1 Samuel 11:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳኦል፡ ሎሚ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ምድሓን ገይሩ እዩ እሞ፡ ሎሚ ሓደ እኳ ኪቕተል ኣይክእልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም፦“በዚ​ያች ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለእ​ስ​ራ​ኤል ድኅ​ነ​ትን አድ​ር​ጎ​አ​ልና ዛሬ አንድ ሰው አይ​ሞ​ትም” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም። ዛሬ እግዚአብሔር ለእስራኤል ማዳን አድርጎአልና ዛሬ አንድ ሰው አይሞትም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል ግን፥ “ይህ ዕለት ጌታ እስራኤልን የታደገበት ቀን ሰለሆነ፥ በዛሬው ዕለት ማንም ሰው አይገደልም” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሳኦል ኡንቱንታ፥ “እት አሳይነ ሀቼ ሀይቀና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሼዳ ጋላሳይ ሀቻ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Saa'ooli unttuntta, «Itti asaynne hachche hayk'k'enna; ayaw gooppe, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa ashsheeda gallassay hachcha» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli gidikko, «Hach GODAY Isra7eele ashshida gallas gidida gishshas hachcha gallassan oonikka hayqqofo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ጊዲኮ፥ «ሃች ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሺዳ ጋላስ ጊዲዳ ጊሻስ ሃቻ ጋላሳን ኦኒካ ሃይቆፎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሳኦል፥ “ሀች ጎዳይ እስራኤለ አሽዳ ግሾ እስ አስካ ሀይቀና” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Saa7oli, “Hachi Goday Isra7eele ashshida gisho issi asika hayqenna” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል ግን፣ “ይህ ዕለት እግዚአብሔር እስራኤልን የታደገበት ቀን ስለሆነ፣ በዛሬው ዕለት ማንም ሰው አይገደልም” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦል ግን “በዛሬው ቀን እግዚአብሔር እስራኤልን ስላዳነ ማንም ሰው መገደል የለበትም” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ግና “እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብ እስራኤል ምድሓን ገይሩ እዩ እሞ፥ በዛ መዓልቲ እዚኣ ሓደ ሰብ ኣይመውትን እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ግና፡ እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብ እስራኤል ምድሓን ገይሩ እዩ እሞ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ ሰብ ኣይመውትን፡ በለ።