1 Samuel 10:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል ንዅሉ እቲ ህዝቢ፡ ነቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮዶ፡ ኣብ መንጎ ኵሉ ህዝቢ ከምኡ ዚመስል የልቦንዶ ትርእይዎ ኣለኹም፧ ኩሉ ህዝቢ ድማ ጨደረ፡ ንጉስ ንንጉስ የድሕኖ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ለሕ​ዝቡ ሁሉ፥ “ከሕ​ዝቡ ሁሉ እር​ሱን የሚ​መ​ስል እንደ ሌለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመ​ረ​ጠ​ውን ታያ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ፥ “ንጉሥ ሕያው ይሁን” እያሉ እል​ልታ አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ለሕዝቡ ሁሉ። ከሕዝቡ ሁሉ እርሱን የሚመስል እንደሌለ እግዚአብሔር የመረጠውን ታያላችሁን? አላቸው፤ ሕዝቡም ሁሉ። ንጉሥ ሕያው ይሁን እያሉ እልልታ አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም መላውን ሕዝብ፥ “ጌታ የመረጠውን ሰው አያችሁን? ከሕዝቡ ሁሉ የሚስተካከለው ማንም የለም” አለ። ከዚያም ሕዝቡ፥ “ረጅም ዕድሜ ለንጉሡ ይሁን!” ብሎ ጮኸ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል አሳ ኡባዉ፥ “መና ጎዳይ ዶሬዳ ብታንያ በኢቴ? ሀ አሳ ግዶን አ ማላትያባይ ኦንነ ቱሙ ባዋ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ አሳይ ኡባይ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ “ካትያ ሸምፑ ጋምኦ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli asaa ubbaw, «Med'inaa Goday dooreedda bitaniyaa be'iitee? Ha asaa giddon Aa malatiyaabay ooninne tumu baawa» yaageedda. Hewaappe guyye Asay ubbay bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiidde, «Kaatiyaa shemppu gam"o» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameelikka kumeththa dereza, «GODAY dooridayssa beyeetii? Deraa ubbaa giddon izara giniza asi deenna» gides; derezi ba qaala dhoqqu histtidi, «Kawoy mernaas kawoto!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊካ ኩሜ ዴሬዛ፥ «ጎዳይ ዶሪዳይሳ ቤዬቲ? ዴራ ኡባ ጊዶን ኢዛራ ጊኒዛ ኣሲ ዴና» ጊዴስ፤ ዴሬዚ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ካዎይ ሜርናስ ካዎቶ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል አሳኮ፥ “ጎዳይ ዶርዳ አድያ በእቴ? እያ ዳንያ አስ ሀ አሳ ግዶን ኦንካ ባዋ” ያግስ። አሳ ኡባይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ካዎይ ብራታ ቱስ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli asaako, “Goday doorida addiya be7itee? Iya daaniya asi ha asa giddon oonika baawa” yaagis. Asa ubbay banta qaala dhoqu oothidi, “Kawoy birata tuussi gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም መላውን ሕዝብ፣ “ እግዚአብሔር የመረጠውን ሰው አያችሁን? ከሕዝቡ ሁሉ የሚስተካከለው ማንም የለም” አለ። ከዚያም ሕዝቡ፣ “ንጉሡ ለዘላለም ይኑር!” ብሎ ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም ሕዝቡን “እግዚአብሔር የመረጠው ሰው እነሆ ይህ ነው! ከእኛም መካከል እርሱን የሚስተካከለው የለም” አለ። ሕዝቡም ሁሉ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው “ረጅም ዕድሜ ለንጉሡ ይሁን!” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ ንዅሎም እቶም ህዝቢ “እቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮ፥ ኣብ ኵሉ ህዝቢ ኸምኡ ዝበለ ኸም ዘየለ፥ ርኢኹምዶ?” በሎም። ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ “ንጉስ ህያው ይኹን” እናበሉ ዕልል በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ ንዂሎም እቶም ህዝቢ፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝሐረዮ፡ ኣብ ኲሉ ህብዚ ኸምኡ ዝበለ ኸም ዜልቦ ርኢኹምዶ በሎም። ብዘለው እቶም ህዝቢ ኸኣ፡ ንጉስ ህያው ይኹን፡ እናበሉ እልል በሉ።