1 Samuel 10:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ንዅሎም ነገድ እስራኤል ምስ ኣቕረቦም ድማ፡ ነገድ ብንያም ተታሕዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ነገ​ዶች ሁሉ አቀ​ረበ፤ ዕጣ​ውም በብ​ን​ያም ወገን ላይ ወደቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም የእስራኤልን ነገዶች ሁሉ አቀረበ፥ ዕጣውም በብንያም ነገድ ላይ ወደቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል የእስራኤልን ነገዶች ሁሉ ባቀረበ ጊዜ፥ የብንያም ነገድ ተመረጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዎ ሳመል እስራኤልያ ዛርያ ኡባ አና፥ ሳማይ ቢንያማ ዛርያን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewoo Sammeeli Israa'eeliyaa zariyaa ubbaa aatsina, saamay Biiniyaama zariyaan wod'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Sameeli Isra7eele qommota ubbaa shiishshiin Biniyaame qommoy doorettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባ ሺሺን ቢኒያሜ ቆሞይ ዶሬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል እስራኤለ ዛረ ሺሽን፥ ብንያመ ኮቻይ ዶረትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Isra7eele zare shiishin, Biniyaame kochay dooretis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል የእስራኤልን ነገዶች ሁሉ ባቀረበ ጊዜ፣ የብንያም ነገድ ተመረጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሳሙኤል እያንዳንዱ ነገድ ወደ ፊት እንዲቀርብ አደረገ፤ የብንያምም ነገድ በዕጣ ተመረጠ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ከዓ ንዅሎም ነገዳት እስራኤል ኣቕረቦም፤ እቲ ዕፃ ድማ ኣብ ልዕሊ ነገድ ብንያም ወደቐ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ከኣ ንዂሎም ነገዳት እስራኤል ኣቕረቦም፡ እቲ ዕጭ ድማ ኣብ ነገድ ብንያም በጽሔ።