1 Samuel 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቅድመይ ድማ ናብ ጊልጋል ውረድ። እንሆ ድማ ዝሓርር መስዋእቲ ከቕርብን መስዋእቲ ምስጋና ክስውእን ናባኻትኩም መጺአ ኣለኹ። ክሳብ ኣነ ናባኻ መጺአ እንታይ ክትገብር ከም ዘለካ ክነግረካ ንሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ደገ ክትጸንሕ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፊቴም ወደ ጌልገላ ትወርዳለህ፤ እኔም እነሆ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀርብ ዘንድ፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት እሠዋ ዘንድ ወደ አንተ እወርዳለሁ፤ እኔ ወደ አንተ እስክመጣና የምታደርገውን እስከምነግርህ ድረስ ሰባት ቀን ትቈያለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በፊቴም ወደ ጌልገላ ትወርዳለህ፤ እኔም፥ እነሆ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀርብ ዘንድ፥ የደኅንነትም መሥዋዕት እሠዋ ዘንድ ወደ አንተ እወርዳለሁ፤ እኔ ወደ አንተ እስክመጣና የምታደርገውን እስክነግርህ ድረስ ሰባት ቀን ትቆያለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፊቴ ቀድመህ ወደ ጌልገላ ውረድ፤ እኔም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የአንድነትት መሥዋዕቱን ለማቅረብ ወደ አንተ እመጣለሁ፤ ወደ አንተ መጥቼ ምን ማድረግ እንዳለብህ እስክነግርህ ድረስ ግን ሰባት ቀን መቆየት አለብህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን ታፐ ስንታደ ገልጋላ አ። ታንካ ቱሙፐ ጹግያ ያርሹዋነ ሳሮተ ያርሹዋ ያርሻናዉ ኔኮ ዱገ ባና። ታን ኔኮ ባደ ኔን ኦናባ ኦዳና ጋካናዉ፥ ላፑን ጋላሳ ጋምኣሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni taappe sintsataade Gelggala aad'd'a. Taanikka tumuppe s'uuggiyaa yarshshuwaanne sarotetsaa yarshshuwaa yarshshanaw neekko duge baana. Taani neekko baade neeni ootsanabaa odana gakkanaw, laappun gallassaa gam"aasa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Taappe sinththatada duge Gelgela wodhdha; tanikka xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho shiishshanaas neekko yaana; gido attiin ta neekko yaada ne ay ooththana bessizaakko ta yootanaashe gakkanaas laappun gallas ne takkana bessees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታፔ ሲንታዳ ዱጌ ጌልጌላ ዎ፤ ታኒካ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ሺሻናስ ኔኮ ያና፤ ጊዶ ኣቲን ታ ኔኮ ያዳ ኔ ኣይ ኦና ቤሲዛኮ ታ ዮታናሼ ጋካናስ ላፑን ጋላስ ኔ ታካና ቤሴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኔኒ ታፐ ስንታዳ ጋልጋላ ዎ። ታኒ ፁሳ ያርሾነ ሳሮተ ያርሾ ያርሻናዉ ኔኮ ባና። ታ ኔኮ ባዳ ነ ኦናባ ኦዳና ጋካናዉ ላፑን ጋላስ ጋምአ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neeni taape sinthatada Galgala wodha. Taani xuussa yarshonne sarotetha yarsho yarshanaw neeko baana. Ta neeko bada ne oothanaba odana gakanaw laapun gallas gam7a” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከፊቴ ቀድመህ ወደ ጌልገላ ውረድ፤ እኔም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕቱን ለማቅረብ ወደ አንተ እመጣለሁ፤ ነገር ግን ወደ አንተ መጥቼ ምን ማድረግ እንዳለብህ እስክነግርህ ድረስ ሰባት ቀን መቈየት አለብህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚቃጠለውንና የደኅንነት መሥዋዕት ለማቅረብ አንተን ወደማገኝበት ወደ ጌልጌላ ቀድመኸኝ ትሄዳለህ፤ እኔ መጥቼ ምን ማድረግ እንደሚገባህ እስክነግርህ ድረስ ለሰባት ቀን በዚያው ቈይ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ቅድመይ ናብ ጌልገላ ውረድ፤ እንሆ ኸዓ ኣነ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዕርግ፥ መስዋእቲ ምስጋና ድማ ኽስውእ ናባኻ ኽወርድ እየ። ናባኻ መፂአ እትገብሮ ኽሳዕ ዝነግረካ ግና ሸውዓተ መዓልቲ ኽትፀንሕ ኢኻ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቅድመይ ናብ ጊልጋል ክትወርድ ኢኻ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣነ ዚሐርር መስዋእቲ ኸዕርግ፡ መስዋእቲ ምስጋና ድም ክስውእ ናባኻ ኽወርድ እየ። ናባኻ መጺኤ እትገብሮ ኽሳዕ ዝነግረካ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ኽትጸንሕ ኢኻ። |