1 Samuel 11:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽማግለታት ያቤሽ ድማ፡ ናብ ኵሉ ግዝኣታት እስራኤል ልኡኻት ክንሰድድ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ዕረፍቲ ሃበና። ደሓር ከኣ፡ ዘድሕነና እንተ ዘይሃልዩ፡ ናባኻትኩም ክንወጽእ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኢ​ያ​ቢ​ስም ሰዎች፥ “ወደ እስ​ራ​ኤል ሀገር ሁሉ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን እን​ድ​ን​ልክ ሰባት ቀን ቈይ​ልን፤ ከዚ​ያም በኋላ የሚ​ያ​ድ​ነን ባይ​ኖር ወደ አንተ እን​መ​ጣ​ለን” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኢያቢስም ሽማግሌዎች። ወደ እስራኤል አገር ሁሉ መልክተኞችን እንድንልክ ሰባት ቀን ቆይልን፤ ከዚያም በኋላ የሚያድነን ባይኖር ወደ አንተ እንመጣለን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያቢሽም ሽማግሌዎች፥ “ወደ መላው እስራኤል መልእክተኞችን እንድንልክ የሰባት ቀን ጊዜ ስጠን፤ ሊታደገን የሚመጣ ሰው ከሌለ ለአንተ እንገዛለን” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቤሻ ጭማቱ ኡባይ ናኦሳ፥ “እስራኤልያ ቢታ ኡባዉ ኑን ኪታ የዳና ማላ፥ ላፑን ጋላሳ ታካሻርኪ፤ ኑና አሽያዌ ኦንነ ዮፐ፥ ኑን ነዉ ኩሽያ እማና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaabeesha c'imatuu ubbay Naa'oosa, «Israa'eeliyaa biittaa ubbaw nuuni kiitaa yeddana mala, laappun gallassaa takkashshaarikkii; nuuna ashshiyawe ooninne d'ayooppe, nuuni new kushiyaa immana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaabuse dere cimati, «Kumeththa Isra7eele asaas nu kiita yeddanaas laappun gallas nuus bare imma; nuna ashshiza asi dhaykko nu nees haarettana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቡሴ ዴሬ ጪማቲ፥ «ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኑ ኪታ ዬዳናስ ላፑን ጋላስ ኑስ ባሬ ኢማ፤ ኑና ኣሺዛ ኣሲ ይኮ ኑ ኔስ ሃሬታና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያበሳ ጭማት ናኦሳኮ፥ “እስራኤለ ቢታ ኡባ ኑኒ ኪታ የዳና መላ ላፑን ጋላስ ታካ፤ ኑና አሽያ አስ ይኮ ኑኒ ነዉ ኩሸ እማና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaabesa cimati Naa7osako, “Isra7eele biitta ubbaa nuuni kiita yeddana mela laapun gallas taka; nuna ashshiya asi dhayiko nuuni new kushe immana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኢያቢስም ሽማግሌዎች፣ “ወደ መላው እስራኤል መልእክተኞችን እንድንልክ የሰባት ቀን ጊዜ ስጠን፤ ሊታደገን የሚመጣ ሰው ከሌለ፣ ለአንተ እንገዛለን” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያቤሽ መሪዎችም “ወደ መላው የእስራኤል ምድር መልእክተኞች እስክንልክ ድረስ የሰባት ቀን ጊዜ ስጠን፤ እኛን የሚታደገን ካጣን ለአንተ እጃችንን እንሰጣለን” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዓበይቲ ኢያቤስ ድማ “ናብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ልኡኻት ክንሰድድስ፥ ንሸውዓተ መዓልቲ ጊዜ ሃበና፤ ዘድሕነና እንተ ሰኣንና ኸዓ ሽዑ ናባኻ ንመፅእ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ዓበይቲ ያቤስ ከኣ፡ ናብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ልኡኻት ክንሰድድሲ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ኣቋጽረና፡ ዜድሕነና ዜልቦ እንተ ዀነ ኸኣ፡ ሽዑ ናባኻ ንወጽእ፡ በልዎ።