1 Samuel 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽማግለታት ያቤሽ ድማ፡ ናብ ኵሉ ግዝኣታት እስራኤል ልኡኻት ክንሰድድ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ዕረፍቲ ሃበና። ደሓር ከኣ፡ ዘድሕነና እንተ ዘይሃልዩ፡ ናባኻትኩም ክንወጽእ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢያቢስም ሰዎች፥ “ወደ እስራኤል ሀገር ሁሉ መልእክተኞችን እንድንልክ ሰባት ቀን ቈይልን፤ ከዚያም በኋላ የሚያድነን ባይኖር ወደ አንተ እንመጣለን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኢያቢስም ሽማግሌዎች። ወደ እስራኤል አገር ሁሉ መልክተኞችን እንድንልክ ሰባት ቀን ቆይልን፤ ከዚያም በኋላ የሚያድነን ባይኖር ወደ አንተ እንመጣለን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የያቢሽም ሽማግሌዎች፥ “ወደ መላው እስራኤል መልእክተኞችን እንድንልክ የሰባት ቀን ጊዜ ስጠን፤ ሊታደገን የሚመጣ ሰው ከሌለ ለአንተ እንገዛለን” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቤሻ ጭማቱ ኡባይ ናኦሳ፥ “እስራኤልያ ቢታ ኡባዉ ኑን ኪታ የዳና ማላ፥ ላፑን ጋላሳ ታካሻርኪ፤ ኑና አሽያዌ ኦንነ ዮፐ፥ ኑን ነዉ ኩሽያ እማና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaabeesha c'imatuu ubbay Naa'oosa, «Israa'eeliyaa biittaa ubbaw nuuni kiitaa yeddana mala, laappun gallassaa takkashshaarikkii; nuuna ashshiyawe ooninne d'ayooppe, nuuni new kushiyaa immana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaabuse dere cimati, «Kumeththa Isra7eele asaas nu kiita yeddanaas laappun gallas nuus bare imma; nuna ashshiza asi dhaykko nu nees haarettana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቡሴ ዴሬ ጪማቲ፥ «ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኑ ኪታ ዬዳናስ ላፑን ጋላስ ኑስ ባሬ ኢማ፤ ኑና ኣሺዛ ኣሲ ይኮ ኑ ኔስ ሃሬታና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያበሳ ጭማት ናኦሳኮ፥ “እስራኤለ ቢታ ኡባ ኑኒ ኪታ የዳና መላ ላፑን ጋላስ ታካ፤ ኑና አሽያ አስ ይኮ ኑኒ ነዉ ኩሸ እማና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaabesa cimati Naa7osako, “Isra7eele biitta ubbaa nuuni kiita yeddana mela laapun gallas taka; nuna ashshiya asi dhayiko nuuni new kushe immana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኢያቢስም ሽማግሌዎች፣ “ወደ መላው እስራኤል መልእክተኞችን እንድንልክ የሰባት ቀን ጊዜ ስጠን፤ ሊታደገን የሚመጣ ሰው ከሌለ፣ ለአንተ እንገዛለን” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያቤሽ መሪዎችም “ወደ መላው የእስራኤል ምድር መልእክተኞች እስክንልክ ድረስ የሰባት ቀን ጊዜ ስጠን፤ እኛን የሚታደገን ካጣን ለአንተ እጃችንን እንሰጣለን” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዓበይቲ ኢያቤስ ድማ “ናብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ልኡኻት ክንሰድድስ፥ ንሸውዓተ መዓልቲ ጊዜ ሃበና፤ ዘድሕነና እንተ ሰኣንና ኸዓ ሽዑ ናባኻ ንመፅእ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዓበይቲ ያቤስ ከኣ፡ ናብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ልኡኻት ክንሰድድሲ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ኣቋጽረና፡ ዜድሕነና ዜልቦ እንተ ዀነ ኸኣ፡ ሽዑ ናባኻ ንወጽእ፡ በልዎ። |