ዬኪ?” ያጊደ ኦቼዳ፤ ያቤሻ አሳይ ጌዳዋ አዉ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Saa'ooli bare booratuwaa laaggiide goshshaappe yiyaawe, «Asay waaneedee? Ayaw yeekkii?» yaagiide oochcheedda; Yaabeesha Asay geeddawaa aw odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Sa7ooli goshshasoppe boorata laaggi yishe, «Hayssi asay aazas yeekkizee?» gi oychchides; isttika Yaabuse asay isttas gidayssa izas yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሳኦሊ ጎሻሶፔ ቦራታ ላጊ ዪሼ፥ «ሃይሲ ኣሳይ ኣዛስ ዬኪዜ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ኢስቲካ ያቡሴ ኣሳይ ኢስታስ ጊዳይሳ ኢዛስ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ሳኦል ባ ቦራታ ላግድ ጎሻፈ ይሸ፥ “አሳይ ዋንዴ? አይስ ዬኮና?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ ያበሳ አሳይ ግዳባ እያዉ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Saa7oli ba boorata laaggidi goshshafe yishe, “Asay waanidee? Ayis yeekona?” yaagidi oychis. Enti Yaabesa asay gidaba iyaw odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ፣ ሳኦል በሬዎቹን እየነዳ ከዕርሻ ተመለሰ፤ እርሱም፣ “ሕዝቡ የሚያለቅሰው ምን ሆኖ ነው?” ሲል ጠየቀ። እነርሱም የኢያቢስ ሰዎች ያሏቸውን ነገሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል በዚህ ጊዜ ጥንድ በሬዎቹን ይዞ ከዋለበት እርሻ በመመለስ ላይ ነበር፤ እርሱም “ምንድን ነው ነገሩ? ሰው ሁሉ የሚያለቅሰው ስለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀ፤ እነርሱም ከያቤሽ የመጡ መልእክተኞች የሚሉትን ወሬ ነገሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ድማ ሳኦል ኣብ ማሕረስ ውዒሉ፥ ኣብዑር እናዀብኰበ መፀ። “እዝ ህዝቢ ዝበኪ ዘሎ እንታይ ኮይኑ እዩ?” ድማ በለ። ንሳቶም ከዓ ነቲ ዘረባ ሰብ ኢያቤስ ንሳኦል ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ድማ፡ ሳኦል ደድሕሪ ኣብዑር ካብ መሮር ይኣቱ ነበረ። ሳኦል ከኣ፡ እዚ ህዝቢ ዚበኪ ዘሎ እንታይ ኰይኑ እዩ በለ። ንሳቶም ድማ እቲ ዘረባ ሰብ ያቤስ ነገርዎ።