1 Samuel 10:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቅድመይ ድማ ናብ ጊልጋል ውረድ። እንሆ ድማ ዝሓርር መስዋእቲ ከቕርብን መስዋእቲ ምስጋና ክስውእን ናባኻትኩም መጺአ ኣለኹ። ክሳብ ኣነ ናባኻ መጺአ እንታይ ክትገብር ከም ዘለካ ክነግረካ ንሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ደገ ክትጸንሕ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፊ​ቴም ወደ ጌል​ገላ ትወ​ር​ዳ​ለህ፤ እኔም እነሆ፥ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት አቀ​ርብ ዘንድ፥ የደ​ኅ​ን​ነ​ት​ንም መሥ​ዋ​ዕት እሠዋ ዘንድ ወደ አንተ እወ​ር​ዳ​ለሁ፤ እኔ ወደ አንተ እስ​ክ​መ​ጣና የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን እስ​ከ​ም​ነ​ግ​ርህ ድረስ ሰባት ቀን ትቈ​ያ​ለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊቴም ወደ ጌልገላ ትወርዳለህ፤ እኔም፥ እነሆ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀርብ ዘንድ፥ የደኅንነትም መሥዋዕት እሠዋ ዘንድ ወደ አንተ እወርዳለሁ፤ እኔ ወደ አንተ እስክመጣና የምታደርገውን እስክነግርህ ድረስ ሰባት ቀን ትቆያለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከፊቴ ቀድመህ ወደ ጌልገላ ውረድ፤ እኔም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የአንድነትት መሥዋዕቱን ለማቅረብ ወደ አንተ እመጣለሁ፤ ወደ አንተ መጥቼ ምን ማድረግ እንዳለብህ እስክነግርህ ድረስ ግን ሰባት ቀን መቆየት አለብህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን ታፐ ስንታደ ገልጋላ አ። ታንካ ቱሙፐ ጹግያ ያርሹዋነ ሳሮተ ያርሹዋ ያርሻናዉ ኔኮ ዱገ ባና። ታን ኔኮ ባደ ኔን ኦናባ ኦዳና ጋካናዉ፥ ላፑን ጋላሳ ጋምኣሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni taappe sintsataade Gelggala aad'd'a. Taanikka tumuppe s'uuggiyaa yarshshuwaanne sarotetsaa yarshshuwaa yarshshanaw neekko duge baana. Taani neekko baade neeni ootsanabaa odana gakkanaw, laappun gallassaa gam"aasa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Taappe sinththatada duge Gelgela wodhdha; tanikka xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho shiishshanaas neekko yaana; gido attiin ta neekko yaada ne ay ooththana bessizaakko ta yootanaashe gakkanaas laappun gallas ne takkana bessees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታፔ ሲንታዳ ዱጌ ጌልጌላ ዎ፤ ታኒካ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ሺሻናስ ኔኮ ያና፤ ጊዶ ኣቲን ታ ኔኮ ያዳ ኔ ኣይ ኦና ቤሲዛኮ ታ ዮታናሼ ጋካናስ ላፑን ጋላስ ኔ ታካና ቤሴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኔኒ ታፐ ስንታዳ ጋልጋላ ዎ። ታኒ ፁሳ ያርሾነ ሳሮተ ያርሾ ያርሻናዉ ኔኮ ባና። ታ ኔኮ ባዳ ነ ኦናባ ኦዳና ጋካናዉ ላፑን ጋላስ ጋምአ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neeni taape sinthatada Galgala wodha. Taani xuussa yarshonne sarotetha yarsho yarshanaw neeko baana. Ta neeko bada ne oothanaba odana gakanaw laapun gallas gam7a” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከፊቴ ቀድመህ ወደ ጌልገላ ውረድ፤ እኔም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕቱን ለማቅረብ ወደ አንተ እመጣለሁ፤ ነገር ግን ወደ አንተ መጥቼ ምን ማድረግ እንዳለብህ እስክነግርህ ድረስ ሰባት ቀን መቈየት አለብህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሚቃጠለውንና የደኅንነት መሥዋዕት ለማቅረብ አንተን ወደማገኝበት ወደ ጌልጌላ ቀድመኸኝ ትሄዳለህ፤ እኔ መጥቼ ምን ማድረግ እንደሚገባህ እስክነግርህ ድረስ ለሰባት ቀን በዚያው ቈይ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ቅድመይ ናብ ጌልገላ ውረድ፤ እንሆ ኸዓ ኣነ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዕርግ፥ መስዋእቲ ምስጋና ድማ ኽስውእ ናባኻ ኽወርድ እየ። ናባኻ መፂአ እትገብሮ ኽሳዕ ዝነግረካ ግና ሸውዓተ መዓልቲ ኽትፀንሕ ኢኻ።”
Amharic Tigrinya 2011 ቅድመይ ናብ ጊልጋል ክትወርድ ኢኻ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣነ ዚሐርር መስዋእቲ ኸዕርግ፡ መስዋእቲ ምስጋና ድም ክስውእ ናባኻ ኽወርድ እየ። ናባኻ መጺኤ እትገብሮ ኽሳዕ ዝነግረካ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ኽትጸንሕ ኢኻ።