1 Samuel 10:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሎሚ ድማ ነቲ ካብ ኵሉ ጸበባኻን ጸበባኻን ዘድሓነካ ኣምላኽካ ነጺግካዮ ኣለኻ። ንስኻ ድማ፡ ኣይፋልን፡ ኣብ ልዕሌና ንጉስ መደበ። ሕጂ ከከም ነገዳትኩምን ከከም ኣሽሓትኩምን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቀረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዛሬ ግን ከመ​ከ​ራ​ች​ሁና ከጭ​ን​ቃ​ችሁ ሁሉ ያዳ​ና​ች​ሁን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ንቃ​ችሁ፦ ‘እን​ዲህ አይ​ሁን፤ ነገር ግን ንጉሥ አን​ግ​ሥ​ልን’ አላ​ች​ሁት። አሁ​ንም በየ​ነ​ገ​ዳ​ች​ሁና በየ​ወ​ገ​ና​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ቁሙ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛሬ ግን ከመከራችሁና ከጭንቃችሁ ሁሉ ያዳናችሁን አምላካችሁን ንቃችሁ። እንዲህ አይሁን፥ ነገር ግን ንጉሥ አታንግሥልን አላችሁት። አሁንም በየነገዳችሁና በየወገናችሁ ወደ እግዚአብሔር ፊት ቅረቡ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዛሬ ግን ከመከራችሁና ከጭንቃችሁ ሁሉ የሚያድናችሁን አምላካችሁን ንቃችሁ፤ ‘የለም፤ ንጉሥ አንግሥልን’ አላችሁ። ስለዚህ በየነገዳችሁና በየወገናችሁ ሆናችሁ በጌታ ፊት ቅረቡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀቼ ህንተንቱ መቱዋፐነ ዋይያፐ ኡባፐ ህንተንታ አሽያ ህንተንቱ ጾሳ እጼድታ፤ ቱይት! ‘ኑ ቦላ ካትያ ካተያ’ ያጌድታ። ሄዋ ድራዉ፥ ሀእ ህንተንቱ ህንተንቱ ዛርያንነ ህንተንቱ ያራን ግዲደ፥ መና ጎዳ ስን አተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hachche hinttenttu metuwaappenne waayiyaappe ubbaappe hinttentta ashshiyaa hinttenttu S'oossaa is's'eeddita; tuytti! ‹Nu bolla kaatiyaa kaateya› yaageeddita. Hewaa diraw, ha"i hinttenttu hinttenttu zariyaaninne hinttenttu yaran gidiide, Med'inaa Godaa sintsa aad'd'ite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hach gidikko intte metoppenne waayeppe inttena ashshida intte Xoossaa kadhidi, ‹Hanenna nuus kawo kawoththa› gideta. Hessa gishshas intte qommon qommoninne intte zarkken zarkken GODAA sinth shiiqite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃች ጊዲኮ ኢንቴ ሜቶፔኔ ዋዬፔ ኢንቴና ኣሺዳ ኢንቴ ጾሳ ካዲ፥ ‹ሃኔና ኑስ ካዎ ካዎ› ጊዴታ። ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ቆሞን ቆሞኒኔ ኢንቴ ዛርኬን ዛርኬን ጎዳ ሲን ሺቂቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀች ህንተና ህንተ መቱዋፐነ ዋያፐ አሽያ ታና ህንተ ፆሳ እፅደታ። ‘አካይ፥ ኑስ ካዎ ካዎ’ ያግደታ። ሄሳ ግሾ፥ ሀእ ህንተ፥ ህንተ ኮቻን ኮቻን ግድድ ጎዳ ስን ሺቅተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hachi hintena hinte metuwapenne waayiyape ashshiya tana hinte Xoossaa ixideta. ‘Akay, nuus kawo kawotha’ yaagideta. Hessa gisho, ha77i hinte, hinte kochan kochan gididi Godaa sinthe shiiqite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዛሬ ግን ከመከራችሁና ከጭንቃችሁ ሁሉ የሚያድናችሁን አምላካችሁን ንቃችሁ፤ ‘የለም፤ ንጉሥ አንግሥልን’ አላችሁ። ስለዚህ በየነገዳችሁና በየጐሣችሁ ሆናችሁ በእግዚአብሔር ፊት ቅረቡ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዛሬ ግን ከመከራችሁና ከጭንቀታችሁ ያዳናችሁን አምላካችሁን ትታችኋል፤ እናንተም፦ ‘አይሆንም ንጉሥ አንግሥልን’ አላችሁት። አላችሁት። ስለዚህ አሁን በየነገዳችሁና በየወገናችሁ ወደ እግዚአብሔር ፊት ቅረቡ”።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና ሎሚ ነቲ ኻብ ኵሉ መከራን ጭንቀትን ዘድሕነኩም ኣምላኽ ነዓቕኩምዎ፤ ንእኡ ኸዓ ‘ኣይፋልካን! ንጉስ ደኣ ኣንግሰልና’ በልኩምዎ። እምበኣር ሕዚ በብነገድኩምን በብማይ ቤትኩምን ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅረቡ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሎሚ ግና ንስኻትኩም ነቲ ኻብ ኲሉ መከራን ጸበባን ዜድሕነኩም ኣምላኽ ነዐቕኩምዎ፡ ንእኡ ኸኣ፡ ኣይፈልካ፡ ንጉስ ደኣ ኣንግሰልና፡ በልኩምዎ። እምበኣርሲ ሕጂ በብነገድኩምን በብሽሕኩምን ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅረቡ፡ በሎም።