1 Samuel 10:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ናብቲ ኵርባ ኣምላኽ ክትመጽእ ኢኻ፣ ኣበይ እዩ እቲ ሓለዋ ፍልስጥኤማውያን። ናብታ ኸተማ ምስ ኣተኻ ድማ፡ ኣብ ቅድሚኦም በገናን ድፋዕን ሻምብቆን ሻምብቆን ሒዞም ካብ ላዕሊ ዝወርዱ ብዙሓት ነብያት ክትረክብ ኢኻ። ንሳቶም ከኣ ኪንበዩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ያም በኋላ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ጭፍራ ወዳ​ለ​በት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኮረ​ብታ ትመ​ጣ​ለህ፤ በዚ​ያም ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ዊው ናሴብ አለ፤ ወደ​ዚ​ያም ወደ ከተ​ማ​ዪቱ በደ​ረ​ስህ ጊዜ በገ​ናና ከበሮ፥ እም​ቢ​ል​ታና መሰ​ንቆ ይዘው ትን​ቢት እየ​ተ​ና​ገሩ ከኰ​ረ​ብ​ታው መስ​ገጃ የሚ​ወ​ርዱ የነ​ቢ​ያ​ትን ጉባኤ ታገ​ኛ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚያም በኋላ የፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ኮረብታ ትመጣለህ፤ ወደዚያም ወደ ከተማይቱ በደረስህ ጊዜ፥ በገናና ከበሮ እምቢልታና መሰንቆ ይዘው ትንቢት እየተናገሩ ከኮረብታው መስገጃ የሚወርዱ የነቢያት ጉባኤ ያገኙሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያ በኋላ የፍልስጥኤማውያን ጦር ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ተራራ ወደ ጊብዓ ትሄዳለህ። ወደ ከተማዪቱ እንደ ደረስክም የነቢያት ጉባኤ በበገና፥ በከበሮ፥ በዋሽንትና በመሰንቆ ታጅበው ትንቢት እየተናገሩ ከማምለኪያው ኰረብታ ላይ ሲወርዱ ታገኛቸዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ጭታይ ደእያ ጾሳ ግብኣ ግያ ካታማ ባና። ኔን ሄ ካታማ ጋክያ ዎደ፥ ዲና ካራቡዋና፥ ፑላልያናነ ማስንቁዋና ካኢድነ ትምቢትያ ኦዲደ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣፐ ዱገ ዎያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጩጉዋና ጋከታናሳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaappe guyyiyaan, neeni Piliss's'eema olanchchatuu c'itay de'iyaa S'oossaa Gib'aa giyaa katamaa baana. Neeni he katamaa gakkiyaa wode, diitsaana karabuwaana, pulaaliyaananne maasink'k'uwaanna kaa'iiddinne timbbitiyaa odiidde, goynniyaa d'ok'k'a sa'aappe duge wod'd'iyaa timbbitiyaa odiyaawanttu c'uguwaana gakettanaassa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessafe guye neni Filisxeeme olanchchati dizaso Xoossa zumaa Gibi7a kezana; ne katamayo gakkida mala nabeta duulatay, maasinqon, karaben, dinkeninne diiththan azhabettidi tinbite yootishe zumbullaan goynnizasoppe duge wodhdhishin ne istta demmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ፊሊስጼሜ ኦላንቻቲ ዲዛሶ ጾሳ ዙማ ጊቢኣ ኬዛና፤ ኔ ካታማዮ ጋኪዳ ማላ ናቤታ ዱላታይ፥ ማሲንቆን፥ ካራቤን፥ ዲንኬኒኔ ዲን ኣዣቤቲዲ ቲንቢቴ ዮቲሼ ዙምቡላን ጎይኒዛሶፔ ዱጌ ዎሺን ኔ ኢስታ ዴማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳፈ ጉየ፥ ኔኒ ፍልስፄመ ኦላንቾታ ጩጋይ ደእያ ፆሳ ደርያ ግብአ ባና። ኔኒ ሄ ካታማ ጋክያ ዎደ ዲራ ካራቦራ፥ ሱሱልኤነ ዛየ ፑንድ ካእሸነ ትንብተ ኦድሸ፥ ጎይኖ በሳፈ ዎያ ናበ ጩጋራ ጋሄታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessafe guye, neeni Filisxeeme olanchota cugay de7iya Xoossa deriya Gib7a baana. Neeni he katamaa gakiya wode diithara karaabora, suusul7enne zaye punnidi kaa7ishenne tinbite odishe, goyinno bessaafe wodhiya nabe cugara gahetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከዚያ በኋላ የፍልስጥኤማውያን ጦር ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ተራራ ወደ ጊብዓ ትሄዳለህ። ወደ ከተማዪቱ እንደ ደረስህም የነቢያት ጉባኤ በመሰንቆ፣ በከበሮ፣ በእንቢልታና በበገና ታጅበው ትንቢት እየተናገሩ ከማምለኪያው ኰረብታ ላይ ሲወርዱ ታገኛቸዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም አልፈህ የፍልስጥኤማውያን ጦር ሰፈር ወደሚገኝበት ጊብዓ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ እግዚአብሔር ኮረብታ ትመጣለህ፤ ወደ ከተማይቱም መግቢያ በር በምትደርስበትም ጊዜ በኮረብታው ላይ መሥዋዕት አቅርበው የሚመለሱ የነቢያትን ጉባኤ ታገኛለህ፤ እነርሱም በገና እየደረደሩ፥ ከበሮ እየመቱ፥ ዋሽንት እየነፉ፥ በመሰንቆ ዜማ ሲዘምሩና ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ትንቢት ሲናገሩ ታገኛቸዋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ድሕሪዙይ ናብቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ዘለውዎ ዀረብታ እግዚኣብሄር ክትበፅሕ ኢኻ። ናብታ ኸተማ ኽትኣቱ እንተለኻ ድማ፥ ብበገናን ከበሮን እምብልታን መሰንቆን ዝተሰነዩ ጉባኤ ነቢያት፥ ካብቲ ኣብ በሪኽ ዘሎ መስገዲ እንትወርዱ ኽትረክብ ኢኻ፤ ንሳቶም ከዓ ኽንበዩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ናብቲ ዘብዔኛታት ፍልስጥኤማውያን ዘለውዎ ዂርባ ኣምላኽ ክትመጽእ ኢኻ። ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ናብታ ኸተማ ኽትኣቱ ኸሎኻ፡ ኣብኣ እኩባት ነብያት ቀቅድሚኦም ድማ በገናን ከበሮን እምብልታን መሰንቆን ገይሮም፡ ካብሪ በሪኽ ኪወርዱ ኽትረክብ ኢኻ፡ ንሳቶም ከኣ ኪንበዩ እዮም።