1 Samuel 11:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናሓስ እቲ ኣሞናዊ ደይቡ ኣብ ጊልዓድ ኣንጻር ያቤሽ ሰፈረ፣ ኵሎም ሰብ ያቤሽ ድማ ንናሓሽ፦ ምሳና ቃል ኪዳን ውሰድ፣ ንሕና ድማ ከነገልግለካ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ከአንድ ወር በኋላ አሞናዊው ናዖስ መጣ፤ በኢያቢስ ገለዓድም ሰፈረ፤ የኢያቢስም ሰዎች ሁሉ፥ “አሞናዊውን ናዖስን ቃል ኪዳን አድርግልን፤ እኛም እንገዛልሃለን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ከአንድ ወር በኋላ አሞናዊው ናዖስ ወጣ፥ በኢያቢስ ገለዓድም ሰፈረ፤ የኢያቢስም ሰዎች ሁሉ። ቃል ኪዳን አድርግልን፥ እኛም እንገዛልሃለን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሞናዊው ናዖስ ወጥቶ ያቢሽ ገለዓድን ከበባት፤ የያቢሽም ሰዎች ሁሉ ናዖስን፥ “ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርግ፥ እኛም እንገዛልሃለን” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት አግናፐ ጉይያን፥ አሞና ጋድያ ካቲ ናኦስ ደንዲደ፥ ጋላኣደን ደእያ ያቤሻ ካታማ ዶዲደ ኡቴዳ። ያቤሻ አሳይ ኡባይ አ፥ “ኔን ኑናና ቃላ ጫቁዋ ዎ፤ ኑን ነዉ ሞደታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti aginaappe guyyiyaan, Amoona gadiyaa Kaatii Naa'oosi denddiide, Gala'aaden de'iyaa Yaabeesha katamaa dooddiide utteedda. Yaabeesha Asay ubbay Aa, «Neeni nuunanna k'aalaa c'aak'uwaa wotsa; nuuni new moodetana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoone dere as Na7oosey kezidi Yaabuse Gala7aade giddoththides; Yaabuse asay ubbay, «Ne nunara caaqetta; nuni nees haarettana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔ ዴሬ ኣስ ናኦሴይ ኬዚዲ ያቢሴ ጋላኣዴ ጊዶዴስ፤ ያቡሴ ኣሳይ ኡባይ፥ «ኔ ኑናራ ጫቄታ፤ ኑኒ ኔስ ሃሬታና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አጌናፐ ጉየ፥ አሞነ ካዎይ ናኦስ ደንድድ፥ ጋላዳን ደእያ ያበሳ ካታማ ተቅስ። ያበሳ አሳይ፥ “ኔኒ ኑራ ጫቃ፤ ኑኒ ነዉ ሃረታና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi ageenape guye, Amoone kawoy Na7oosi dendidi, Galadan de7iya Yaabesa katamaa teqis. Yaabesa asay, “Neeni nuura caaqa; nuuni new haaretana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሞናዊው ናዖስ ወጥቶ ኢያቢስ ገለዓድን ከበባት፤ የኢያቢስም ሰዎች ሁሉ፣ “ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርግ፣ እኛም እንገዛልሃለን” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአንድ ወር በኋላ የዐሞን ንጉሥ ናዖስ በገለዓድ ግዛት በምትገኘው በያቤሽ ከተማ ላይ ሠራዊቱን በማዝመት ከበባት፤ የያቤሽም ሰዎች ናዖስን “ከእኛ ጋር የውል ስምምነት አድርግ፤ እኛም የአንተ አገልጋዮች እንሆናለን” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ብድሕሪ ሓደ ወርሒ ናዖስ ንጉስ ኣሞናውያን ደዪቡ ነታ ኣብ ገለዓድ ዘላ ኸተማ ኢያቤስ ከበባ። ኵሎም ሰብ ኢያቤስ ከዓ ንናዖስ “ክንግዝአልካስ ኪዳን እተወልና” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናሓሽ ዓሞናዊ ድማ ደዪቡ ንያቤስጊልዓድ ከበባ። ኲሎም ሰብ ያቤስ ከኣ ንናሓሽ፡ ክንግዝኣካስ ኪዳን እተወልና፡ በልዎ። |