1 Samuel 11:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጽባሒቱ ድማ ሳኦል ነቲ ህዝቢ ኣብ ሰለስተ መቐሎ። ንግሆ ንግሆ ድማ ናብ ማእከል ሰራዊት መጺኦም ንኣሞናውያን ክሳዕ ዋዒ ቀተልዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በነ​ጋ​ውም ሳኦል ሕዝ​ቡን በሦ​ስት ወገን አደ​ረ​ጋ​ቸው፤ወገ​ግም ባለ ጊዜ ወደ ሰፈሩ መካ​ከል ገቡ፤ ቀት​ርም እስ​ኪ​ሆን ድረስ አሞ​ና​ው​ያ​ንን መቱ፤ የቀ​ሩ​ትም ተበ​ተኑ፤ ከው​ስ​ጣ​ቸ​ውም ሁለት በአ​ንድ ላይ ሆነው አል​ተ​ገ​ኙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በነጋውም ሳኦል ሕዝቡን በሦስት ወገን አደረጋቸው፤ ወገግም ባለ ጊዜ ወደ ሰፈሩ መካከል ገቡ፥ ቀትርም እስኪሆን ድረስ አሞናውያንን መቱ፤ የቀሩትም ተበተኑ፥ ሁለትም በአንድ ላይ ሆነው አልቀሩላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማግስቱ ሳኦል ሠራዊቱን ከሦስት ቦታ ከፈለው፤ ሊነጋጋ ሲል የአሞናውያንን ሰፈር ጥሰው በመግባት ፀሓይ ሞቅ እስኪል ድረስ ፈጇቸው። በሕይወት የተረፉትም ሁለት እንኳን ሆነው በአንድ ላይ ሊሆኑ እስከማይችሉ ድረስ ተበታተኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንተ ጋላስ ሳኦል ባረ አሳ ሄዙ ጩጉዋን ሻኬዳ፤ ኡንቱንቱ ሳአይ ዎንትያ ዎደ፥ አሞና አሳቱ ሺቄዳ ሳኣ ገሊደ፥ አዋይ ካዉታና ጋካናዉ አሞና አሳቱዋ ጎራኤድኖ፤ ጎራኤቱሳፐ አቴዳዋንቱ ላኡ አሳይ እትፐ ደኤናዳን ኡባይ ባረዉ ባረዉ ላለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttetsa gallassi Saa'ooli bare asaa heezzu c'uguwaan shaakkeedda; unttunttu sa'ay wonttiyaa wode, Amoona asatuu shiik'eedda sa'aa geliide, away kawuttana gakkanaw Amoona asatuwaa goora"eeddino; goora"etusaappe atteedawanttu laa"u Asay ittippe de'ennaadan ubbay barew barew laaletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas Sa7ooli ba ola asaa heedzdzu kessi shaakkides; gadey wonttana gishin Amoone guta menththi gelidi xalqqey wodhdhana gakkanaashe dippi histtida; shemppora paxa attidayti gidikko nam7u asi issife de7anaas dandayonttaashe gakkanaas laalettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ሳኦሊ ባ ኦላ ኣሳ ሄ ኬሲ ሻኪዴስ፤ ጋዴይ ዎንታና ጊሺን ኣሞኔ ጉታ ሜን ጌሊዲ ጻልቄይ ዎና ጋካናሼ ዲፒ ሂስቲዳ፤ ሼምፖራ ፓጻ ኣቲዳይቲ ጊዲኮ ናምኡ ኣሲ ኢሲፌ ዴኣናስ ዳንዳዮንታሼ ጋካናስ ላሌቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ ሳኦል ባ አሳ ሄ ጩጋን ሻክስ። ኤንቲ ሳእ ዎንትያ ዎደ አሞነ አሳይ ዱንካንዳ ጉታ ገልድ፥ ፃልቀይ ምቻና ጋካናዉ አሞነታ ጎይርዶሶና። ጎይረተፈ አትዳይሳት ናምኡ አስ እስፈ ዶናዳ ባዉ ባዉ ባቃቲስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas Saa7oli ba asaa heedzu cugan shaakis. Enti sa7i wontiya wode Amoone asay dunkaanida gutaa gelidi, xalqey michana gakanaw Amooneta goyridosona. Goyretethaafe attidaysati nam7u asi issife doonnaada baw baw baqaatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ሳኦል ሰራዊቱን ከሦስት ቦታ ከፈለው፤ ሊነጋጋ ሲል፣ የአሞናውያንን ሰፈር ጥሰው በመግባት ፀሓይ ሞቅ እስኪል ድረስ ፈጇቸው። በሕይወት የተረፉትም ሁለት እንኳ ሆነው በአንድ ላይ ሊሆኑ እስከማይችሉ ድረስ ተበታተኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱ ሳኦል ሕዝቡን በሦስት ከፈለ፤ ከማለዳ ጀምሮ ባለው ጊዜ በአሞናውያን ሰፈር ላይ አደጋ ጥለው ፀሐይ እስኪሞቅ ድረስ ፈጁአቸው፤ ከእልቂት የተረፉትም ተበታትነው ለየብቻቸው ሸሹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፅባሒቱ ኸዓ ሳኦል ንህዝቢ እስራኤል ኣብ ሰለስተ ኽፍሊ መቐሎም። ወጋሕታ ምስ ኮነ ኸዓ ናብቲ ሰፈር ኣሞናውያን ኣትዮም፥ ቀትሪ ኽሳዕ ዝኸውን ወቕዕዎም። እቶም ካብኣቶም ዝተረፉ ኸዓ ፋሕ በሉ፤ ነንበይኖም ከዓ ሃደሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ንጽብሒሩ ሳኦል ነቲ ህዝቢ ኣብ ሰለስተ ጭፍራ መቐሎ፡ ብጊዜ ሓለዋ ወጋሕታ ኸኣ ናብቲ ሰፈር ኣትዮም መዓልቲ ኽሳዕ ዚድህር ንዓሞናውያን ቀተልዎም። ኰነ ኸኣ፡ እቶም ካባታቶም ዝተረፉ ኽልተ እኳ ብሓደ ዀይኖም ከይተረፉ ፋሕ በሉ።