1 Samuel 10:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል ንህዝቢ መገዲ እታ መንግስቲ ነገሮም፡ ኣብ መጽሓፍ ጽሒፉ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣንበሮ። ሳሙኤል ድማ ንዅሉ ህዝቢ ነፍሲ ወከፍ ናብ ቤቱ ሰደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም የን​ጉ​ሡን ሥር​ዐት ነገ​ራ​ቸው፤ በመ​ጽ​ሐ​ፍም ጻፈው፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት አኖ​ረው። ሳሙ​ኤ​ልም ሕዝ​ቡን ሁሉ ወደ እየ​ቤ​ታ​ቸው አሰ​ና​በ​ታ​ቸው። ሕዝ​ቡም ሁሉ ወደ እየ​ቤ​ታ​ቸው ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም የመንግሥቱን ወግ ነገረ፥ በመጽሐፍም ጻፈው በእግዚአብሔርም ፊት አኖረው። ሳሙኤልም ሕዝቡን ሁሉ ወደ እየቤታቸው አሰናበታቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም ለንጉሥ የሚገባውን ተግባርና ሥርዓት ለሕዝቡ ገልጦ ካስረዳ በኋላ በመጽሐፍ ጽፎ በጌታ ፊት አኖረው። ከዚህ በኋላ ሳሙኤል እያንዳንዱን ሰው ወደየቤቱ አሰናበተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳመል ካዉተ ዎጋ አሳዉ ኦዴዳ፤ ጻጸትያ ማጻፋን ሄ ዎጋ ጻፊደ፥ መና ጎዳይ ስንን ዎዳ። ሳመል አሳ ኡባ ሁጲያን ሁጲያን አ ሶ አ ሶ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Sammeeli kawutetsaa wogaa asaw odeedda; s'aas'ettiyaa mas'aafan he wogaa s'aafiide, Med'inaa Goday sintsan wotseedda. Sammeeli asaa ubbaa huup'iyaan huup'iyaan Aa soo Aa soo yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameelikka kawos bessiza wogaanne maaraa deraas qonccisidaappe guye maxaafan xaafidi GODAA sinththan woththides; hessafe guye Sameeli asaa ubbaa baso baso baana mala yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊካ ካዎስ ቤሲዛ ዎጋኔ ማራ ዴራስ ቆንጪሲዳፔ ጉዬ ማጻፋን ጻፊዲ ጎዳ ሲንን ዎዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ኣሳ ኡባ ባሶ ባሶ ባና ማላ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሳሜል ካዎተ ዎጋ አሳስ ኦድስ፤ ፃ ማፃፋን ሄ ዎጋ ፃፍድ ጎዳ ስንን ዎስ። ያትድ ሳሜል አሳ ኡባ ባ ሶ ሶ ሞይዝስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Sameeli kawotetha wogaa asaas odis; xaatha maxaafan he wogaa xaafidi Godaa sinthan wothis. Yaatidi Sameeli asa ubbaa ba soo soo moyzis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም ለንጉሥ የሚገባውን ወግና ሥርዐት ለሕዝቡ ገልጦ ካስረዳ በኋላ በመጽሐፍ ጽፎ በእግዚአብሔር ፊት አኖረው። ከዚህ በኋላ ሳሙኤል እያንዳንዱን ሰው ወደየቤቱ አሰናበተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም ለሕዝቡ፥ ለአንድ ንጉሥ ሊደረግለት የሚገባውን ሥርዓት አስረዳቸው፤ ያንንም በመጽሐፍ ጽፎ በእግዚአብሔር ፊት አስቀመጠው፤ ከዚያም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ ወደየቤቱ አሰናበተ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ነቶም ህዝቢ ሕግታት መንግስቲ ነገሮም፤ ኣብ መፅሓፍ ፅሒፉ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንበሮ። ሽዑ ሳሙኤል ነቲ ዅሉ ህዝቢ ንነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ሰደዶ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሳሙኤል ነቲ ህዝቢ ሕጋጋት መንግስቲ ነገሮ፡ ኣብ መጽሓፍ ጽሒፉ ኸኣ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንበሮ። ሳሙኤል ድማ ንብዘሎ እቲ ህዝቢ ንነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ሰደዶ።