1 Samuel 10:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሳሙኤል ንዅሉ እቲ ህዝቢ፡ ነቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮዶ፡ ኣብ መንጎ ኵሉ ህዝቢ ከምኡ ዚመስል የልቦንዶ ትርእይዎ ኣለኹም፧ ኩሉ ህዝቢ ድማ ጨደረ፡ ንጉስ ንንጉስ የድሕኖ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ለሕዝቡ ሁሉ፥ “ከሕዝቡ ሁሉ እርሱን የሚመስል እንደ ሌለ እግዚአብሔር የመረጠውን ታያላችሁን?” አላቸው፤ ሕዝቡም ሁሉ፥ “ንጉሥ ሕያው ይሁን” እያሉ እልልታ አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ለሕዝቡ ሁሉ። ከሕዝቡ ሁሉ እርሱን የሚመስል እንደሌለ እግዚአብሔር የመረጠውን ታያላችሁን? አላቸው፤ ሕዝቡም ሁሉ። ንጉሥ ሕያው ይሁን እያሉ እልልታ አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም መላውን ሕዝብ፥ “ጌታ የመረጠውን ሰው አያችሁን? ከሕዝቡ ሁሉ የሚስተካከለው ማንም የለም” አለ። ከዚያም ሕዝቡ፥ “ረጅም ዕድሜ ለንጉሡ ይሁን!” ብሎ ጮኸ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል አሳ ኡባዉ፥ “መና ጎዳይ ዶሬዳ ብታንያ በኢቴ? ሀ አሳ ግዶን አ ማላትያባይ ኦንነ ቱሙ ባዋ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ አሳይ ኡባይ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ “ካትያ ሸምፑ ጋምኦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli asaa ubbaw, «Med'inaa Goday dooreedda bitaniyaa be'iitee? Ha asaa giddon Aa malatiyaabay ooninne tumu baawa» yaageedda. Hewaappe guyye Asay ubbay bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiidde, «Kaatiyaa shemppu gam"o» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameelikka kumeththa dereza, «GODAY dooridayssa beyeetii? Deraa ubbaa giddon izara giniza asi deenna» gides; derezi ba qaala dhoqqu histtidi, «Kawoy mernaas kawoto!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊካ ኩሜ ዴሬዛ፥ «ጎዳይ ዶሪዳይሳ ቤዬቲ? ዴራ ኡባ ጊዶን ኢዛራ ጊኒዛ ኣሲ ዴና» ጊዴስ፤ ዴሬዚ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ካዎይ ሜርናስ ካዎቶ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል አሳኮ፥ “ጎዳይ ዶርዳ አድያ በእቴ? እያ ዳንያ አስ ሀ አሳ ግዶን ኦንካ ባዋ” ያግስ። አሳ ኡባይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ካዎይ ብራታ ቱስ ግዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli asaako, “Goday doorida addiya be7itee? Iya daaniya asi ha asa giddon oonika baawa” yaagis. Asa ubbay banta qaala dhoqu oothidi, “Kawoy birata tuussi gido” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም መላውን ሕዝብ፣ “ እግዚአብሔር የመረጠውን ሰው አያችሁን? ከሕዝቡ ሁሉ የሚስተካከለው ማንም የለም” አለ። ከዚያም ሕዝቡ፣ “ንጉሡ ለዘላለም ይኑር!” ብሎ ጮኸ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም ሕዝቡን “እግዚአብሔር የመረጠው ሰው እነሆ ይህ ነው! ከእኛም መካከል እርሱን የሚስተካከለው የለም” አለ። ሕዝቡም ሁሉ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው “ረጅም ዕድሜ ለንጉሡ ይሁን!” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ንዅሎም እቶም ህዝቢ “እቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮ፥ ኣብ ኵሉ ህዝቢ ኸምኡ ዝበለ ኸም ዘየለ፥ ርኢኹምዶ?” በሎም። ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ “ንጉስ ህያው ይኹን” እናበሉ ዕልል በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ንዂሎም እቶም ህዝቢ፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝሐረዮ፡ ኣብ ኲሉ ህብዚ ኸምኡ ዝበለ ኸም ዜልቦ ርኢኹምዶ በሎም። ብዘለው እቶም ህዝቢ ኸኣ፡ ንጉስ ህያው ይኹን፡ እናበሉ እልል በሉ። |