1 Samuel 10:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሎሚ ሓዲግኩምኒ፡ ኣብ መቓብር ራሄል፡ ኣብ ዶብ ብንያም ኣብ ሰልሳ፡ ክልተ ሰባት ክትረኽቡ ኢኹም። ንሳቶም ድማ፡ እቶም ክትደልዮም ዝኸድካ ኣእዱግ ተረኺቦም፡ ክብሉኻ እዮም። እንሆ ድማ ኣቦኻ ሓልዮት ኣእዱግ ገዲፉ ሓዘነልካ እሞ፡ ንወደይ እንታይ ክገብሮ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዛሬ ከእኔ በተ​ለ​የህ ጊዜ በብ​ን​ያም ግዛት በቤ​ቴል አው​ራጃ በራ​ሔል መቃ​ብር አጠ​ገብ ሁለት ሰዎች እየ​ቸ​ኰሉ ሲሄዱ ታገ​ኛ​ለህ፤ እነ​ር​ሱም፦ ልት​ፈ​ል​ጉ​አ​ቸው ሂዳ​ችሁ የነ​በ​ራ​ች​ሁ​ላ​ቸው አህ​ዮች ተገ​ኝ​ተ​ዋል፤ እነ​ሆም፥ አባ​ትህ ስለ አህ​ዮቹ ማሰብ ትቶ፦ የል​ጄን ነገር እን​ዴት አደ​ር​ጋ​ለሁ? እያለ ስለ እና​ንተ ይጨ​ነ​ቃል ይሉ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛሬ ከእኔ በተለየህ ጊዜ በብንያም ዳርቻ በጼልጻህ አገር ባለው በራሔል መቃብር አጠገብ ሁለት ሰዎች ታገኛለህ፤ እነርሱም። ልትሻቸው ሄደህ የነበርህላቸ አህዮች ተገኝተዋል፤ እነሆም፥ አባትህ ስለ አህዮች ማሰብ ትቶ። የልጄን ነገር እንዴት አደርጋለሁ? እያለ ስለ እናንተ ይጨነቃል ይሉሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዛሬ ከእኔ ተለይተህ ስትሄድ፥ በብንያም ወሰን ላይ በምትገኘው ጼልጻህ በተባለች ስፍራ በራሔል መቃብር አጠገብ ሁለት ሰዎች ታገኛለህ። እነርሱም፥ ‘የምትፈልጋቸው አህዮች ተገኝተዋል፤ አሁን አባትህ ስለ አህዮቹ ማሰቡን ትቶ፥ ስለ ልጄ ምን ባደርግ ይሻለኛል?’ እያለ በመጨነቅ ላይ ነው” ይሉሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሀቼ ታፐ ሻከትያ ዎደ፥ ራሄል ዱፉዋ ማታን፥ ቢንያማ ዛዋን ደእያ ጸልጻሀ ግያ ሳኣን ላኡ አሳቱዋና ጋከታናሳ ኡንቱንቱ ኔና፥ ‘ኔን ኮሻ ቤዳ ሀረቱ ቤቴድኖ፤ ሀእ ነ አዉ ሀረቱዋ ቆፕያዋ አጊደ፥ “ታ ናአይ ዬዳ፤ ሽን ዋኖሻ?” ያጊደ ነባ ህርጌ’ ያጊደ ኦዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni hachche taappe shaakettiyaa wode, Raaheeli duufuwaa matan, Biiniyaama zawaan de'iyaa S'els's'aaha giyaa sa'aan laa"u asatuwaana gakettanaassa unttunttu neena, ‹Neeni koshshaa beedda haretuu beetteeddino; ha"i ne aawuu haretuwaa k'oppiyaawaa aggiide, «Ta na'ay d'ayeedda; shin waanooshsha?» yaagiidde nebaa hirggee› yaagiide odanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hach ne taappe shaaketta bishin Biniyaame dhassan diza Xelxaho geetettizason diza Eraheeli duufo achchan diza nam7u asatara ne gayttana; isttika, ‹Ne koyza hareti beettida; ha7i ne aaway haretas qoppizayssa aggidi ta naaza gishshas ta ay ooththiin kiyanee? gishe ceecen dees› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃች ኔ ታፔ ሻኬታ ቢሺን ቢኒያሜ ሳን ዲዛ ጼልጻሆ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ኤራሄሊ ዱፎ ኣቻን ዲዛ ናምኡ ኣሳታራ ኔ ጋይታና፤ ኢስቲካ፥ ‹ኔ ኮይዛ ሃሬቲ ቤቲዳ፤ ሃኢ ኔ ኣዋይ ሃሬታስ ቆፒዛይሳ ኣጊዲ ታ ናዛ ጊሻስ ታ ኣይ ኦን ኪያኔ? ጊሼ ጬጬን ዴስ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ሀች ታፐ ሻከታዳ ብያ ዎደ ራሄል ዱፉዋ ማታን ብንያመ ዛዋን ደእያ ፃልፃሀ ጌተትያ በሳን ናምኡ አሳታራ ጋሄታና። ኤንቲ ነና፥ ‘ነ ኮያናዉ ብዳ ሀረት በንትዶሶና፤ ሀእ ነ አዋይ ሀረታ ቆፐይሳ አግድ፥ ታ ናአይ ዋንደሻ?’ ያግድ ነዉ ህርጌስ” ያግድ ኦዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni hachi taape shaaketada biya wode Raheeli duufuwa matan Biniyaame zawan de7iya Xalxaha geetetiya bessan nam7u asatara gahetana. Enti nena, ‘Ne koyanaw bida hareti bentidosona; ha77i ne aaway hareta qopeysa aggidi, ta na7ay waanidesha?’ yaagidi new hirgees” yaagidi odana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዛሬ ከእኔ ተለይተህ ስትሄድ፣ በብንያም ወሰን ላይ በምትገኘው ጼልጻህ በተባለች ስፍራ በራሔል መቃብር አጠገብ ሁለት ሰዎች ታገኛለህ። እነርሱም፣ ‘የምትፈልጋቸው አህዮች ተገኝተዋል፤ አሁን አባትህ ስለ አህዮቹ ማሰቡን ትቶ፣ “ስለ ልጄ ምን ባደርግ ይሻለኛል?” እያለ በመጨነቅ ላይ ነው’ ይሉሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዛሬ ከእኔ ተለይተህ በምትሄድበት ጊዜ፥ በብንያም ግዛት በሚገኘው ጼልጻሕ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ባለው በራሔል መቃብር አጠገብ ሁለት ሰዎች ታገኛለህ፤ እነርሱም ስትፈልጋቸው የነበሩ አህዮች መገኘታቸውንና አባትህም ስለ እነርሱ ማሰቡን ትቶ ስለ አንተ በመጨነቅ ‘እንግዲህ ስለ ልጄ ምን ላድርግ’ እያለ በመጠየቅ ላይ መሆኑን ይነግሩሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሎሚ ኻባይ ምስ ከድካ፥ ኣብ ጥቓ መቓብር ራሄል፥ ኣብ ወሰን ብንያም ኣብ ፄልፃሕ ዝበሃል ቦታ ኽልተ ሰባት ክትረክብ ኢኻ፤ ንሳቶም ከዓ ‘እተን ክትደልየን ኬድካ ዝነበርካ ኣእዱግ ተረኺበን፤ እንሆ ድማ ኣቦኻ ብዛዕባ እተን ኣእዱግ ምሕሳብ ሓዲጉ፥ ብዛዕባ ወደይ እንታይ ክገብር እየ? እናበለ ብኣኻትኩም ይጭነቕ ኣሎ’ ኽብሉኻ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሎሚ ኻባይ ምስ ከድካ፡ ኣብ ጥቓ መቓብር ራሄል፡ ኣብ ዶብ ብንያም ኣብ ጸልጻሕ ክልተ ሰብ ክትረክብ ኢኻ፡ ንሳቶም ከኣ፡ እተን ኣእዱግ ክትደልየን ኬድካ ዝነበርካስ ተረኺበን። እንሆ ድማ፡ ኣቦኻ ብዛዕባ እተን ኣእዱግ ምሕሳብ ሐዲጉ፡ ናይዚ ወደይሲ እንታይ ክገብር እየ እናበለ፡ ብኣኻትኩም ይጭነቕ ኣሎ፡ ኪብሊኻ እዮም።