1 Samuel 10:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ብልያል ግና፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ብኸመይ ኬድሕነና እዩ፧ ንሳቶም ድማ ንዒቖም፡ ህያብ ድማ ኣየምጽኡሉን። ንሱ ግን ስቕ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፉ​ዎች ሰዎች ግን፥ “ያድ​ነን ዘንድ ይህ ሰው ማን ነው?” ብለው ናቁት፤ እጅ መን​ሻም አላ​መ​ጡ​ለ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምናምንቴዎች ሰዎች ግን። ይህ ሰው እንዴት ያድነናል? ብለው ናቁት፥ እጅ መንሻም አላመጡለትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንዳንድ ሥርዓተ አልባዎች ግን፥ “እንዲህ ያለ ሰው እንዴት ሊያድነን ይችላል?” በማለት ናቁት፤ ስጦታም አላመጡለትም። ሳኦል ግን ዝም አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እት እት ጬጮ አሳቱ፥ “ሀ ብታኒ ኑና ዋቲደ አሻኔ?” ያጌድኖ፤ ኡንቱንቱ አ ካደ፥ አዉ አይነ እሞታ እምበይክኖ። ሽን ሳኦል ጮኡ ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin itti itti c'eec'o asatuu, «Ha bitanii nuuna wootiide ashshanee?» yaageeddino; unttunttu Aa kad'iide, aw aynne imotaa immibeykkino. Shin Saa'ooli c'o"u geedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi issi shufuro asati, «Hayssa mala asi nuna ashshana dandayzee?» giidi iza kadhida; izas aykko imotakka ehibeettenna; Sa7ooli gidikko co7u gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኢሲ ሹፉሮ ኣሳቲ፥ «ሃይሳ ማላ ኣሲ ኑና ኣሻና ዳንዳይዜ?» ጊዲ ኢዛ ካዳ፤ ኢዛስ ኣይኮ ኢሞታካ ኤሂቤቴና፤ ሳኦሊ ጊዲኮ ጮኡ ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስ እስ ፓና አሳት፥ “ሀ አደይ ኑና ዋትድ አሻኔ?” ያግዶሶና። ኤንቲ እያ ካድ፥ እያዉ አይ እሞታካ እምቦኮና። ሽን ሳኦል ስእ ግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin issi issi pathonna asati, “Ha addey nuna waatidi ashshanee?” yaagidosona. Enti iya kadhidi, iyaw ay imotaka immibookona. Shin Saa7oli si77i gis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንዳንድ ምናምንቴ ሰዎች ግን፣ “እንዲህ ያለ ሰው እንዴት ሊያድነን ይችላል?” በማለት ናቁት፤ ስጦታም አላመጡለትም። ሳኦል ግን ዝም አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን አንዳንድ ሥርዓተ አልባዎች “አሁን ይህ ሰው እኛን ለማዳን ይችላል?” ተባባሉ፤ እርሱንም በመናቅ ምንም ዐይነት ገጸ በረከት ሳያመጡለት ቀሩ። ሳኦል ግን ዝም አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓድሓደ ኽፉኣት ሰባት ግና “እዙይ ደኣ ኸመይ ገይሩ ኸድሕነና እዩ?” ኢሎም ስለ ዝነዓቕዎ፥ ገፀ በረኸት ኣይሃብዎን። ንሱ ግና ኸም ዘይሰምዐ ኾነ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ብልያል ግና፡ እዚ ደኣ ኸመይ ገይሩ ኼድሕነና እዩ፡ ኢሎም ነዐቕዎ እሞ፡ ገጽ በረኸት ኣይሀብዎን። ንሱ ግና ከም ዘይሰምዔ ዀነ።